audio
audioduration (s) 1.79
27.3
| text
stringlengths 10
199
|
---|---|
ያንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጐንደር ተምረዋል |
|
የተለቀቁት ምርኮኞች በአካባቢያቸው ሰላማዊ ኑሮ እንዲኖሩ የትራንስፖርትና መጓጓዣ ገንዘብ ተሰጥቷቸው መሸኘታቸውን አመልክቶ በየዞናቸው እንደደረሱ መቃቋሚያ እንደሚሰጣቸውም አስታውቋል |
|
በአዲስ አበባው ስታዲየም በተካሄዱት ሁለት ግጥሚያዎች በመጀመሪያ የተገናኙት መድንና ሙገር ሲሚንቶ ሲሆኑ በውጤቱም ሶስት ለሶስት ተለያይተዋል |
|
ወሬውን ወሬ ያደረጉ ምስጢረኞች ናቸው |
|
ኢትዮጵያዊቷ በብሄራዊ ባህላዊ አለባበስ ከአለም አንደኝነትን ተቀዳጀች |
|
ከትምክህት እንዳይቆጠርብን እንጂ በአለም ታሪክ ውስጥ በነጮች ያልተረገጠች አገር ኢትዮጵያ ናት |
|
እህቶቹ የኤርትራ ዜጐችና የሻእቢያ ደጋፊዎች ናቸው |
|
እናንተም መቀበሪያ እንዳታጡ ተጠንቀቁ |
|
አንቶኔሊ በአጼምንሊክ ፊት የፈጸመው ድፍረት በኢጣሊያን ምክር ቤት አስተቸው |
|
ግን ወደ ኋላው ላይ ኢሳያስ እንደልማዳቸው ሁሉንም የመልከፍ ዲፕሎማሲያቸው እስራኤልንም ያስወርፋቸው ጀመር |
|
ከየአቅጣጫው እየደረሷቸው ያሉ መረጃዎች አሳሳቢ ችግሮች እየደረሱ መሆናቸውን የሚጠቁሙ መሆናቸውን ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል |
|
ከማወቁ በፊት እንደተበጠበጠ ገበያ እንዳይበታተን ይህ ነው አጀንዳችን ሌላ አጀንዳ የለንም |
|
ኢትዮጵያም ሰራዊቷ በኤርትራ እንደሚገኝ አልካደችም |
|
ላቁኦተ ትምህርት ቤት መንገድና ሆስፒታል ተገንብቷል |
|
ኦስትሪያን በሀገሩ አንድ ለዜሮ አሸንፎ ሶስት ነጥብ ይዟል |
|
ሁሴን አይዲድ እንደገለጹት ኢትዮጵያ ሁኔታዎች ከተመቻቹላት ሶማሊያን ከመውረር ስለማትመለስ ከእርቁ ይልቅ ሶማሊያን ከኢትዩጵያና ኢትዮጵያ ካደራጀቻቸው ሀይሎች ለመጠበቅ መዘጋጀት ያስፈልጋል |
|
በሙስና ክስ የተመሰረተባቸው ነጋዴዎች መገናኛ ብዙሀንን ከሰሱ |
|
ኢትዮጵያ የመንና ሱዳን ኢሳያስን ለማውረድ ተስማምተዋል ተባለ |
|
ለማን አቤት ማለት እንደሚቻልም ግራ ገብቶናል በማለት ነጋዴዎቹ ብሶታቸውን ገልጸዋል |
|
በኢትዮጵያውያን ብቻ ሳንወሰን የኢትዮጵያ ወዳጆች የሆኑ የኢትዮጵያ ታሪክ አዋቂዎችም በውጪ የሚገኙ በዚህ ስራ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥረት አድርገናል |
|
ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩት ኤርትራውያንም ተመሳሳይ እድል ነበራቸው |
|
የደህንነት ኢሚግሬሽንና ስደተኞች ባለስልጣን ሰራተኞች በበኩላቸው ተጓዦቹ ሰነዱን እንዲያሟሉ ለቀይመስቀል ኮሚቴው ማስታወቃቸውን ተናግረዋል |
|
ሁለት መቶ ሺ ያህሉ ደግሞ አብዛኛዎቹ ሲሰደዱ ቀሪዎቹ ሞተዋል ወይንም ተሸሽገዋል |
|
ዛሬም ደግመን ይህንኑ እንላለን |
|
በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጸረናርኮቲክ የቁጥጥር ክፍል አደገኛ እጾች አዘዋዋሪዎች ኢትዮጵያን መሸጋገሪያ እንዳያደርጓት ማሳሰቡን በዘገባው አስፍሯል |
|
ዘጠና ሁለት ኢትዮጵያውያን የደረሱበት ጠፉ |
|
መረጃ ያልተገኘባቸው ቤታቸው ናቸው በማለት ምላሽ ሰጥተዋል |
|
ኮንፍረንሱን የመሩት ስር ዊሊያም ራሪ አዲስ ፎረም ለአፍሪካ ኢንቬስተመንት አዲስ ራእይ እንደሆነ ገልጸዋል |
|
መላእክት ያጀቡት ህጻን ቦረና ህጻናትን የሚጠብቁና የሚንከባከቧቸው መላእክት አሉ ይባላል |
|
እውቅናን መጐናጸፍ መጥፎ ጐን እንዳለው በሚገባ ተረድቻለሁ |
|
እውቅናን ማግኘቴ ለእኔ ትልቅ ክብር ነው |
|
ምን ለማለት ነው ግልጽ አድርገው |
|
ከዚያ በተጨማሪ የስልጠናውን ሂደት የሚያሻሽልላቸው ይሻሉ |
|
ጨዋታው ቀጥሎ ፔናልቲ ውስጥ ቺላቬርት ኳስ ያገኝና ሳያውቅ ለፓሌርሞ ያቀብለዋል |
|
አንዋር ጊዮርጊስ ሊገባ ነው |
|
ሆን ተብሎም እየተደረገ ብኝ ነው |
|
ጨዋታው የሚከናወነው ሚያዝያ አስራ ስምንት ቀን ነው |
|
ኢንጂነር ግዛው ተክለማሪያም ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ከተጫዋቾቹ ጋር ሳይተዋወቁ ቀርተዋል |
|
ደንቡን ያጸደቀው የፌዴራል እስፖርት ምክር ቤት ነው |
|
ያንንማ ፕሮግራም ያወጡት እኮ እነ ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ናቸው |
|
እንዲያውም እንደሚወራው ሊፒ ጁቬንትስ ዘንድሮ ለቻምፒየንስ ሊግ ድል ማብቃትና ስማቸውን መጠበቅ ነው አላማቸው |
|
ሞዛምቢክን ያሸነፈው ታዳጊ ቡድናችን ትላንት ጠዋት አዲስአባ ገባ |
|
በአቶ ወንድሙ እምነት ኢትዮጵያውያኑ በአገራቸው የተደላደለ ኑሮ ሊኖሩ በቻሉ |
|
ስንትና ስንት ጀግኖች እንደወጡ ቀርተዋል |
|
በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጐዱ እስካሁን የተገኘው አርባ ሺ ዶላር ብቻ ነው |
|
ተጨማሪ የኢትዮጵያ ወታደሮች ሰሞኑን ሱማሊያ ገቡ |
|
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ አበባ ውስጥ ለሚገኙ ዲፕሎማቶች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ወረራው በሰላማዊ መንገድ ሊወገድ ስለመቻሉ እስካሁን ፍንጭ አለማየታቸውን ገልጠዋል |
|
የኢትዮጵያ ና የኤርትራ ባለስልጣናት ነገ ይገናኛሉ |
|
በስምንት ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ብር እዳ ክስ ሊመሰረት ነው |
|
የኢትዮጵያ ሚሊሺያዎች የኬንያን ድንበር ጥሰው ጉዳት ማድረሳቸውን እናውቃለን ብለዋል |
|
ሚኒስትሩ አቶ ስዩም መስፍንን ለማሳመን እየጣሩ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውምንጮች ተናግረዋል |
|
ይህም በኢትዮጵያ የዋጋ መውደቅን ያስከትላል |
|
ምርጫችን ደግሞ የማያቋርጥ ስደት ሆነ |
|
ወደ ትንተና ውስጥ ነበር የገባው |
|
እንዲህ እንደሱ የማከብራቸው ሰዎች ብዙ አይደሉም |
|
ማን ሞቶ ማን ነጻ እንዲወጣ ነው የሚፈለገው እዚህ አገር ውስጥ እያንዳንዳችን ለራሳችን መቆም አለብን የሚሉ ነበሩ |
|
በዋሽንግተን ዲሲና በአካባቢዋ ማለትም በሜሪላንድና በቨርጂኒያ ስቴቶች ላሉ ኤርትራውያንና ለኢትዮጵያውያንም ጭምር ለፕሮፖጋንዳ የሚጠቅመው የሬዲዮ አገልግሎት ጀምሯል |
|
አስከሬን አጃቢዎች በዱላ ተደበደቡ |
|
ህገወጥ ግድያና እስራት እንዲቆም ተጠየቀ |
|
ሻእቢያ ከስድስት መቶ በላይ ኢትዮጵያውያን አስሮ እያሰቃየነው |
|
መንግስት በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ላይየተከሰቱ የፖሊሲና የአሰራር ግድፈቶችን ለማስወገድ እርምጃ መውሰዱ ከግሉ ኢንቨስትመንት ፍሰት የሚገኘውን ድርሻ እንደሚያሻሽለውም ገለጹ |
|
እኔ ግን ነፍጠኛም መድፈኛም እንዳልሆኩኝ ልንገራችሁ ብዬ እንጂ ፖለቲከኛ ሳልሆን አሽሙረኛ ነኝ ብዬ እናንተን ላሳምናችሁ አልሞክርም |
|
ኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ የአማራጭ ሀይሎች ሊቀመንበር የዶክተር በየነ ጴጥሮስ ወንድም መሆናቸው ተያይዞ ተገልጿል |
|
የመስተዳድሩ መግለጫ ከተማዋ ስርነቀል ለውጥ እንደሚያስፈልጋት ገልጾ ህዝቡ በዚህ እንዲሳተፍ ቢጠይቅም ጊዜያዊ መስተዳድሩ የመዋቅር ለውጡን ያስፈጽማል ተብሎ አይጠበቅም |
|
ለወደፊቱ በሚዘጋጀው ጉባኤ የበኩሌን ሀሳብ ለካድሬው ይዤ አቀርባለሁ |
|
ኤኤፍፒ ከሶስት ሺ በላይ የኤርትራ ኩናማዎች ወደ ኢትዮጵያ ሸሽተው በመግባት የኤርትራ ሰራዊት በሀይል እየመለመላቸው ነው ሲሉ ውንጀላ ሰንዝረዋል |
|
ዋናው አላማችን አባላቶቻችን በስፖርቱ ተሳታፊ እንዲሆኑና ለሀገራችን ስፖርት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲ ያበረክቱ እንጂ እንደአንዳንድ ክለቦች ድርጅትን ለማስተዋወቅ አይደለም |
|
በማጠቃለያውም በእርዳታ አሰባሰቡ ወቅት ኢህአዲግ በበጐ አይን የማይመለከታቸውና በአሸባሪነት ጠርጥሬያቸዋለሁ የሚላቸው ኢትዮጵያውያን የህግ ታራሚዎች ሳይቀሩ በእርዳታው ተሳትፎ ማድረጋቸውን አመልክቷል |
|
አውደ ጥናቱ ችግሩን ለመቅረፍ የተጀመሩ ጥረቶችን ለማገዝ የሚያስችል እንደሆነም ገልጸዋል |
|
የሚሆነው እውነተኛ ወሬ ዜና ነው |
|
ይሄንኛውን አዋጅ እንዴት እንደተቀበሉት ባናውቅም ቅሉ እንዲህ ተነቦ ነበር |
|
ኢህአዲግ ያለተወዳዳሪ ብቻውን ሮጦ ብቻውን ነው ያሸነፈው |
|
ይህስ ከተጽእኖዎቹ አንዱ ሊሆን አይችልም |
|
ይሁን እንጂ ውሳኔው ቀደም ብሎ የተጻፈና የተፈረመ በመሆኑ የእለቱን ችሎት እንደማያስተጓጉለው አቶ መንበረጸሀይ ገልጸው ብይኑንና ትእዛዙን ማሰማት ቀጥለዋል |
|
አስራሁለታችንን ከማእከላዊ ኮሚቴ ለማገድ የተወሰደ እርምጃ ነው |
|
አዲስ አበባ ውስጥ ያሉት ሰራተኞች ተቃውሞ የሚያቀርቡት ከከተማ ላለመውጣት ነው |
|
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በአውሮፕላን እንዳይሳፈሩ ተከለከለ |
|
ምግቡ ለኢትዮጵያ ሰራዊት እንዳይደርስ ዋስትና መሰጠት አለበት |
|
የኢትዮጵያ ና የኤርትራ ልኡካን አሜሪካ ውስጥ ሊነጋገሩ ነው |
|
አጽማቸው አፋር ክልል እንዳረፈም የሚናገሩምንጮች አሉ |
|
የማህበሩ መሪ ዶክተር ታዬ ወልደሰማያት ማስረጃ በሌለውና ባልተጣራ ምክንያት ለእስር በቅተዋል |
|
በደጀን ሙስሊሞች ብሩህ ተስፋ ይታያል |
|
ማክሰኞ አዲስ አበባ ላይ በአስር ሰአት ባንኮች ከትራንስ ኢትዮጵያ ነበር የተጫወቱት |
|
አናም ዶክተር ሊዲዮ ቶሌዶ ከረዳታቸው ከዶክተር ጆ ሀኪም ዳሞታ ጋር በመሆን ሮናልዶን ወደ ሊላስ ክሊኒክ ይወስዱታል |
|
ለምሳሌ ዲዮን ደብሊንን ፓትሪክ ኩላይቨርትንን ሮናልድ ዴቦዬርንና የኢንተሩንንዋንክዎ ካኑን ለመውሰድ ድርድር ጀምረው መጨረሻውን ሳያዩት ሞተዋል |
|
እውን ኢትዮጵያ ቡና ልትገባ ነው ላንተ ያለኝ አድናቆት ፍጹም ልዩ ነው |
|
ካፍ በግንቦት ወር ለሶስት እጩ ኢንስትራክተሮች በግብጽ ኮርስ እንደሚሰጥ አያይዘው አስረድተዋል |
|
በኔ ላይእምነት እንዳለው ገለጸልኝ |
|
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኖቹን በሁለትና በሶስት አመታት ውስጥ በአዲሶቹ ለመተካት እቅድ እንዳለው ገለጠ |
|
እርስዎስ ንግድዎን ለማስፋፋት ይኸንን የመገናኛ መሳሪያ አስበውበታልን |
|
ኩባንያው ሰባአንድ ነጥብ ሰማኒያ አምስት አክሲዮኖች ሲኖሩት እያንዳንዷ አክሲዮን አምስት ሺ ብር ዋጋ አላት |
|
የመንግስት መዋቅሮች ደካሞች ናቸው |
|
አንዳንዴም ሲያቃዣቸው የጐሰኛ ኢትዮጵያን ፈጥረናል ህዝቦች ፈንጥዘው በኢትዮጵያዊነታቸው ኮርተው ተቀብለውናል ለማለት ይዳዳቸዋል |
|
ስለዚህም እንደገና የረሀቡን ቁልቁለት ይያያዘዋል |
|
እነዚህና የመሳሰሉት ድሎች የዚያ ትውልድ አባላት እንደጧፍ በርተው እንደሰም ቀልጠው የተገኙ ድሎች ናቸው |
|
እድሜዎቻቸው ጠና ያሉ አንድ አዛውንት ገበሬ እንዲህ አሉ |
|
ስንቅ ማቅረብ እጅግ አዳግቶታል |
|
እኔም ዛሬ አንድ ያደረገን ምክንያት በመፈጠሩ ደስብሎኛል |
|
እነሆ ከአስር አመት በኋላ ሼህ አላሙዲን ያቺን ወጣት እዚያው የተዋወቁበት ዋሽንግተን ውስጥ በደመቀ ሰርግ አገቧት |
|
አለቃ የጻፏቸው መጽሀፍት ውድና ጣፋጭ ከመሆናቸው የተነሳ በህትመታቸው ወቅት ገዝተው ከሚጠቀሙት ብልህዎች በስተቀር ዘግይተው የሚፈልጓቸው ሰዎች አያገኟቸውም |
End of preview. Expand
in Dataset Viewer.
README.md exists but content is empty.
- Downloads last month
- 40