Proverb
stringlengths
4
244
ጀርባዬን አሳከከኝ፥ ተንጠራርቼ ማከክ ተሳነኝ። ጀርባዬን እከከኝ፥ ለእኔ ራቀኝ እከክልኝ። ጀንበር ሳለ ሩጥ፤ አባት ሳለ አጊጥ።
ጀግና የሚታወሰው፥ ወይም ከሞተ ወይም ከተለየ በኋላ ነው። ጀግናን ከደረቱ፤ አበባን ከአናቱ።
ጀግኖች በነፍጣቸው፤ ሉቃውንት በቅኔያቸው (ይፎክራሉ)።
ጃርት፥ ልጅሽን እንዳት አድርገሽ ትልሻታለሽ ቢሎት፥ እንደ ወለድ኱ት አለች። ጃርት ያስደነገጠው ደባ ይመስላል።
ጅል ሲጃጃል፥ ዕቃ ይፈጃል።
ጅል ስለላ ላይ ኼድ፥ ምግብ ቢቀርብለት ስለላ ላይ ነኝ ብል ዕርፍ።
ጅምር ይጨረሳል፤ ልጉም ይተኮሳል።
ጅምርን ለነገ አያሳዩም።
ጅራትና ሀሜት በስተኋላ ነው።
ጅራትና ጉድ፥ በስተኋላ ነው።
ጅራትና ጉድ፥ ከወደኋላ ብቅ ይላል። ጅራቷ፥ ታደርሰኝ ከአናቷ።
ጅራፍ መትቶ ያለቅሳል፤ ባለጸጋ በድል ተመልሶ ይወቅሳል።
ጅራፍ እሱው ይገርፍ፥ እርሱው ይለፈልፍ።
ጅራፍ እራሱ መትቶ፤ እራሱ ይጮሀል። (መትቶ ~ ገርፎ) ጅብ ሉሰር ኺድ፥ ተሰሮ ገባ።
ጅራፍ እሱው ይገርፍ፤ እሱው ይለፍ።
ጅራፍ፥ መትቶ ያለቅሳል።
ጅብ ምነው የሰው ከብት ትበላለህ ቢሉት፥ አለጊዛ እየኼደ እኔን በደለኛ ያደርጋሉ።
ጅብ ምን ይመስላል? እግሩ ያነክሳል፥ አፉ ይነክሳል። ጅብ ሲበላህ፥ በልተኸው ተቀደስ።
ጅብ በላይ እየጠጣ፥ አህያን ውሃየን አታደፍርሥብኝ ይላል። ጅብ በቀደደው፥ ውሻ ይገባል።
ጅብ አንዳ በበላበት፥ አሥሬ ይመላለስበት።
ጅብ አያውቁት አገር ኼድ፥ ቆርበት አንጥፉልኝ አለ። ጅብ፥ አጥንት ባየበት ይመላለሳል።
ጅብ እማያውቁት አገር ኼድ፥ ሩም ሰርቪስ ያዚል። ጅብ እማያውቁት አገር ኼድ፥ ቴላ ሴንተር ከፈተ። ጅብ እሰር ብል፥ ተሰሮ ገባ።
ጅብ እስኪነክስ፥ ያነክስ።
ጅብ እንደ አባቱ ይ዗ርጥጥ፤ አህያ እንደ አባቱ ይፈርጥጥ። ጅብ፥ እንደ አገሩ ይጮሀል።
ጅብ እንደ አገሩ ይጮሀል፤ የደላው ሙቅ ያኝካል። ጅብ እንደ ጉልበቱ፥ ልብ የለውም።
ጅብ እን኱ን ጑ደኛውን ይጣራል። ጅብ፥ እንደ ቁመቱ፥ ልብ የለውም።
ጅብ ከሚበላህ፥ በልተኸው ተቀደስ። (በልተኸው ~ በልተህ) ጅብ ከሚበላህ፥ ጅብ በልተህ ተቀደስ።
ጅብ ከማያውቁት አገር ኼድ፥ ቆርበት አንጥፉልኝ አለ። (አለ ~ ይላል ) ጅብ ከአመድ ይበርዳል።
ጅብ ከአኮተኮተ፤ ሰው ከተከተተ።
ጅብ ከኼደ፥ ውሻ ጮኸ።
ጅብ ውሃ ሲጠጣ፥ ታች ያለችውን አህያ አታደፍርሽብኝ አለ። ጅብ የማያውቁት አገር ኼድ፥ ቆርበት አንጥፉልኝ አለ። ጅብ፥ የእኔ ስለው፥ ወናፌን ቀማኝ።
ጅብ የእኔ ነው ስለው፥ ወናፌን ቀማኝ።
ጅብ:_ ጥጆቹን ጠብቅ ሲባል ይጠፉብኛል አለ። ጅብና ሸማኔ፥ ከጉድ጑ድ አይወጡም።
ጅብ፥ በአጥንት የተገደገደ በጅማት የተማገረ ቤት አለ ቢሉት፥ ወዳት ነው ሳይል ገደል ገብቶ ሞተ።
ጅብና አህያ አታድርገን።
ጅብና እህል፥ ሳይተዋወቁ ይኖራሉ። ጅብን ለመግደል፥ ከአህያ ተጠለል። ጅብን ሉወጉ፥ ከአህያ ይጠጉ። ጅብን ሲቀርቡ፥ በአህያ።
ጅብን ሲወጉ፥ በአህያ ተጠግቶ ነው። ጅብን ሲወጉ፥ በአህያ ይጠጉ።
ጅብን ከምን መታኸው? ከአፉ አሰፋኹለት። ጅብን ፈርቼ፥ ከዚፍ ብወጣ፥ ነብር ቆየኝ። ጆሮ ለባለቤቱ፥ ባዳ ነው።
ጆሮ ምነው አታድግ ቢሉት፥ ጉድ እየሰማኹ በየት ልደግ (አለ)። ጆሮ በላ፥ ሆድ ጦሙን አደረ።
ጆሮ ባይጦም፥ ይመስላል ሆዳም።
ጆሮ ተቀምጦ አስወለደ፥ በኋላ የተወለደው ቀንድ በለጠው። ጆሮ ነገርን ይለያል፤ ጐረሮ እህልን ይጥማል።
ጆሮ አይጦምም፤ አይን አይጠግብም። ጆሮ፥ ዕዳውን አይሰማም።
ጆሮ የሰማውን ለማየት፥ ይኼዳል አይን። ጆሮ፥ የቀድሞዎቹ እኩያ ነው።
ጆሮ የሰማውን፤ ልብ ያውቀዋል። (ያውቀዋል ~ ያውቃል) ጆሮ የሰማውን ለማየት፥ አይን ይንከራተት።
ጆሮ ዳባ ልበስ አለ።
ጆሮ፥ ለባለቤቱ ተቃዋሚ ሆነ።
ጆሮ፥ ከአያቱ ያረጃል። (ከአያቱ ~ ከአያት)
ጆሮ፥ ገን዗ቡን አይሰማም።
ጆሮህ የት ነው ቢሉት፥ እዙህ አለ አሉ። ጆሮውን ቢቆርጡት፥ መስሚያው ይቀራል። ጆንያን ያቆመው፥ እህል ነው።
ገለፈንት፥ የሴት ጋለሞታ። ገላጋይ አጥቼ፥ ግልገላን በላኋት። ገልቱ ቢመክር፥ አይ዗ክር። ገልፋጣ፥ የሴት ጋለሞታ።
ገመድን ሲበጠስ መቀጠል፤ አባይ መስካሪን ገደል። ገረመኝ፥ የማላውቀው ሰው ቢስመኝ።
ገረድ፥ የቤት ሞረድ።
ገር ገሩን ተጫውቶ ይበሎል፥ ተስማምቶ ይኖራል። ገርነት፥ የእግዛር ቸርነት።
ገርነት፥ የእግዛር ገነት።
ገርና ልል፤ ሙዳይና አገልግል።
ገርን ልጅ፥ እናቱ(ም) አትወደው(ም)። ገርገሩን ተጫውቶ፤ ይበሎል ተስማምቶ። ገበሬ በንጉሥ፤ መበለት በቄስ።
ገበሬ በአረሰ፥ መናኛ ዅሉ ጎረሠ።
ገበሬ አቆጣጠረኝ፤ ወታደር አወራወረኝ። (አወራወረኝ ~ አወራውረኝ) ገበሬ አክባሪውን፤ ባለጌ መካሪውን ይጠላል።
ገበሬ አክባሪውን ይጠላ(ል)። ገበሬና ወላድ አንድ አያጣም። ገበታ ለአዋቂ፤ ወሬ ለጠያቂ።
ገበያ ለአርፋጅ፤ ቤተክርስቲያን ለማላጅ። ገበያ ቢመቻት፥ ልጇን ሸጠቻት።
ገበያ ቢያመቻት፥ ልጇን አስማማቻት። ገበያ ቢያመቻት፥ እናቷን ሸጠቻት። ገበያ ነሽ ብለው፥ ይሻሻጡብሻል።
ገበያ እንደሰጠህ እንጂ፥ እናትህ እንደላከችህ አይሆንም። ገበያ እንዳት ዋለ? ቢለው አንደ ባንደ ሲሥቅ።
ገበያ ከደራ፥ ነጋዳም አይፈራ። ገበያ ወጣ፥ ነገር ያመጣ።
ገበያ የሚሰጥህን፥ እናት አትሰጥም። (የሚሰጥህን ~ የሚሰጥን) ገበያ የወጣች ገረድ፥ እመቤቷን መታች።
ገበጣ ለአዋቂ፤ ወሬ ለጠያቂ፤ ዋዚ ፈዚዚ ለሣቂ። ገበጣ ገበጥባጣ፥ ከኢየሩሳላም የመጣ።
ገበጣ ለአዋቂ፤ ወሬ ለጠያቂ።
ገቢ በእናት፥ ልጅ ትገቢ።
ገቢ ያፈርሳል፤ ቀዳዳ ያፈሳል። ገቢህን ሳታውቅ፥ ይሉኝ አትበል። ገቢውን ባለቤት ያውቃል።
ገባ ወጣ፥ ነገር ያመጣ። ገባር፥ የአህያ ግንባር።
ገባርና ድግር፥ ሲተካከል ያምር።
ገብርኤል ይሠራል፤ ኒኮላ ይበላል። ገብያ ቢያመቻት፥ ልጇን ሸጠቻት። ገብጋባ ውሻ፥ ነክሶ ለጅብ ይሰጣል።
ገብሱ የሚደርሰው ለፍልሰታ፥ እኔ የምሞተው ዚሬ ማታ። ገብስ ሲበስል፥ አባቱን ይመስል።
ገብስ፥ የእህል ንጉሥ።
ገብስና ሽንኩርት፥ ቂጡ ሲለብስ። ገብስና ሽንኩርት፥ ቂጡ ሲበስል ነው። ገብስና ገብስ፥ አብሮ ይነፍስ። ገብርኤል ያየው ምሥጢር።
ገና በርቆ፥ ገና ዗ንቦ። (:_ ያልተወጠነ ሥራ) ገና እሄን ፈርቼ፥ በቀን ዗ግቼ፥ ገና ዗ንቦ ባርቶ። ገና ዗ንቦ፥ ባርቶ።
ገና ዗ንቦ፤ ገና በርቶ።
ገናም በሙክቱ፥ ሐዳዳም በእልበቱ ይታወቃል። ገናና ጥምቀት፥ እኩል አውዳመት።
ገንፎ ለጉንፋን ያበስላል፥ እግረ መንገደንም ለሆድ ይበጃል። ገንፎ ለጉንፋን ደግ ነው፥ እግረ መንገደንም ለሆድ ይበጃል። ገንፎ ማላመጥ፤ በእግዛር ማልመጥ።
ገንፎ ለጉንፋን ይበጃል፥ ወዱህም ለሆድ ይበጃል።
ገንፎ ሠርታ ለራት፥ ቢያጎርሣት ተኮሳት። ገንፎ ሠርታ ለራት፥ ቢያጎርሣት ፈጃት።
ገንፎ ሲበሉ ልጅ አስወግድ፤ ጠላ ሲጠጡ እሳት አንድድ። ገንፎ በሙቅ ተደግፎ።
ገንፎ በድስት፤ ጎመን በምንቸት።
ገንፎ እፍ እፍ ቢሉሽ፥ ሉውጡሽ ነው። እውነት አይምሰልሽ። ገዝቶ የማይቆጣ፤ አጥቦ የማያነጣ።
ገንፎ እፍ እፍ፥ ቢሉሽ ሉውጡሽ።
ገንፎ፥ እንክ እንክ ቢሉሽ ሉበሉሽ። (ሉበሉሽ ~ሉውጡሽ) ገንፎ፥ እፍ እፍ ቢሉህ፥ ሉውጡህ። (እፍ እፍ ~ እፍፍ) ገንፎ እፍ እፍ፥ ቢሉሽ ሉበሉሽ።
ገን዗ቡ የሰው ቢሆን፥ አዳዩ የእኔ ይዅን። ገን዗ቤ፥ አትውጪ ከቤቴ።
ገን዗ቤ አትውጪ ከቤቴ፥ ታጣዪኛለሽ ከጎረቤቴ። ገን዗ብ ለዕዳ፤ ሙግት ለባዳ።
ገን዗ብ ማግኘቱ ይቀላል፥ ከማከማቸቱ። ገን዗ብ ሲናገር፥ እውነት አፏን ትይዚለች።
ገን዗ብ በስተእርጅና፥ ወዳት ትገኚና? በልጅነትማ፥ ማን ይይዝሺና? ገን዗ብ ቢያብር፥ ላጥ ያለ ሀብታም ያረጋል።
ገን዗ብ አክባሪውን፤ ባለጌ መካሪውን ይጠላል።
ገን዗ብ እንደ ጌታው ነው። ገን዗ብ ከእጄ፤ ዗መድ ከደጄ።
ገን዗ብ ከእጅ፥ ከወጣ ይመጣል (ይዝ) ጣጣ። ገን዗ብ ከእጅ፤ ዗መድ ከደጅ።
ገን዗ብ ካለ፥ በሰማይ መንገድ አለ። ገን዗ብ የላለው፤ ጑ደኛ የለው። ገን዗ብ የልብ ሥር ነው።
ገን዗ብ የልብ ሥር ነው፥ አጥፊውም ሰው ነው።
ገን዗ብ የሚገኝ በሀያ ዓመት፤ ልብ የሚገኝ በአርባ ዓመት። ገን዗ብ የተውሶ፥ ጠፋ ተጨርሶ።
ገን዗ብ የአጣ፥ ገበያም አልወጣ።
ገን዗ብ የጠፋበት፥ ብዙ ኀጢአት አለበት። ገን዗ብ ያልያ዗ መንገደኛ፥ አይፈራም ቀማኛ። ገን዗ብ ገን዗ብን ይወልዳል።
ገን዗ብ፥ በልጅነት ማን ሰበሰብሽ? በእርጅና ማን አግኝቶሽ።
ገን዗ብህ ከእጅህ፤ ፍርድ (ዳኛ) ከደጅህ። ገን዗ብህን ከፊትህ አትለይ።
ገዥዎች ግብዝችንና፥ ሸንጋዮች ይወዳሉ። ገደል ለዝንጀሮ፤ ጉድ጑ድ ለቀበሮ።