Proverb,A,B,C,D,Answer_Text,Answer_Letter ሀምሳ ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክሙ ነው ለሃምሳ ሰው ግን ጌጡ ነው።,እበላ ብዬ ተበላሁ፣ ምነው ሳልበላ በቀረሁ,በጣም የሚክብድን ሥራ ከተረዳዱበት በጣም ይቀላል፡፡,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,ቁስል ያለበት ውሻ አንደልቡ አይጮህም,በጣም የሚክብድን ሥራ ከተረዳዱበት በጣም ይቀላል፡፡,B ሀ ሳይሉ ጥፈት ውል ሳይዙ ሙግት,ምንም መረጃ ሳይኖር አሸንፋለሁ ማለት ዘበት ነው፡:,በሚፈለግበት አገልግሎት ላይ ሊውል አይችልም,የተገላቢጦሽ ሥራ,በሰበቡ መምሬ ተሳቡ,ምንም መረጃ ሳይኖር አሸንፋለሁ ማለት ዘበት ነው፡:,A ሀ ባሉ ተዝካር በሉ,ለሚፈሰገው ነገር እርዳታ ይሰጣል እንጂ ሙሉ በሙሉ አይረዳም,ትንሽ በሠሩ ብዙ አንደሠሩ ተቆጥሮላቸው ተጠቀሙ,ሰውን ለመጉዳት ሆን ብሎ የተነሳን ሰው መመለስ ያስቸግራል,ብጤ ከቢጤው ነው,ትንሽ በሠሩ ብዙ አንደሠሩ ተቆጥሮላቸው ተጠቀሙ,B ሀብታም ለሀብታም ይጠቃቀሱ ድሀ ለድዛ ይለቃቀሱ,ቢጤ ለቢጤ,ይሀንንም ያንንም መመኘት ውጤቱ አያምርም,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,ቢጤ ለቢጤ,A ሀብታም ሲሰጥ የድፃ ሙርጥ አበጠ,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,ለልጅ ፊት ካሳየኸው ያዋርድሃል,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,A ሀብታም ቢወድቅ ከለገነት ድሃ ቢወድቅ ከመሬት,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,ያለው ሲያወጣ ሲመዝ አይጨነቅም,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,A ሀብታም በምጽዋቱ፣ ድሃ በጸሎቱ,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,በችግር ጊዜ ብዙ ባይገኝም በተገኘችው በትንሿ ማዝገም የግድ ነው,ሁሉም በየችሎታው አምላኩን ያሰታውሰዋል,መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል አግዚአብሔር,ሁሉም በየችሎታው አምላኩን ያሰታውሰዋል,C ሀብታም በከብቱ ድሃ በጉልበቱ,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,ተስማሚ የሚሆን ነገር መምረጥ ትክክል ነው,ሁሉም የአኔ ነው የሚለው ነገር አለው,ሁሉም የአኔ ነው የሚለው ነገር አለው,D ሀብታም በወርቁ ድሃ በጨርቁ,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,ሳታርፍ /ሳትሞት/,የማይችሉትን ነገር ለመሞክር አያድርጉ አለመቻል አያዋርድም,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,A ሀብታም በገንዘቡ ይኮራል ድሃ በጥበቡ ይከብራል,ሁሉም ሰዉ የሚኮራበት የየራሱ ተሰጥኦ አለው,ስው ሳያውቀው ከባላንጣው ይውላል,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,ከተባበሩ ከባድ ሥራ መሥራት ይቻላል,ሁሉም ሰዉ የሚኮራበት የየራሱ ተሰጥኦ አለው,A ሀብታም በገንዘቡ ድሃ በጥበቡ እርስ በእርስ ይቃረቡ,ሀብታም በገንዘቡ ድሃ በጉልበቱ,በስጦታው ያልረካ ሰው,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,ውሰጡን ለቄስ,ሀብታም በገንዘቡ ድሃ በጉልበቱ,A ሀብታም ቢሰጥ አበደረ እንጅ አልሰጠም,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,የማይሆንን ነገር አንዲሆን መሞከር ትርፉ ድካም ብቻ ነው,ሀብታም ገንዘብ ቢሰጥ በምትኩ የድሃን ጉልበት ይሻል,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,ሀብታም ገንዘብ ቢሰጥ በምትኩ የድሃን ጉልበት ይሻል,C ሀብታም ነው መባል ያኮራል ድሃ ነው መባል ያሳፍራል,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,ከንግድ ብዙ ጥቅም ይገኛል,ከድህነት መላቀቅ እልተቻለም,ሕብረተሰብ ያከበረው ሲከበር ያንቋሸሸው ይንኳሰሳል,ሕብረተሰብ ያከበረው ሲከበር ያንቋሸሸው ይንኳሰሳል,D ሀብታም እንደሚበላለት ድሃ እንደሚከናወንለት,የሚያስደስት ባሕርይ የላትም,ሁሉም በየችግሩ ላይ ያተኩራል,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,ሁሉም በየችግሩ ላይ ያተኩራል,B ሀብታም ያለ ድሃ አይኮራም፣ ድሃ ያለ ሀብታም አይበላም,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,ወዳጁን ለመጉዳት ለጠላቱ ቀዳዳ ይከፍታል,ለተቸገረ የማያዝን ሰው አያስፈልግም,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,A ሀብታም ገንዘቡን ያስባል፣ ድሃ ቀኑን ይቆጥራል,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,ፈሪ ከእደጋ እራሉን ይጠብቃል,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,D ሀብትና ዕውቀት አይገኝ አንድነት,ሁሉን አሟልቶ አይሰጥ,ለማንኛውም ወቅቱን ማወቅ ተገዢ ነው,መሸጥ የለመደ አናቱን ያስማማል,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,ሁሉን አሟልቶ አይሰጥ,A ሀብት የጠዋት ጤዛ ነው,ስሕተት ሠርቶ ያልሠሩ መምሰል,ማንኛውም ነገር በጊዜው መከወን ይገባል,ሃብት ጠፊ ነው መልክም ረጋፊ ነው,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,ሃብት ጠፊ ነው መልክም ረጋፊ ነው,C ሁለተኛ ግፌ፣ ጫንቃዬን ተገርፌ፣ ልብሴን መገፈፌ,የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ,መፍዘዝ ለአደጋ ያጋልጣል,ዕድል በየተራ ለሁሉም የምትደርስ ናት,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ,A ሁለተኛ ግፍ ልብሴን ይገፍ ጀርባዬን ይገርፍ,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,መፍትሔው አብሮ አለ,የግፍ ግፍ ሥራ ነው የተፈጸመብኝ,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,የግፍ ግፍ ሥራ ነው የተፈጸመብኝ,C ሁለተኛ ጥፋት፤ ቆሞ ማንቀላፋት,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,ከመጀመሪያው ጥፋት ሁለተኛው ይባስ,በደበሎ ውስጥ ያለተባይ አንዲህ በቀላሉ ሊታይ ወይም ሊገኝ አይችልም,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,ከመጀመሪያው ጥፋት ሁለተኛው ይባስ,B ሁለተኛ ጥፋት፤ ከገበያ ማንቀላፋት,ከመጀመሪያ ጥፋት ሁለተኛው የባስ ሆነ,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,ያለሆዱ የሚያሳስበው ጉዳይ የለውም,የተመኘኸውን ፈጥነህ አከናውን,ከመጀመሪያ ጥፋት ሁለተኛው የባስ ሆነ,A ሁለቱን ወንበዴ፤ በአንድ ዘዴ,ሥራን ቶሎ ለመጨረስ በዘዴ መጠቀም ይገባል,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,የተትረፈረፈ እና በቀላሉ ሊደረስበት የሚችል ነገር ማጣት,ሥራን ቶሎ ለመጨረስ በዘዴ መጠቀም ይገባል,A ሁለቱን የተመኘ፤ አንዱንም አላገኘ,ነገረኛ ሰው አናትና ልጅን ከማጋደል አይመለም,ምን ዛሬ ብንበላ ነገ ሆድ አዲስ ነው,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,C ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት,መቅለብለቧ ስለማይቀር መመታቷ አይቀርም,ላለፈ ለማይመለስ መሟገት ፋይዳ የለውም,ከራስ ያለፈ ሚስጥር ተደብቆ ሊቆይ አይችልም,ልምድ ካሰው ተማር,ከራስ ያለፈ ሚስጥር ተደብቆ ሊቆይ አይችልም,C ሁለት ሞት መጣ ቢለው፤ አንዱን ግባ በለው አለ,ሁሉም አንደጊዜውና እንደወቅቱ ይከናወናል,ነገን አያስብም,አራሱ የማይደፍረውን ነገር ሌላ ሰውን አደፋፍረው ጎል ማበገባት,የማይቀርን ነገር አምኖ መቀበል ይገባል,የማይቀርን ነገር አምኖ መቀበል ይገባል,D ሁለት ቁና ሰጥቼ፤ አንድ ጥንቅል,መሸጥ የለመደ አናቱን ያስማማል,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,በድንበር አካባቢ ችግርና ንትርክ አይቀርም,ባጐረስኩ አጄን ተነክስኩ,ባጐረስኩ አጄን ተነክስኩ,D ሁለት ባላ ትከል አንዱ ቢሰበር ባንዱ ተንጠልጠል,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ,ሁለት አማራጭ ይኑርህ,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,ሁለት አማራጭ ይኑርህ,C ሁለት ብልጥ፤ ኑግ አያደቅ,ለቤቷ ጨቅጫቃ ለውጪ ሰው መሬት ነች,ሁሉም ጸጥ አሉ,የፉክከር ቤት ሳይዘጋ ያድራል,ከመጀመሪያው ጥፋት ሁለተኛው ይባስ,የፉክከር ቤት ሳይዘጋ ያድራል,C ሁለት ነዶ ይዞ ወደ ከምር ጠጋ,ትንሽ ቆሎ ያደርሳል ከአሻሮ,ሁሉም በየሙያው ቢውል,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,ሌባ ሁሌም አንደተዋረደ ነው,ትንሽ ቆሎ ያደርሳል ከአሻሮ,A ሁለት አይወዱ፤ ከመነኮሱ አይወልዱ,ራስን መንከባከብ ከመጥፎ ሁኔታዎች ይጠብቃል,ቢጤ ለቢጤ,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ አትመኝ,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ አትመኝ,C ሁለት አገር አራሽ ለባለንጀራ አውራሽ,በጠቅላላው ሁሉም ሰው,ሩቅ ለፍቶ ደክሞ ለሰው,"የጨዋ ልጅ ላደረገው ስሕተተ ይጻጸታል የባለጌ ልጅ የባለ ነገር ይፈጽማል",ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,ሩቅ ለፍቶ ደክሞ ለሰው,B ሁለት እፎች ባይናከሱ፤ ይናቀሉ,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,ሁሉ ነገር በአገር ያምራል,ከራስ በላይ ነፋስ,ባይጐዳዱም በጥቂቱ መሞካከራቸው የማይቀር ይሆናል,ባይጐዳዱም በጥቂቱ መሞካከራቸው የማይቀር ይሆናል,D ሁለት አግር አለኝ ብሎ፤ ከሁለት ዛፍ አይወጡም,ያለው ሲያወጣ ሲመዝ አይጨነቅም,አራሱ የማይደፍረውን ነገር ሌላ ሰውን አደፋፍረው ጎል ማበገባት,በድንበር አካባቢ ችግርና ንትርክ አይቀርም,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,D ሁለት የተመኘ፤ አንድም አላገኘ,ዕውቀት ለሁሉ ነገር መከፈቻ ቁልፍ ነው,የተማመኑበት ዘመድ መልሶ ጠላት ይሆናል,ይሀንንም ያንንም መመኘት ውጤቱ አያምርም,ባለጌ ውርደታም ስለሆነ ጥሩ እንደሠራ ሁሉ ይኩራራል,ይሀንንም ያንንም መመኘት ውጤቱ አያምርም,C ሆድ ሆዱን የምትል ወፍ አለች ምን አለች?,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,ፅድቅና ቅጣቱ እውን ይሁን አይሁን ግፍን ከመፈፀም ልግስናን መለማመድ የተሻለ ነው,ያለሆዱ የሚያሳስበው ጉዳይ የለውም,ይሀንንም ያንንም መመኘት ውጤቱ አያምርም,ያለሆዱ የሚያሳስበው ጉዳይ የለውም,C ሆድ ለማታ በልቶ ለጧት,ምን ዛሬ ብንበላ ነገ ሆድ አዲስ ነው,ራስህን ጠብቅ,ለሀገርህ መቆርቆርህ አይቀርም,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ምን ዛሬ ብንበላ ነገ ሆድ አዲስ ነው,A ሆድ ለባሰው ማጭድ አታውሰው,ማወቅ አናውቃለን ብንናገር አደጋ ይደርስብናል,አንኳንስ አናቴ ሞታ አንዲሁም አልቅስ አልቅስ ይለኛል,ሁሉም ለራሱ,ቀደም ቀደም ማለት ጥሩ አይደለም,አንኳንስ አናቴ ሞታ አንዲሁም አልቅስ አልቅስ ይለኛል,B ሆድ ሲሞላ ራስ ባዶ ይቀራል,ለሆድ ብቻ ሳይሆን ለዕውቀትም አንጣር,የሚደርሰብንን ችግሮች አስቀድመን ለማወቅ አንችልም,ብጤ ከቢጤው ነው,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,ለሆድ ብቻ ሳይሆን ለዕውቀትም አንጣር,A ሆድ ሲሞላ ፍቅሩ ሌላ፤ ሆድ ሲጎድል ሰው ያጋድል,የሰው ልጅ ዋልታው ምግብ ነው። ሰው ካልበላ ቆሞ መራመድ አይችልም።,ሁሉም በየችግሩ ላይ ያተኩራል,ድዛ ሲያመው የሚያኝከው ድንገተኛ የተባሰው ሥር ነው,የታደለው ገና በጠዋቱ የተሟላ ነገር ያጋጥመዋል,የሰው ልጅ ዋልታው ምግብ ነው። ሰው ካልበላ ቆሞ መራመድ አይችልም።,A ሆድ ሲያር ጥርስ ይስቃል,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,የትም አይሄድ,ያልዘሩት አይበቅል,ውሰጡን ለቄስ,ውሰጡን ለቄስ,D ሆድ ሲያውቅ፤ዶሮ ማታ,ማወቅ አናውቃለን ብንናገር አደጋ ይደርስብናል,በጨው ደንደስ በርበሬ ተወደሰ,ምንሽም ምንሽም አያምርም,ደሮን ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት,ደሮን ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት,D ሆድ ባዶ ይጠላል,አጸያፊ ተግባር ካላክናወንክ ያስከብርሃል ፤ አጸያፊ ተግባር ካከናወንክ ያስንቅሃል,ሥራ አንጂ ወሬ ምንም አይሠራም,በተለመደው ሰዓት ምንም ይሁን ምን መመገብ አለብህ,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,በተለመደው ሰዓት ምንም ይሁን ምን መመገብ አለብህ,C ሆድና ልጅ አይጣላህ,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,የማይናወጥ ወይም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነገር እንኳን ያልተጠበቀ ውጤት ወይም ውድቀት ሊያጋጥመው እንደሚችል ይጠቁማል,ከፍተኛ ደረጃ ለመድረስ ከትንሽ ነገር በመነሳት ነው,ቅቤውን ለማስወደድ ሲል ብዙ ያወራል,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,A ሆድና ግንባር አይሸሸግም,ለመብላት እየፈለክ አትግደርደር,ከክፉ ሰው ጋር የተዋዋለ መከራው ብዙ ነው,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,ለመብላት እየፈለክ አትግደርደር,A ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል,የተገላቢጦሽ ሥራ,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,D ሆድ እንዳሳዩት ነው,አመቺ ሁኔታን ለፈጠረ ድጋፍ ይሰጠዋል,ሆድ እንዳስለመዱት ነው,ገንዘብ አንዴ ከእጅ ከወጣ ለመመለስ አስቸጋሪ ነው,ዕውቀት ለሁሉ ነገር መከፈቻ ቁልፍ ነው,ሆድ እንዳስለመዱት ነው,B ሆድ ከሁዳድ ይሰፋል,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,የሚያስደስት ባሕርይ የላትም,ቻለው፤ ታጋሽ ሁን,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,ቻለው፤ ታጋሽ ሁን,C ሆድ ወዶ፤ አፍ ክዶ፤ ክፉ ለምዶ,የተለመደ ልማድ መታወቁ መገለጡ አይቀርም,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,አንድን ሰው የሚቻለንን ያክል ብቻ እንድንመክር እና እምቢ ካል ግን በራሱ እንዲማር እንድንተወው የሚመክር ምሳሌ,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,የተለመደ ልማድ መታወቁ መገለጡ አይቀርም,A ሆድ የኔ ነው ሲሉት፤ ቁርጠት ሆኖ ይገላል,መጨነቅ የለብኝም,ቀናተኛ ከሁሉ ጠበኛ,የተማመኑበት ዘመድ መልሶ ጠላት ይሆናል,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,የተማመኑበት ዘመድ መልሶ ጠላት ይሆናል,C ውሻ በበላበት ይጮኻል,ሆድ ያበላውን ያመሰግናል,ማንነቴን ሳታውቅ እትናቀኝ,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,ገበሬ ቤተዘመዱን ሲሸኝ ከየአህል ዓይነቱ ቆጣጥሮ በመስጠት ነው,ሆድ ያበላውን ያመሰግናል,A ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,ወሬ ብቻ ሆነ ሥራውን ትተውት,ስካር ቅሬታን ለመናገር ይገፋፋል,ሁሉም ጸጥ አሉ,ስካር ቅሬታን ለመናገር ይገፋፋል,C ሆድ ዘመድ ሳይወድ፤ አፍ እህል ሳይለምድ,ከመጀመሪያው ጥፋት ሁለተኛው ይባስ,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,ሁሉም እንደየፍጥረቱ ነው የሚያገለግለው,የተመኘኸውን ፈጥነህ አከናውን,የተመኘኸውን ፈጥነህ አከናውን,D ሆድ ድንጋይ ልበላ ነው ቢል፤ ጉሮሮ በየት አሳልፈህ? አለው,ለጥቅም መሯሯጥ ለሥራ ጊዜ መሸሽ ጥሩ አይደለም,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,የማይደረግን ነገር ለተቀባይ ሰው ማስፈራራት እማይሆን የማይደረግ ነገር ነው,ከበፊቱ የኋለኛው ተሻለ,የማይደረግን ነገር ለተቀባይ ሰው ማስፈራራት እማይሆን የማይደረግ ነገር ነው,C ለሀምሳ ጋን አንድ አሎሎ,ተልባ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ,የፉክከር ቤት ሳይዘጋ ያድራል,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",ተልባ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ,A ለሀብት መትጋት ሰውነትን ያከሳል፤ገንዘብ ማሰብ አንቅልፍ ይነሣል,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,ያዝናናል ያጫውታል,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,"የጨዋ ልጅ ላደረገው ስሕተተ ይጻጸታል የባለጌ ልጅ የባለ ነገር ይፈጽማል",ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,C ለሁሉም ጊዜ አለው,ሁሉን ነገር በዘዴ ማከናወን ጥሩ ነው,ወቅቱን ጠበቆ የሚሆነው ይሆናል,ባለጌ ውርደታም ስለሆነ ጥሩ እንደሠራ ሁሉ ይኩራራል,የማይሆንን ነገር አንዲሆን መሞከር ትርፉ ድካም ብቻ ነው,ወቅቱን ጠበቆ የሚሆነው ይሆናል,B ለሂያጅ የለውም ወዳጅ,የተገላቢጦሽ ሥራ,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,B ለሆዳም ስው ማብላት ውቅያኖስን ለመደልደል መቃጣት,የማይሆንን ነገር አንዲሆን መሞከር ትርፉ ድካም ብቻ ነው,ሩቅ ለፍቶ ደክሞ ለሰው,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,በማይመለከተው ነገር ምን አገባው,የማይሆንን ነገር አንዲሆን መሞከር ትርፉ ድካም ብቻ ነው,A ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,የሚመጣብህን ነገር በትዕግስት እና በብልሃት እሳልፈው,ሐሳብ የሌለው፣ የተሟላለት,ብጤ ከቢጤው ነው,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,A ለሆዴ ጠግቤ ፤በልብሴ አንግቤ,ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ,ራስ ወዳድ መሆንን ያመለክታል,ተስማሚ የሆነ መሣሪያ ያስፈልጋል,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ,A ለሆድ ቁርጠት ብላበት፤ለራለ ምታት ጩሀበት,ሳታርፍ /ሳትሞት/,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,ያልሆነ ምክር መምከር,ያልሆነ ምክር መምከር,D ለላሙ መንጃ፤ ለሸማው መቅደጃ,የግፍ ግፍ ሥራ ነው የተፈጸመብኝ,መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል አግዚአብሔር,ሥራን ለማከናወን ዘዴና ብልሃት ያስፈልጋል,ገንዘብ አንዴ ከእጅ ከወጣ ለመመለስ አስቸጋሪ ነው,መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል አግዚአብሔር,B ለላሙ መንጃ፤ ለሸማው መከንጃ,ሥራን ለመከወን መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ሥራን ለማከናወን ቸሩ አግዚአብሔር ያመቻችለታል,እንኳን ሊጦር ይጦራል,ሕብረተሰብ ያከበረው ሲከበር ያንቋሸሸው ይንኳሰሳል,ሆድ እንዳስለመዱት ነው,ሥራን ለመከወን መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ሥራን ለማከናወን ቸሩ አግዚአብሔር ያመቻችለታል,A ለላም ቀንዷ አይከብዳትም,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,ባያስደስትም ያው ተመሳሳይ ነው,ለልጅ ፊት ካሳየኸው ያዋርድሃል,ሁሉም የአኔ ነው የሚለው ነገር አለው,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,A ለላም ከጥጃዋና፤ ከአላቢዋ ማን ይቀርባታል,ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,"ፈሪ በሆነው ባልሆነው ነገር እንደባነነ ነው የሚኖረው ፈሪ የናቱ ልጅ ነው",ሁሉ ነገር በአገር ያምራል,ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው,A ለላም የሣር ለምለም,ጥቅም ሲቀር መፍረሱ አይቀርም,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,ምቀኛ ያለው ሰው ላለመውደቅ ተግቶ ይሠራል,የኋላውን አለማሰብ,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,B ለላም ጥጃዋ ለአህያ ውርንጭላዋ,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,ሁሉም ለራሱ,ለምትወደው ነገር ተጠቃ,ሁሉም ለራሱ,C ለሌለው ምን ትለው,ያጣን ሰው ምን አድርግ ትለዋለህ,እስው ቤት እየሠራ የሚያበሳጭ ነገር የማይገጥመው የለም,በጨው ደንደስ በርበሬ ተወደሰ,ቅቤውን ለማስወደድ ሲል ብዙ ያወራል,ያጣን ሰው ምን አድርግ ትለዋለህ,A ለሌባ ቅሌቱ ልብሱ ነው,ማንኛውም ሰው ኋላ ላይ ሲያውቀው ይጸጸታል,የማይሆንን ነገር አንዲሆን መሞከር ትርፉ ድካም ብቻ ነው,ሌባ ሁሌም አንደተዋረደ ነው,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,ሌባ ሁሌም አንደተዋረደ ነው,C ለልጅ ሲሉ ይበሉ፤ ለወዳጅ ሲሉ ይጣሉ,ለምትወደው ነገር ተጠቃ,ነገረኛ ሰው አናትና ልጅን ከማጋደል አይመለም,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,ሁሉም አንደየራሱ ሁኔታ የሚፈጸም,ለምትወደው ነገር ተጠቃ,A ለልጅ አይሥቁለትም፣ ለውሻ አይሮጡለትም,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,ማንኛውም ሰው ኋላ ላይ ሲያውቀው ይጸጸታል,ለልጅ ፊት ካሳየኸው ያዋርድሃል,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,ለልጅ ፊት ካሳየኸው ያዋርድሃል,C ለልጅ ጥርስህን ለዝንብ ቁስልህን አታሳይ,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,ሥራ አይወድም ግን ሆዳም ነው,የኋላውን አለማሰብ,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,B ለልጅ ጨዋታ ለባለጌ ቧልት,የማይጠቅምን ተግባር አትፈጽም,ሁሉም እንደየፍጥረቱ ነው የሚያገለግለው,ማንኛውም ነገር በጊዜው መከወን ይገባል,ልጅ ጨዋታ እንደሚወድ ሁሉ ባለጌም ቁም ነገር የለውም,ልጅ ጨዋታ እንደሚወድ ሁሉ ባለጌም ቁም ነገር የለውም,D ለሎሌው ምን ትለው?,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,ለተከታይ ምን የምትለው ይኖርሃል?,አልረሳሽም ሳስታውሽ እኖራለሁ,ሁሉ ነገር በአገር ያምራል,ለተከታይ ምን የምትለው ይኖርሃል?,B ለሕልም ምሳሌ የለውም,ያልሆነ ብድር ውሎ አድሮ የከፋ ነገር ያስከትላል,ለትንሹ ሞገስ የሚሆነው ትልቁ ነው,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,C ለመሄድና ለመመለስ፤ አዛዥ ራስ,ምነው አንዲህ ፈጥነሽ መጥፎ ልትሆኝ ቻልሽ?,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,ስግብግብ ነው,ሁሉም የሚወሰነው በራስ አዛዥነት ነው,ሁሉም የሚወሰነው በራስ አዛዥነት ነው,D ለመሆኑ ሳይሆን አንዴት ይሆናል ቢሆን,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,ፅድቅና ቅጣቱ እውን ይሁን አይሁን ግፍን ከመፈፀም ልግስናን መለማመድ የተሻለ ነው,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,A ለመሥራት ያፈረ፤ መብላት ደፈረ,ካልፈጀህ፣ ካልጎዳህ እሉማ ጥሩ ነበር,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,ሥራ አይወድም ግን ሆዳም ነው,ከፍትፍቱ ፊቱ,ሥራ አይወድም ግን ሆዳም ነው,C ለመሪህ ዓሣ ምሰል,ዕውር ሲቀናጣ ዘንጉን ወርውሮ ፍለጋ ይሔዳል,ከራስ ያለፈ ሚስጥር ተደብቆ ሊቆይ አይችልም,ጨካኝን ሰው አትሹመው,ከአለቃህ ጋር ሽርጉድ አያልክ ኑር,ከአለቃህ ጋር ሽርጉድ አያልክ ኑር,D ለመስማት የፈጠንህ ለመናገር የዘገየህ ሁን,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,በጊዜ ተነስተው ይሂዱ,የቸኮለ አፍሶ ለቀመ ነውና ብዙ ከመናገር ጥቂት ማዳመጥ የበለጠ ነው። ለመስጠት አለመቸኮል፤ ከሰጡም ወዲህ አለመጸጸት። ለመስጠት አጥንቶ መስጠት ከተሳሳትክ በኋላ ግን አትጸጸት,ልጅ ጨዋታ እንደሚወድ ሁሉ ባለጌም ቁም ነገር የለውም,የቸኮለ አፍሶ ለቀመ ነውና ብዙ ከመናገር ጥቂት ማዳመጥ የበለጠ ነው። ለመስጠት አለመቸኮል፤ ከሰጡም ወዲህ አለመጸጸት። ለመስጠት አጥንቶ መስጠት ከተሳሳትክ በኋላ ግን አትጸጸት,C ለመታማት መፍራት,ይሉኝታ ማለት ተገቢ ነው,በእርጋታ የሚሠሩት ሥራ ውጤታማ ይሆናል,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,ገረድ የቤቱን ፅቃ ትፈጀዋለች,ይሉኝታ ማለት ተገቢ ነው,A ለመነኩሴ መልካም ሎሌ,ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው,ደሮን ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት,ሁሉም ጊዜው ሲደርስ ጽዋው ይሞላል,ለነፍሱ ያደረ ጨዋ ረዳት አያጣም,ለነፍሱ ያደረ ጨዋ ረዳት አያጣም,D ለመከራ የጣፈው፤ቢነግድ አይተርፈው,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,የሚያቀብለውን ጉቦ እየተመኘ,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,D ለመከራ ያለው መነኩሴ ፤ዳዊት ሸጦ አህያ ይገዛል,ያለሙያው የተሠማራ ትርፉ ችግር ብቻ ነው,ፈሪ ከእደጋ አራሉን ይጠብቃል,በጊዜ ተነስተው ይሂዱ,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,ያለሙያው የተሠማራ ትርፉ ችግር ብቻ ነው,A ለመኻን እማዬ፤ለአገልጋይ አትዬ ብርቋ ነው,ባጐረስኩ አጄን ተነክስኩ,አለማወቅ ያስንቃል,ሥራን ለመከወን መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ሥራን ለማከናወን ቸሩ አግዚአብሔር ያመቻችለታል,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,D ለሙት የለው መብት,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,ላለፈ ለማይመለስ መሟገት ፋይዳ የለውም,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,ሁሉም አንደየራሱ ሁኔታ የሚፈጸም,ላለፈ ለማይመለስ መሟገት ፋይዳ የለውም,B ለሚመለከት ለሚያየው፤ሞት ቅርብ ነው,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,ሰው ሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው,ቋዉቋ ሙግት አለብኝ ከማለት ሥራ አለኝ ማለት ይበልጣል,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,ሰው ሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው,B ለሚስት ያጐርሷል፤ለተመታ ይክሷል,ውስጥ ውስጡን ተንኮል የሚፈጽም ሰው,ድሃ ቤት ጎመን የተቀቀለ እለት ጭፈራ ነው,ለሚስት እንክብካቤ አንደሚደረግ ሁሉ ለተበደለም ካሳ ያስፈልገዋል,ሁሉን ነገር በዘዴ ማከናወን ጥሩ ነው,ለሚስት እንክብካቤ አንደሚደረግ ሁሉ ለተበደለም ካሳ ያስፈልገዋል,C ለማረም ማን ብሎት፤ሲሠራው ግን ግድፈት,የተለመደ ልማድ መታወቁ መገለጡ አይቀርም,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,ባዶ ቀረ አለቀ,ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,C ለማን አለው ፈጣሪ አለው፤ ጠጅ ለሌለው ውኃ አለው,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,ምርጡ ባይገኝ አንኳ ተራው ነገር መገኘቱ አይቀርም,ከራስ በላይ ነፋስ,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,ምርጡ ባይገኝ አንኳ ተራው ነገር መገኘቱ አይቀርም,B ለማን ይፍረዱ? ለወደዱ፣ አይደለም ለወደዱ፤ ለወለዱ።,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,አራሱ የማይደፍረውን ነገር ሌላ ሰውን አደፋፍረው ጎል ማበገባት,ባይጐዳዱም በጥቂቱ መሞካከራቸው የማይቀር ይሆናል,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,A ለማኝ ቢያብድ ስልቻውን አይጥልም,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,ቁስል ያለበት ውሻ አንደልቡ አይጮህም,ዓላማ ካለህ ዓላማህን መሳት የለብህም,ለሆድ ብቻ ሳይሆን ለዕውቀትም አንጣር,ዓላማ ካለህ ዓላማህን መሳት የለብህም,C ለማኝ አያማርጥም፤ ማር አይኮመጥጥም,በደበሎ ውስጥ ያለተባይ አንዲህ በቀላሉ ሊታይ ወይም ሊገኝ አይችልም,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,መጨነቅ የለብኝም,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,C ለማየት የፈለገ ዐይኑን ይገልጣል,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,ሁሉም የአኔ ነው የሚለው ነገር አለው,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,A ለማያውቀው፤ፎገራ ዱሩ ነው,የማያገኙትን መመኘት ከንቱ ልፋት,ወዳጁን ለመጉዳት ለጠላቱ ቀዳዳ ይከፍታል,የማያውቁትን ነገር ለማድረግ መሞከር በጣም አስቸጋሪ ነው,ሞኝ የሚነግሩትን አይሰማም፤ ብልህ ግን ነገሮች በሙሉ በቀላል ይገባዋል,የማያውቁትን ነገር ለማድረግ መሞከር በጣም አስቸጋሪ ነው,C ለማያውቅሽ ታጠኝ,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,ገበሬ ቤተዘመዱን ሲሸኝ ከየአህል ዓይነቱ ቆጣጥሮ በመስጠት ነው,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,ከቻልከ አድርገው ተፈቅዶልፃል,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,A ለማይሞት መድኃኒት አለው,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,ሁሉን አሟልቶ አይሰጥ,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,ሰው ሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,A ለማይሰጥ ሰው ፤ስጡኝ ማለት ማን አሰተማረው,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,ምስጢር ለማይደብቅ ሰው አትናገር,ምቀኛ ያለው ሰው ላለመውደቅ ተግቶ ይሠራል,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,A ለማዕበል ወደብ ለነፋሰ ገደብ የለውም,የተትረፈረፈ እና በቀላሉ ሊደረስበት የሚችል ነገር ማጣት,ከፍተኛ ደረጃ ለመድረስ ከትንሽ ነገር በመነሳት ነው,ከአቅም በላይ የሆነን ነገር ለማቆም መሞከር ትርፉ ድካም ነው,ለምትወደው ነገር ተጠቃ,ከአቅም በላይ የሆነን ነገር ለማቆም መሞከር ትርፉ ድካም ነው,C ለምላጭ የሰጡት ገላ አያምም,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,ምነው አንዲህ ፈጥነሽ መጥፎ ልትሆኝ ቻልሽ?,ዓላማ ካለህ ዓላማህን መሳት የለብህም,ተስማምተው ያደረጉት ነገር አይከብድም,ተስማምተው ያደረጉት ነገር አይከብድም,D ለምሽት መብራት፣ ለመከራ ጊዜ ብልሃት,ከመድረሱ በፊት ለችግርህ መፍትሔ መፍጠር አለብህ,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,ቀደም ቀደም ማለት ጥሩ አይደለም,ከመድረሱ በፊት ለችግርህ መፍትሔ መፍጠር አለብህ,A ለምሽት መብራት፤ ለሥራ ብልሃት,ሥራን ለማከናወን ዘዴና ብልሃት ያስፈልጋል,ያዋከቡት ነገር,ድሃ ቤት ጎመን የተቀቀለ እለት ጭፈራ ነው,ከሁኔታው ያስታውቃል,ሥራን ለማከናወን ዘዴና ብልሃት ያስፈልጋል,A ለምን ተክዤ፤ አምላክን ይዤ,በስጦታው ያልረካ ሰው,ምቀኛ ጠላት ነው,በሰበቡ መምሬ ተሳቡ,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,D ለምን ያለው ስልቻውን፤ ጫን ያለው ኮርቻውን አያጣም,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,A ለምን ጊዜው ነቀዝሽ,ልጅ ጨዋታ እንደሚወድ ሁሉ ባለጌም ቁም ነገር የለውም,ምንግዜም ከኔ ጋር ሁኝ,ምነው አንዲህ ፈጥነሽ መጥፎ ልትሆኝ ቻልሽ?,ሥራን ቶሎ ለመጨረስ በዘዴ መጠቀም ይገባል,ምነው አንዲህ ፈጥነሽ መጥፎ ልትሆኝ ቻልሽ?,C ለምኖ ለማኝ፤ ቆቤን ቀማኝ,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,አጉል መኮፈስ,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,A ለሞኝ ሰኔ በጋው፤ መስከረም ክረምቱ,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,በትንሹ ትልቅ ነገር ላይ ወይም ውጤት ላይ መድረስ,ከድህነት መላቀቅ እልተቻለም,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,D ለሞኝ ንገረው ምን ይሰማ ብዬ፤ ለብልህ ንገረው፤ ምን ይሳተው ብዬ?,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,ላይ ላዩን አየተጫወቱ መኖር ያስማማል,ሞኝ የሚነግሩትን አይሰማም፤ ብልህ ግን ነገሮች በሙሉ በቀላል ይገባዋል,ሞኝ የሚነግሩትን አይሰማም፤ ብልህ ግን ነገሮች በሙሉ በቀላል ይገባዋል,D ለሞኝ ከሣቁለት፤ለቅዘን ከሮጡለት,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,ሁሉም አንደየራሱ ሁኔታ የሚፈጸም,የማይገናኝ ሐሳብ,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,A ለሞኝ ከሣቁለት፤ለውሻ ከሮጡለት,ገበሬ የሚያከብረውን ይጠላል,ከቻልከ አድርገው ተፈቅዶልፃል,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,D ለሞኝ ጉድጓድ አያሳዩትም፤ ቤት ነው ብሎ ይገባበታል,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,ብርሌ ከነቃ እይሆንም ዕቃ,ሞኝ ጠቃሚና ጎጂውን አያገናዝብም,ገበያው ሞቅ ካለ ነጋዴ ዋጋውን ለቀቅ ያደርጋል,ሞኝ ጠቃሚና ጎጂውን አያገናዝብም,C ለሞፈር ቆራጭ፤ እርፍ አይታየውም በግላጭ,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,መሸጥ የለመደ አናቱን ያስማማል,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,A ለረዥም መንገድ አትሩጥበት፤ ለረዥም ነገር አትቸኩልበት,ከማይሆን ሰው ጋር የተዋዋሉት ውሎ አድሮ ችግር ማስከተሉ አይቀርም,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,በተለመደው ሰዓት ምንም ይሁን ምን መመገብ አለብህ,በእርጋታ የሚሠሩት ሥራ ውጤታማ ይሆናል,በእርጋታ የሚሠሩት ሥራ ውጤታማ ይሆናል,D አብዶ ይሮጣል፤ አትርሳኝ ብሎ ተከትሎታል,ምንም የማይፈጽምልህን ሰው አታስቸግር,በትንሹ ትልቅ ነገር ላይ ወይም ውጤት ላይ መድረስ,ባይጐዳዱም በጥቂቱ መሞካከራቸው የማይቀር ይሆናል,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,ምንም የማይፈጽምልህን ሰው አታስቸግር,A ለራሉ አያውቅ፤ለሰው አይጠይቅ,የፍትሕ መታጣት,ባይጐዳዱም በጥቂቱ መሞካከራቸው የማይቀር ይሆናል,በሳይ በላዩ የሆነ ነገር ጥቅም የለውም,አጉል መኮፈስ,አጉል መኮፈስ,D ለራሉ አያውቅ ነዳይ ፤ ቅቤ ለመነ ላዋይ,ብጤ ከቢጤው ነው,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,የተማመኑበት ዘመድ መልሶ ጠላት ይሆናል,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,B ለራሱ የማይረባ ፤ለሰውም ኣይረባ,ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,ገበሬ የሚያከብረውን ይጠላል,ወይ አይበላ ወይ ሰው አያስበላ,ክፉ ነገር እንዲገጥመው አልመኝም,ወይ አይበላ ወይ ሰው አያስበላ,C ለራሱ ጥላ፤ ለአግሩ ከለላ,የቸኮለች አፍሳ ለቀመች,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,ውስጥ ውስጡን ተንኮል የሚፈጽም ሰው,አለኝታ መከታ፣ ጋሻ,አለኝታ መከታ፣ ጋሻ,D ለራስ ምታት ጩህበት፤ ለሆድ ቁርጠት ብላበት,ምላስ ክፉም ደግም ይናገራል፤ ያስከፋልም፤ ያስደስታልም,ተቃራኒ ምክር,ስህተት መሆኑን በመገንዘብ በአንድ ውሳኔ ወይም ድርጊት መጸጸት,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,ተቃራኒ ምክር,B ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ,አንኳንስ አናቴ ሞታ አንዲሁም አልቅስ አልቅስ ይለኛል,ራስ ወዳድ መሆንን ያመለክታል,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",ብርሌ ከነቃ እይሆንም ዕቃ,ራስ ወዳድ መሆንን ያመለክታል,B ለራስ ከበጁ፤ አይታጡ ክደጁ,ራስን መንከባከብ ከመጥፎ ሁኔታዎች ይጠብቃል,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,ራስን መንከባከብ ከመጥፎ ሁኔታዎች ይጠብቃል,A ለራበው ሰው ቆሎ፤ ለቁልቁለት በቅሎ,ዘመድ ለችግርህ ይደርስልሃል,ተስማሚ የሚሆን ነገር መምረጥ ትክክል ነው,ምንም ክብርና ዝና ለሌለው ቦታ መታጨት,ሁሌ ቀደም ብለህ ከተዘጋጀህ አትራብም አትጠቃም,ተስማሚ የሚሆን ነገር መምረጥ ትክክል ነው,B ለራት የማይተርፍ ዳረጎት,ብዙ የማይጠቅም ለሰውም የማይሆን ለራስም የማይሆን,ራስን መንከባከብ ከመጥፎ ሁኔታዎች ይጠብቃል,የራሱን ጉድ ያበጀ እየመስለው ለሁሉም ስለሚያወራ,የማይናወጥ ወይም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነገር እንኳን ያልተጠበቀ ውጤት ወይም ውድቀት ሊያጋጥመው እንደሚችል ይጠቁማል,ብዙ የማይጠቅም ለሰውም የማይሆን ለራስም የማይሆን,A ለርስት ሴቶች ስንኳ ይሞቱበታል,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,D ለሰለባ የመጣ ልብስ ቢጥሉለት አይመለስ,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,ሰውን ለመጉዳት ሆን ብሎ የተነሳን ሰው መመለስ ያስቸግራል,ደሮን ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት,ያጣን ሰው ምን አድርግ ትለዋለህ,ሰውን ለመጉዳት ሆን ብሎ የተነሳን ሰው መመለስ ያስቸግራል,B ለሰማይ ምሰሶ የለው፤ ለባእድ ሥር የለው,በሌለ ነገር ላይ ትኩረት ማድረግ,ባዕድ ምንም ቢያቀርቡት ዞሮ ያው ነው ያው ዘመድ ይሻላል,የከረምት መሸጋገሪያህን በበጋ ተመልከተው,ቻለው፤ ታጋሽ ሁን,ባዕድ ምንም ቢያቀርቡት ዞሮ ያው ነው ያው ዘመድ ይሻላል,B ለሰበበኛ ቂጥ መረቅ አታብዛበት,የግፍ ግፍ ሥራ ነው የተፈጸመብኝ,ለቦና ጥጃ ውስ አያንሰውም,ፍጹም ድሃ ነው,ዘመድ ከወገኑ ይደግፋል,ለቦና ጥጃ ውስ አያንሰውም,B ለሰባቂ ጆሮህን አትስጠው,ወሬኛን ማዳመጥ የለብህም,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,ሁሉም የአኔ ነው የሚለው ነገር አለው,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,ወሬኛን ማዳመጥ የለብህም,A ለሰው ልጅ ከሚያበሉ፤ ለውሻ ልጅ ያብሉ,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,የትም እትደርሺ አንዲያው ደከምሽ,ወሬኛን ማዳመጥ የለብህም,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,B ለለው ልጅ ከማብላት ለውሻ ማብላት,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብሳት ይሻላል,ተንኮል ሠሪውን ያጠፋዋል,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,ድዛ ሲያመው የሚያኝከው ድንገተኛ የተባሰው ሥር ነው,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብሳት ይሻላል,A ለሰው ሞት አነሰው,መተው ነገሬን ከተተው,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,መፍትሔ ለሌለው ነገር ብዙ አትጨነቅ,ሌላ ሰውን ማመን ቀብሮ ነው,ሌላ ሰውን ማመን ቀብሮ ነው,D ለሰው ሰው ነው ልብሱ,አንኳንስ አናቴ ሞታ አንዲሁም አልቅስ አልቅስ ይለኛል,ለትንከወከዊ መከራ እንዳይደርስብሽ,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,D "ለሰው ቢነግሩት መልሶ ለሰው፤ ጫር ጫር አድርጌ ዐፈር ላልብሰው ",ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,ከክፉ ሰው ጋር የተዋዋለ መከራው ብዙ ነው,ምስጢር የብቻ የግል ነው,ጅብ ከሔደ ውሻ ጮኸ,ምስጢር የብቻ የግል ነው,C ለሰው ብሎ መሞት አምላክነት ያሻል,ሰው ሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው,ከራስ በላይ ነፋስ,ሁሉም በየችግሩ ላይ ያተኩራል,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,ከራስ በላይ ነፋስ,B ለሰው ብሎ ሲያማ፣ለእኔ ብለህ ስማ,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,ነገ በኔ,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,ነገ በኔ,C ለሰው ብትል ትጠፋለህ፤ ለአግዜር ብትል ትለማለህ,አስፈላጊው ሁሉ በቦታው ላይ ቢገኝ ሕይወት የተሟላች ትሆናለች,ከመጀመሪያ ጥፋት ሁለተኛው የባስ ሆነ,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,D ለሰው ከበሬታው ሰው፣ ለወጥ ማጣፈጫው ጨው,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,C ለሰው የማይል ሰው፤ ሞት ሲያንሰው,ለተቸገረ የማያዝን ሰው አያስፈልግም,ለቤቷ ጨቅጫቃ ለውጪ ሰው መሬት ነች,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,ተስማምተው ያደረጉት ነገር አይከብድም,ለተቸገረ የማያዝን ሰው አያስፈልግም,A ለሰው ጠላቱ፤ይወጣል ከቤቱ,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,ያልሆነ ብድር ውሎ አድሮ የከፋ ነገር ያስከትላል,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,A ለሰይጣን አትስጠው ሥልጣን,ብልጥ ሰው አያታልልም ጎበዝ አይደፈርም,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,ጨካኝን ሰው አትሹመው,ከድህነት መላቀቅ አልተቻለም,ጨካኝን ሰው አትሹመው,C ለሰጭም አያንሰው፤ ለበይም አይደርሰው,የሚጠቀምበትን መሣሪያ በአግባቡ የያዘ ይመሰገናል,ገረድ የቤቱን ፅቃ ትፈጀዋለች,በስጦታው ያልረካ ሰው,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,በስጦታው ያልረካ ሰው,C ለስሟ መጠሪያ ቁና ሰፋች,"አንድ ነገር ላይ በማተኮር ሌላውን ሳያስተውሉ አደጋ ውስጥ ይዘፍቃል",ሐሳብ የሌለው፣ የተሟላለት,ሁሉም ጊዜው ሲደርስ ጽዋው ይሞላል,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,D ለስሱ ፍትፍት አሳይቶ እበት ማጉረሱ,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,የራሱን ጉድ ያበጀ እየመስለው ለሁሉም ስለሚያወራ,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,C ለሸማኔ ማገጃ፤ ለስት ማረጃ,ተስማሚ የሆነ መሣሪያ ያስፈልጋል,አመቺ ሁኔታን ለፈጠረ ድጋፍ ይሰጠዋል,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,ተስማሚ የሆነ መሣሪያ ያስፈልጋል,A ለሹመት ካልመከሩለት፤ ለጥርስ ካልከደኑለት,በሥርዓት ያላሳደጉት ልጅ ችግር ይፈጥራል,የማይጠበቅ ነገር,ገርነትን አግዚአብሔር የሚወደው ባሕርይ ነው,ለመሾም ቅድሚያ ሰውየውን ማጥናት ያስፈልጋል,ለመሾም ቅድሚያ ሰውየውን ማጥናት ያስፈልጋል,D ለሹመት ያደለው፤ የለማኝ አለቃ ይሆናል,የተመኘኸውን ፈጥነህ አከናውን,በታቦት ስም የተደረገ ነገር ምስጢርነቱ ከባድ ነው,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,ምንም ክብርና ዝና ለሌለው ቦታ መታጨት,ምንም ክብርና ዝና ለሌለው ቦታ መታጨት,D ለሺ ፍልጥ ማሰሪያው ልጥ,መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል አግዚአብሔር,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,ሁሉም ጊዜው ሲደርስ ጽዋው ይሞላል,ሀብታም ገንዘብ ቢሰጥ በምትኩ የድሃን ጉልበት ይሻል,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,B ለበራ ወለባ፤ ለውሻ ገለባ,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,ያልሆነ ሥራ መሥራት ምንም አይጠቅምም,ክፉና ደግ,ያልሆነ ሥራ መሥራት ምንም አይጠቅምም,C ለበግ ደጋ፤ ለምቾት አልጋ,ማወቅ አናውቃለን ብንናገር አደጋ ይደርስብናል,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,በተገቢው ቦታ ተስማሚ ነገር,በተገቢው ቦታ ተስማሚ ነገር,D ለቡናሽ ቁርስ የለሽ ፤ ለነገርሽ ለዛ የለሽ,ምንሽም ምንሽም አያምርም,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,ለሞኝ ፊት ካሳየኽው ይዘረጥጥሃል,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,ምንሽም ምንሽም አያምርም,A ለባለጌ ገድሉ ውርደቱ,ባለጌ ውርደታም ስለሆነ ጥሩ እንደሠራ ሁሉ ይኩራራል,የማይቀርን ነገር አምኖ መቀበል ይገባል,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,ምንም ዘመድ ቢቀየምም ለችግርህ ጊዜ ደራሽ ነው,ባለጌ ውርደታም ስለሆነ ጥሩ እንደሠራ ሁሉ ይኩራራል,A ለእባብ እግር የለው፤ ለሞኝ መላ የለው,መጨነቅ የለብኝም,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",መፍትሔ ለሌለው ነገር ብዙ አትጨነቅ,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,መፍትሔ ለሌለው ነገር ብዙ አትጨነቅ,C ለባእድ የሰጡት ኮሶ፣ ይጠጣል ደም ጎርሶ,ሁሉም ሰዉ የሚኮራበት የየራሱ ተሰጥኦ አለው,ነጣቂዎች አዚሁ ደጅህ ሳይ የሰጡኸኝን ሸማ ነጠቁኝ,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,ከማይሆን ሰው ጋር የተዋዋሉት ውሎ አድሮ ችግር ማስከተሉ አይቀርም,ከማይሆን ሰው ጋር የተዋዋሉት ውሎ አድሮ ችግር ማስከተሉ አይቀርም,D ለቤት ሳማ፤ ለውጭ ቄጤማ,ድሃ ቤት ጎመን የተቀቀለ እለት ጭፈራ ነው,መቅለብለቧ ስለማይቀር መመታቷ አይቀርም,ለቤቷ ጨቅጫቃ ለውጪ ሰው መሬት ነች,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,ለቤቷ ጨቅጫቃ ለውጪ ሰው መሬት ነች,C ለቤት ሣንቃ፣ ለሰው አለቃ፤ ለነገር ጠበቃ ያስፈልገዋል,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,አስፈላጊው ሁሉ በቦታው ላይ ቢገኝ ሕይወት የተሟላች ትሆናለች,ለትንከወከዊ መከራ እንዳይደርስብሽ,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,አስፈላጊው ሁሉ በቦታው ላይ ቢገኝ ሕይወት የተሟላች ትሆናለች,B ለቤት ባላ፤ ለችግር ነጠላ ያስፈልገዋል,መፍዘዝ ለአደጋ ያጋልጣል,በችግር ጊዜ ብዙ ባይገኝም በተገኘችው በትንሿ ማዝገም የግድ ነው,መተው ነገሬን ከተተው,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,በችግር ጊዜ ብዙ ባይገኝም በተገኘችው በትንሿ ማዝገም የግድ ነው,B ለቀላል ምስጢር መንገር፤ በቀዳዳ ጤፍ መቋጠር,ምስጢር ለማይደብቅ ሰው አትናገር,የታደለው ገና በጠዋቱ የተሟላ ነገር ያጋጥመዋል,ሁሉም ሰዉ የሚኮራበት የየራሱ ተሰጥኦ አለው,ተቃራኒ ምክር,ምስጢር ለማይደብቅ ሰው አትናገር,A ለቀማኛ የለውም እጅ ለበቅሉ የለውም ልጅ,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,ስሕተት ሠርቶ ያልሠሩ መምሰል,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,B ለቀባሪው አረዱት,ለሚያውቀው ሰውዬ ያላወቀ መስሏቸው ነገሩት,መተው ነገሬን ከተተው,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,ለሚያውቀው ሰውዬ ያላወቀ መስሏቸው ነገሩት,A ለቀንዳም በሬ ቤት አትክልክለው፤ ቀንዱ ይከላከለዋል,የማያውቁትን ነገር ለማድረግ መሞከር በጣም አስቸጋሪ ነው,ምንም መረጃ ሳይኖር አሸንፋለሁ ማለት ዘበት ነው፡:,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,የራሱ ባህርይ ይውቀሰው,የራሱ ባህርይ ይውቀሰው,D ለቁንጫ ለምድ ያወጣል,ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,ሁሌ ቀደም ብለህ ከተዘጋጀህ አትራብም አትጠቃም,የማይጠበቅ ነገር,የማይጠበቅ ነገር,D ለቂጡ ጨርቅ የለው፤ ቆንጆ ያባብላል,አንድ ጊዜ ቢያገኝ ሌላ ጊዜ ሊያጣ ይችላል,እሱነቱን የማያውቅ,የማይገናኝ ሐሳብ,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,እሱነቱን የማያውቅ,B ለቅልብልብ አማት፤ ሲሶ በትር አላት,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,ዕድል በየተራ ለሁሉም የምትደርስ ናት,ወቅቱን ጠበቆ የሚሆነው ይሆናል,መቅለብለቧ ስለማይቀር መመታቷ አይቀርም,መቅለብለቧ ስለማይቀር መመታቷ አይቀርም,D ለቅሶ ሳለ ከቤት፤ ይሄዳል ከጐረቤት,ክፉና ደግ,የቤተሰብህን ችግር ሳታቃልል የሌላን ሰው ችግር ለማቃለል አትሞክር,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,አጸያፊ ተግባር ካላክናወንክ ያስከብርሃል ፤ አጸያፊ ተግባር ካከናወንክ ያስንቅሃል,የቤተሰብህን ችግር ሳታቃልል የሌላን ሰው ችግር ለማቃለል አትሞክር,B ለቅናት የለውም ጥናት,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,ከቻልከ አድርገው ተፈቅዶልፃል,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,D ለቅዘን እግር አንስተውለት፤ ለውሻ ሸሽተውለት,ለሞኝ ፊት ካሳየኽው ይዘረጥጥሃል,ገበያው ሞቅ ካለ ነጋዴ ዋጋውን ለቀቅ ያደርጋል,ከሁኔታው ያስታውቃል,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,ለሞኝ ፊት ካሳየኽው ይዘረጥጥሃል,A ለብልህ አይነግሩ፤ ለአንበሳ አይመትሩ,የትም አይሄድ,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,አልረሳሽም ሳስታውሽ እኖራለሁ,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,C ለብልህ አይነግሩ፤ ለድመት አያበሩ,ማወቅ አናውቃለን ብንናገር አደጋ ይደርስብናል,ባለጌ ውርደታም ስለሆነ ጥሩ እንደሠራ ሁሉ ይኩራራል,ሞኝ ጠቃሚና ጎጂውን አያገናዝብም,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,D ማን ያልነበረ፤ ማን ያልተቀበረ,ምድር ላይ የሠራኸው ግፍ በሰማይ ያስጠይቅሃል,ሁሉም ጊዜው ሲደርስ ጽዋው ይሞላል,ቁስል ያለበት ውሻ አንደልቡ አይጮህም,በጣም አስከፊ የሆነ ችግር,ሁሉም ጊዜው ሲደርስ ጽዋው ይሞላል,B ማን ያርዳ የቀበረ፤ ማን ይናገር የነበረ,የሚያውቅ ሰው ብቻ ይናገር,ገንዘብ ካለህ ዘመድህ ብዙ ነው,ሁሉም ለየቅል ነው,ብልጦቹ በሞኝ ንብረት ይጠቀማሉ,የሚያውቅ ሰው ብቻ ይናገር,A ማን ያውቃል ባላገር፤ ማን ያጠብቃል ማገር,ክፉ ነገር እንዲገጥመው አልመኝም,ተቃራኒ ምክር,ሐሳብ ምንጊዜም ከሰው ራስ አይወርድም,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,D ማን ያውቅ አገር፤ ማን ያጥብቅ ማገር,ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,ሁሉም እንደየፍጥረቱ ነው የሚያገለግለው,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,C ማወቅ መላቅ! አለማወቅ መናቅ,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,አለማወቅ ያስንቃል,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,የማይሆንን ነገር አንዲሆን መሞከር ትርፉ ድካም ብቻ ነው,አለማወቅ ያስንቃል,B ማወቅ እናውቃለን ፤ ብንናገር አናልቃለን,የቸኮለ አፍሶ ለቀመ ነውና ብዙ ከመናገር ጥቂት ማዳመጥ የበለጠ ነው። ለመስጠት አለመቸኮል፤ ከሰጡም ወዲህ አለመጸጸት። ለመስጠት አጥንቶ መስጠት ከተሳሳትክ በኋላ ግን አትጸጸት,ማወቅ አናውቃለን ብንናገር አደጋ ይደርስብናል,የሰው ልጅ ዋልታው ምግብ ነው። ሰው ካልበላ ቆሞ መራመድ አይችልም።,በተለመደው ሰዓት ምንም ይሁን ምን መመገብ አለብህ,ማወቅ አናውቃለን ብንናገር አደጋ ይደርስብናል,B ማውራት ነው ድህነት፤ መሥራት ነው ጌትነት,ሁሉም በየችሎታው አምላኩን ያሰታውሰዋል,ሥራ አንጂ ወሬ ምንም አይሠራም,ሀብታም በገንዘቡ ድሃ በጉልበቱ,ለሆድ ብቻ ሳይሆን ለዕውቀትም አንጣር,ሥራ አንጂ ወሬ ምንም አይሠራም,B ማዕረገ ቢስ፤ እራቱ ገሚስ,ነገረኛ ሰው አናትና ልጅን ከማጋደል አይመለም,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,ላለፈ ለማይመለስ መሟገት ፋይዳ የለውም,ሲያከብሩት የማይከበር ለው የሚያገኘውን ሙሉ በሙሉ አያገኝ,ሲያከብሩት የማይከበር ለው የሚያገኘውን ሙሉ በሙሉ አያገኝ,D ማየት ከመልአክ፤ መቀበል ከአምላክ,መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል አግዚአብሔር,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,B ማጀት በጎረሰ፤ ደጃፍ በመለሰ,በጠቅላላው ሁሉም ሰው,ቁስል ያለበት ውሻ አንደልቡ አይጮህም,በችግር ጊዜ ብዙ ባይገኝም በተገኘችው በትንሿ ማዝገም የግድ ነው,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,በጠቅላላው ሁሉም ሰው,A ማጀት ያጠለቀው፤ ጉልቻ የላቀው,ፍጹም ድሃ ነው,ለሚፈሰገው ነገር እርዳታ ይሰጣል እንጂ ሙሉ በሙሉ አይረዳም,አናትን ትበድላለች ብሎ ማንም አያስብም,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,ፍጹም ድሃ ነው,A ማግኘት ማውጣትን ያስለምዳል,ባለጌ ውርደታም ስለሆነ ጥሩ እንደሠራ ሁሉ ይኩራራል,ያለው ሲያወጣ ሲመዝ አይጨነቅም,አንግዳ ሲያፍር ባለቤቱን ይጋብዛል,ልጅ ጨዋታ እንደሚወድ ሁሉ ባለጌም ቁም ነገር የለውም,ያለው ሲያወጣ ሲመዝ አይጨነቅም,B ማግኘት ማውጣትን ይመልሳል,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,ገንዘብ የሚያከብራትን ታከብራለች,ምስጢር በምስጢርነቱ ይያዛል,ገንዘብ የሚያከብራትን ታከብራለች,C ማጣትና ማግኘት ጆሮ ለጆሮ,ከመድረሱ በፊት ለችግርህ መፍትሔ መፍጠር አለብህ,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,ዞሮ ዞሮ አዚያው,አንድ ጊዜ ቢያገኝ ሌላ ጊዜ ሊያጣ ይችላል,አንድ ጊዜ ቢያገኝ ሌላ ጊዜ ሊያጣ ይችላል,D ማጣት ከሰማይ ይርቃል,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,ከልክ ያለፈ ነገር አይጥምም,ድህነት አስከፊ ነው,አንግዳ ሲያፍር ባለቤቱን ይጋብዛል,ድህነት አስከፊ ነው,C ማጥፋት፤ በትንሽዋ ጣት,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,ከመድረሱ በፊት ለችግርህ መፍትሔ መፍጠር አለብህ,"ፈሪ በሆነው ባልሆነው ነገር እንደባነነ ነው የሚኖረው ፈሪ የናቱ ልጅ ነው",ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,A ማጭዱም ገመዱም ከሣሩ ውስጥ ነው,መፍትሔው አብሮ አለ,ጨካኝን ሰው አትሹመው,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,በጣም አስከፊ የሆነ ችግር,መፍትሔው አብሮ አለ,A ማፈር ከሌለ፤ ክብር የለም,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,ዘመድ ለችግርህ ይደርስልሃል,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,በማይመለከተው ነገር ምን አገባው,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,C ማፈር ከብዙ ነገር ይጠበቃል፤ አለማፈር በብዙ ነገር ያስጠይቃል,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,በጠቅላላው ሁሉም ሰው,አጸያፊ ተግባር ካላክናወንክ ያስከብርሃል ፤ አጸያፊ ተግባር ካከናወንክ ያስንቅሃል,አጸያፊ ተግባር ካላክናወንክ ያስከብርሃል ፤ አጸያፊ ተግባር ካከናወንክ ያስንቅሃል,D ምለህ በክርስቶለ ተገዝተህ በቄስ,በተገቢው ቦታ ተስማሚ ነገር,ሃሳብ መለዋወጥ ከአካላዊ ምቾት ወይም ፍላጎት የሚገኘውን እርካታ ይበልጣል,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,D ምላሱ አይታጠፍም,ቃሉን ያከብራል,ምነው አንዲህ ፈጥነሽ መጥፎ ልትሆኝ ቻልሽ?,የቸኮለ አፍሶ ለቀመ ነውና ብዙ ከመናገር ጥቂት ማዳመጥ የበለጠ ነው። ለመስጠት አለመቸኮል፤ ከሰጡም ወዲህ አለመጸጸት። ለመስጠት አጥንቶ መስጠት ከተሳሳትክ በኋላ ግን አትጸጸት,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,ቃሉን ያከብራል,A ምላስ ቢጥም ቀዶ ይጠቅም,ከመጀመሪያው ጥፋት ሁለተኛው ይባስ,ምላስ ክፉም ደግም ይናገራል፤ ያስከፋልም፤ ያስደስታልም,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,የታደለው ገና በጠዋቱ የተሟላ ነገር ያጋጥመዋል,ምላስ ክፉም ደግም ይናገራል፤ ያስከፋልም፤ ያስደስታልም,B ምላስ ይቀባል፤ ጥርስ ይወጋል,ያለሙያው የተሠማራ ትርፉ ችግር ብቻ ነው,ያዋከቡት ነገር,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,D ምላጭ ለምላጭ ፤ጠፍር ለመለመጫ,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,ውሰጡን ለቄስ,ለተቸገረ የማያዝን ሰው አያስፈልግም,አንዱን በአንዱ ወደሚፊልጉት ማምራት,አንዱን በአንዱ ወደሚፊልጉት ማምራት,D ምላጭ ምላጭን አይቆርጠው፤ ሰው ሰውን አይበልጠው,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,ብልጥን ብልጥ አያታልለጡም,ገርነትን አግዚአብሔር የሚወደው ባሕርይ ነው,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,ብልጥን ብልጥ አያታልለጡም,B ምላጭ ቢያብጥ በምን ይበጡ ውኃ ቢያንቅ በምን ይውጡ,መፍትሔ የሚያስገኘው ከተበላሸ መፍትሔ ለማግኘት ያስቸግራል,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,መፍትሔ የሚያስገኘው ከተበላሸ መፍትሔ ለማግኘት ያስቸግራል,A ምላጭ አይበጥ፤ ያበጠውን ያፈርጥ,ሃብት ጠፊ ነው መልክም ረጋፊ ነው,የቸኮለች አፍሳ ለቀመች,በጣም የሚክብድን ሥራ ከተረዳዱበት በጣም ይቀላል፡፡,ብልጥ ሰው አያታልልም ጎበዝ አይደፈርም,ብልጥ ሰው አያታልልም ጎበዝ አይደፈርም,D ምስጢር ከቤት ፤ምክር ከጎረቤት,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,ዋናው መከለያና መታፈሪያ ነው,ገንዘብ በአግባባቡ ማውጣት እና የተረፈውን ባግባቡ መጠቀም ይከብዳል,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,A ምስጢር የባቄላ ወፍጮ አይደለም,ምስጢር በአደባባይ የሚነገር አይደለም,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,ዝንጉ ለው አይረባም,ምስጢር በአደባባይ የሚነገር አይደለም,A ምስጢር ይደበቃል፤ ወፍጮ አይደለም,በስጦታው ያልረካ ሰው,የማይናወጥ ወይም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነገር እንኳን ያልተጠበቀ ውጤት ወይም ውድቀት ሊያጋጥመው እንደሚችል ይጠቁማል,ምስጢር በምስጢርነቱ ይያዛል,ገበሬ የሚያከብረውን ይጠላል,ምስጢር በምስጢርነቱ ይያዛል,C ምርቅና፤ ፍትፍት,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,ክፉና ደግ,ድሃ ቤት ጎመን የተቀቀለ እለት ጭፈራ ነው,ሀብታም ገንዘብ ቢሰጥ በምትኩ የድሃን ጉልበት ይሻል,ክፉና ደግ,B ምሳሌህ ሁሉ አንካሳ ነው,ነገርህ ሁሉ አይጥምም,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,ጅብ ከሔደ ውሻ ጮኸ,ዘመድ ከወገኑ ይደግፋል,ነገርህ ሁሉ አይጥምም,A ምስለኔ ሁሉ አንደኔ,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,D ቀስ በቀስ እንቁላል በእግሩ ይሄዳል,ሁሉ ነገር በአገር ያምራል,የቤተሰብህን ችግር ሳታቃልል የሌላን ሰው ችግር ለማቃለል አትሞክር,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,C ጅብ ከሄደ ውሻ ጮኸ,ከፍትፍቱ ፊቱ,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,አንዳንድ ሰዎች ድፍረትን ወይም በራስ መተማመንን የሚያሳዩት ማስፈራሪያው ሲያልፍ ብቻ ነው,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,አንዳንድ ሰዎች ድፍረትን ወይም በራስ መተማመንን የሚያሳዩት ማስፈራሪያው ሲያልፍ ብቻ ነው,C የአባይ ልጅ ውሃ ጠማው,የተትረፈረፈ እና በቀላሉ ሊደረስበት የሚችል ነገር ማጣት,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,አንዳንድ ሰዎች ድፍረትን ወይም በራስ መተማመንን የሚያሳዩት ማስፈራሪያው ሲያልፍ ብቻ ነው,የተትረፈረፈ እና በቀላሉ ሊደረስበት የሚችል ነገር ማጣት,A ጥሩ ውይይት ሁልጊዜ ከጥሩ አልጋ የተሻለ ነው,ሃሳብ መለዋወጥ ከአካላዊ ምቾት ወይም ፍላጎት የሚገኘውን እርካታ ይበልጣል,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,ባዕድ ምንም ቢያቀርቡት ዞሮ ያው ነው ያው ዘመድ ይሻላል,ሃሳብ መለዋወጥ ከአካላዊ ምቾት ወይም ፍላጎት የሚገኘውን እርካታ ይበልጣል,A ምከረው ምከረው እንቢ ካለህ መከራ ይምከረው,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,አንድን ሰው የሚቻለንን ያክል ብቻ እንድንመክር እና እምቢ ካል ግን በራሱ እንዲማር እንድንተወው የሚመክር ምሳሌ,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,አንድን ሰው የሚቻለንን ያክል ብቻ እንድንመክር እና እምቢ ካል ግን በራሱ እንዲማር እንድንተወው የሚመክር ምሳሌ,C ቀድሞ ነበር እንጂ መጥኖ መደቆስ አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ,አስፈላጊው ሁሉ በቦታው ላይ ቢገኝ ሕይወት የተሟላች ትሆናለች,አንድን ነገር ከጀመርኩ በኋላ ማልቀስ ወይም መጸጸት ምንም ፋይዳ የለውም። አንድን ተግባር ወይም ጥረት ከመጀመር በፊት አርቆ የማየት እና የዝግጅት አስፈላጊነትን ያጎላል,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,ቀናተኛ ከሁሉ ጠበኛ,አንድን ነገር ከጀመርኩ በኋላ ማልቀስ ወይም መጸጸት ምንም ፋይዳ የለውም። አንድን ተግባር ወይም ጥረት ከመጀመር በፊት አርቆ የማየት እና የዝግጅት አስፈላጊነትን ያጎላል,B ጽድቅና ኵነኔ ቢኖርም ባይኖርም ከክፋት ደግነት ሳይሻል አይቀርም,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,ፅድቅና ቅጣቱ እውን ይሁን አይሁን ግፍን ከመፈፀም ልግስናን መለማመድ የተሻለ ነው,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,ፅድቅና ቅጣቱ እውን ይሁን አይሁን ግፍን ከመፈፀም ልግስናን መለማመድ የተሻለ ነው,C በቃል ያለ ይረሳል በመጽሐፍ ያለ ይወረሳል,ገበሬ ቤተዘመዱን ሲሸኝ ከየአህል ዓይነቱ ቆጣጥሮ በመስጠት ነው,ገንዘብ የሚገኝ በሃያ ዓመት ልብ የሚገኘው በአርባ ዓመት,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,C ያልጠረጠረ ተመነጠረ,የማይናወጥ ወይም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነገር እንኳን ያልተጠበቀ ውጤት ወይም ውድቀት ሊያጋጥመው እንደሚችል ይጠቁማል,በቀላሉ ሊበላሽ የሚችልን ነገር በእንከብካቤ መያዝ,"ፈሪ በሆነው ባልሆነው ነገር እንደባነነ ነው የሚኖረው ፈሪ የናቱ ልጅ ነው",የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,የማይናወጥ ወይም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነገር እንኳን ያልተጠበቀ ውጤት ወይም ውድቀት ሊያጋጥመው እንደሚችል ይጠቁማል,A ቀኝ እጄን ተነከስኩ,የሚያውቅ ሰው ብቻ ይናገር,ስህተት መሆኑን በመገንዘብ በአንድ ውሳኔ ወይም ድርጊት መጸጸት,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,ያለሙያው የተሠማራ ትርፉ ችግር ብቻ ነው,ስህተት መሆኑን በመገንዘብ በአንድ ውሳኔ ወይም ድርጊት መጸጸት,B ምስር መዝራት ሙያ ማጣት፤ አተር መዝራት ወይ ብልሃት እለች ጦጣ,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,ከፍትፍቱ ፊቱ,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,C ምስርሽን በጥጥሽ,ዕድል በየተራ ለሁሉም የምትደርስ ናት,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,ሐሳብ ምንጊዜም ከሰው ራስ አይወርድም,ባይጐዳዱም በጥቂቱ መሞካከራቸው የማይቀር ይሆናል,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,B ምስር አራቱ ፤ ምስር ቢያጣ ሞቱ,ሰው የፈለገውን ቢያጣ ቅር ይለዋል,የማይሆንን ነገር አንዲሆን መሞከር ትርፉ ድካም ብቻ ነው,መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል አግዚአብሔር,ራስህን ጠብቅ,ሰው የፈለገውን ቢያጣ ቅር ይለዋል,A ምስክር ለበለጠ አውድማ ለመለጠ,መተው ነገሬን ከተተው,አመቺ ሁኔታን ለፈጠረ ድጋፍ ይሰጠዋል,ሃብት ጠፊ ነው መልክም ረጋፊ ነው,በቀላሉ ሊበላሽ የሚችልን ነገር በእንከብካቤ መያዝ,አመቺ ሁኔታን ለፈጠረ ድጋፍ ይሰጠዋል,B ምስክር ቢያድር ይለጠጣል ሽንፍላ ቢያድር ይመለጣል,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,ማንኛውም ነገር በጊዜው መከወን ይገባል,ካልፈጀህ፣ ካልጎዳህ እሉማ ጥሩ ነበር,በተገቢው ቦታ ተስማሚ ነገር,ማንኛውም ነገር በጊዜው መከወን ይገባል,B ምስክር ከበለጠ ባቄላ ከፈጠጠ,"አንድ ነገር ላይ በማተኮር ሌላውን ሳያስተውሉ አደጋ ውስጥ ይዘፍቃል",ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,ያልሆነ ብድር ውሎ አድሮ የከፋ ነገር ያስከትላል,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,D ምስክር ከተጠራ መስዋዕት ከተሠራ,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,ብልጦቹ በሞኝ ንብረት ይጠቀማሉ,አንድ ነገር ቆርጠው ካደረጉት በኋላ ለመቀየር ያስቸግራል,ነገረኛ ሰው ሰውና ሰው ያጣላል,አንድ ነገር ቆርጠው ካደረጉት በኋላ ለመቀየር ያስቸግራል,C ምስክር ያለው ሙግት አያዳግትም ለመርታት,ከቻልከ አድርገው ተፈቅዶልፃል,ያዋከቡት ነገር,ምስክር ከበለጠ ባቄላ ካፈጠጠ,ከመጀመሪያው ጥፋት ሁለተኛው ይባስ,ምስክር ከበለጠ ባቄላ ካፈጠጠ,C ምስጋና አዋቂን ያበራታል ቂልን ያሳብዳል,በእርጋታ የሚሠሩት ሥራ ውጤታማ ይሆናል,ምስጋና ያበረታታል,የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ,የቤተሰብህን ችግር ሳታቃልል የሌላን ሰው ችግር ለማቃለል አትሞክር,ምስጋና ያበረታታል,B ምስጥ ከምድር ውስጥ,ውስጥ ውስጡን ተንኮል የሚፈጽም ሰው,በታቦት ስም የተደረገ ነገር ምስጢርነቱ ከባድ ነው,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,የማይናወጥ ወይም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነገር እንኳን ያልተጠበቀ ውጤት ወይም ውድቀት ሊያጋጥመው እንደሚችል ይጠቁማል,ውስጥ ውስጡን ተንኮል የሚፈጽም ሰው,A ምቀኛ አታሳጣኝ,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,ምቀኛ ያለው ሰው ላለመውደቅ ተግቶ ይሠራል,የተገላቢጦሽ ሥራ,ማንነቴን ሳታውቅ እትናቀኝ,ምቀኛ ያለው ሰው ላለመውደቅ ተግቶ ይሠራል,B ምቀኛ የኑሮ መጋኛ,ሁሉም ጸጥ አሉ,ምቀኛ ጠላት ነው,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,ለቤቷ ጨቅጫቃ ለውጪ ሰው መሬት ነች,ምቀኛ ጠላት ነው,B ምቀኛ ጠላቱን ይተካል ወዳጁን ይንቃል,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,ወዳጁን ለመጉዳት ለጠላቱ ቀዳዳ ይከፍታል,በጥሩ ነገር ላይ እንከን,ምን ዛሬ ብንበላ ነገ ሆድ አዲስ ነው,ወዳጁን ለመጉዳት ለጠላቱ ቀዳዳ ይከፍታል,B ምነው ቢገዙ መድን ካበዙ,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ባዶ ቀረ አለቀ,ዋስትና ካለው ብዙ አይጨነቅም,ዋስትና ካለው ብዙ አይጨነቅም,D ምናልባት ቢሰበር አናት ቅቤ ሿ ለመተኮሻ,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,የከረምት መሸጋገሪያህን በበጋ ተመልከተው,መተው ነገሬን ከተተው,ያዋከቡት ነገር,የከረምት መሸጋገሪያህን በበጋ ተመልከተው,B ምንም በሙቱ እራድማ ሸምቱ,ስግብግብ ነው,የምጣዱ እያለ፣ የእንቅቡ ተንጣጣ,የማይጠቅምን ተግባር አትፈጽም,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,D ምንም ቢሆን ሥር ነው እንጂ እጢ አይደማም,ለሞኝ ፊት ካሳየኽው ይዘረጥጥሃል,የማይገናኝ ሐሳብ,የማይሆን ሁሉ አይሆንም የሚሆነውን ከማይሆነው እታዛንቅ,ብልጥ ሰው አያታልልም ጎበዝ አይደፈርም,የማይሆን ሁሉ አይሆንም የሚሆነውን ከማይሆነው እታዛንቅ,C ምንም ቢሆን ጉፋያ ሥጋ ሥጋ ነው,የማይደረግ ነገር አረገ,ባያስደስትም ያው ተመሳሳይ ነው,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,ባዕድ ምንም ቢያቀርቡት ዞሮ ያው ነው ያው ዘመድ ይሻላል,ባያስደስትም ያው ተመሳሳይ ነው,B ምንም ቢታረስ በዘጠና ቤቱ አይለቅም ቀጠና,የግፍ ግፍ ሥራ ነው የተፈጸመብኝ,አንድን ነገር ከጀመርኩ በኋላ ማልቀስ ወይም መጸጸት ምንም ፋይዳ የለውም። አንድን ተግባር ወይም ጥረት ከመጀመር በፊት አርቆ የማየት እና የዝግጅት አስፈላጊነትን ያጎላል,አንግዳ ሲያፍር ባለቤቱን ይጋብዛል,ከድህነት መላቀቅ እልተቻለም,ከድህነት መላቀቅ እልተቻለም,D ምንም ቢቸገሩ ተበድሮ ጋሬዳ,ሁሉን ነገር በዘዴ ማከናወን ጥሩ ነው,ከፍትፍቱ ፊቱ,ያልሆነ ብድር ውሎ አድሮ የከፋ ነገር ያስከትላል,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,ያልሆነ ብድር ውሎ አድሮ የከፋ ነገር ያስከትላል,C ምንም ቢያጠምዱ በዘጠና ቤቱን አይተው ቀጠና,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",በቀላሉ ሊበላሽ የሚችልን ነገር በእንከብካቤ መያዝ,የማይሆንን ነገር አንዲሆን መሞከር ትርፉ ድካም ብቻ ነው,ከድህነት መላቀቅ አልተቻለም,ከድህነት መላቀቅ አልተቻለም,D ምንም ቢጠም መንገድ ምንም ቢከፋ ዘመድ,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,የሚመጣብህን ነገር በትዕግስት እና በብልሃት እሳልፈው,ከጨዋ የተወለደ ጨዋ፣ ከባለጌ የተወለደ ባለጌ,ምንም ዘመድ ቢቀየምም ለችግርህ ጊዜ ደራሽ ነው,ምንም ዘመድ ቢቀየምም ለችግርህ ጊዜ ደራሽ ነው,D ምንም ቢፋቀሩ አብረው አይቀበሩ,የሚመጣብህን ነገር በትዕግስት እና በብልሃት እሳልፈው,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,D ምንም ብቀጥን ጠጅ ነኝ ምንም ብደኸይ ጨዋ ነኝ,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,ማንነቴን ሳታውቅ እትናቀኝ,አትብላ የተመኘኸውን አታሟላ ያለው,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,ማንነቴን ሳታውቅ እትናቀኝ,B ምንም ብታውቅ ከዳኛ ጋር አትሟገት,"ወደውስጥ ሳይገቡ ላይ ላዩን በመጨዋወት በስምምነት መኖር ይቻላል",ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,ሁሉም አንደጊዜውና እንደወቅቱ ይከናወናል,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,B ምንም ብታፈገፍጊ ከግድግዳ አታልፊ,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,የትም እትደርሺ አንዲያው ደከምሽ,የትም እትደርሺ አንዲያው ደከምሽ,D ምንም ብትሞቺ እንዴት አደርሽ አንቺ,የከረምት መሸጋገሪያህን በበጋ ተመልከተው,አልረሳሽም ሳስታውሽ እኖራለሁ,አትብላ የተመኘኸውን አታሟላ ያለው,"ድሃ ገብስ በመብላቱ አንደጠላም አድርጐ በመጠጣቱ ጥቅም ጥንካሬ አግኝቶበታል",አልረሳሽም ሳስታውሽ እኖራለሁ,B ምንም ብጠላው በወንድሜ ግንባር ደም አልይብህ,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,እደገኛ ሁኔታ እንኳን ቢያጋጥምህ ከቁም ነገር ሳይ እንዳታፈነግጥ,የማያውቁትን ነገር ለማድረግ መሞከር በጣም አስቸጋሪ ነው,ክፉ ነገር እንዲገጥመው አልመኝም,ክፉ ነገር እንዲገጥመው አልመኝም,D ምንሽም ምንሽም አያምረኝ ከመሄድሽ በቀር,የሚያስደስት ባሕርይ የላትም,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,በሳይ በላዩ የሆነ ነገር ጥቅም የለውም,ለመሾም ቅድሚያ ሰውየውን ማጥናት ያስፈልጋል,የሚያስደስት ባሕርይ የላትም,A ምን በአግሩ ቢመጣ በእጁ እንዳይመጣ አለ ዳኛ,የሚያቀብለውን ጉቦ እየተመኘ,ስካር ቅሬታን ለመናገር ይገፋፋል,ሞኝ የሚነግሩትን አይሰማም፤ ብልህ ግን ነገሮች በሙሉ በቀላል ይገባዋል,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,የሚያቀብለውን ጉቦ እየተመኘ,A ምን ቢለፈልፉ ድካም ነው ትርፉ,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,ከንግድ ብዙ ጥቅም ይገኛል,በጭቅጭቅ ምንም አይገኝም,ሞኝ ጠቃሚና ጎጂውን አያገናዝብም,በጭቅጭቅ ምንም አይገኝም,C ምን ቢኖሩ ከሞት አይቀሩ,ልጅ ጨዋታ እንደሚወድ ሁሉ ባለጌም ቁም ነገር የለውም,የግፍ ግፍ ሥራ ነው የተፈጸመብኝ,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,ስካር ቅሬታን ለመናገር ይገፋፋል,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,C ምን ቢከፉ አሳብ ነው ትርፉ,እንደልቡ ነው የሚያድረው,የማይናወጥ ወይም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነገር እንኳን ያልተጠበቀ ውጤት ወይም ውድቀት ሊያጋጥመው እንደሚችል ይጠቁማል,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,ሐሳብ ምንጊዜም ከሰው ራስ አይወርድም,ሐሳብ ምንጊዜም ከሰው ራስ አይወርድም,D ቁጥቋጦ ሲያድግ ዛፍ ይሆናል,የታደለው ገና በጠዋቱ የተሟላ ነገር ያጋጥመዋል,ገናና ጥምቀትም ያው ዓመት በዓል ናቸው,ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ,ከፍተኛ ደረጃ ለመድረስ ከትንሽ ነገር በመነሳት ነው,ከፍተኛ ደረጃ ለመድረስ ከትንሽ ነገር በመነሳት ነው,D ቁጥቋቦ፣ ያለ ዛፍ አይሆንም,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,የማይደረግን ነገር ለተቀባይ ሰው ማስፈራራት እማይሆን የማይደረግ ነገር ነው,ለትንሹ ሞገስ የሚሆነው ትልቁ ነው,ለትንሹ ሞገስ የሚሆነው ትልቁ ነው,D ቁጭትና መረቅ፣ ለጊዜው ይጣፍጥ,ቀደም ቀደም ማለት ጥሩ አይደለም,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,C ቁጭትና መጠጥ፣ ለጊዜው ይጣፍጥ,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,"ፈሪ በሆነው ባልሆነው ነገር እንደባነነ ነው የሚኖረው ፈሪ የናቱ ልጅ ነው",የማይጠበቅ ነገር,ራስን ከችግር ለማውጣት የሚደረግ ጥረት,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,A ቁፍ ቁፍ ያስኘሽ እንደ ቄብ ዶሮ፣ ለመከራ ላሳርሽ,ለትንከወከዊ መከራ እንዳይደርስብሽ,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,የማያውቁትን ነገር ለማድረግ መሞከር በጣም አስቸጋሪ ነው,መተው ነገሬን ከተተው,ለትንከወከዊ መከራ እንዳይደርስብሽ,A ክፉውንና በጎውን መለየት ያስቸግረዋል,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,የማይጠበቅ ነገር,ክፉውንና በጎውን መለየት ያስቸግረዋል,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,ክፉውንና በጎውን መለየት ያስቸግረዋል,C ቂልን፣ ለብቻው ስደበው፣ አራሱን በአደባባይ እንዲለድብ,ከመድረሱ በፊት ለችግርህ መፍትሔ መፍጠር አለብህ,የማይቀርን ነገር አምኖ መቀበል ይገባል,የራሱን ጉድ ያበጀ እየመስለው ለሁሉም ስለሚያወራ,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,የራሱን ጉድ ያበጀ እየመስለው ለሁሉም ስለሚያወራ,C ቂል አይሙት፣ እንዲያጫውት,ያዝናናል ያጫውታል,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,ያዝናናል ያጫውታል,A ቂል ከጠገበበት እይወጣም,ነገን አያስብም,ሁሉም ለየቅል ነው,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ አትመኝ,ነገን አያስብም,A ቂል ያገኘው ፈሊጥ፣ ውሻ የደፋው ሊጥ,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,የታደለው ገና በጠዋቱ የተሟላ ነገር ያጋጥመዋል,እንኳን ሊጦር ይጦራል,ቂል ያማረለት እየመስለው ያገኛትን ነገር ሲደጋግም ይኖራል,ቂል ያማረለት እየመስለው ያገኛትን ነገር ሲደጋግም ይኖራል,D ቂምህን እትርሣ፣ የወደቀ እንሣ,የወደቀ አንሱ የሞተን አትርሱ,እንደልቡ ነው የሚያድረው,ሁሉም በየችሎታው አምላኩን ያሰታውሰዋል,ያዝናናል ያጫውታል,የወደቀ አንሱ የሞተን አትርሱ,A ቂም ይዞ አኣሎት፣ ሳል ይዞ ለርቆት,ለሆድ ብቻ ሳይሆን ለዕውቀትም አንጣር,የማይጠቅምን ተግባር አትፈጽም,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,ሥራን ለማከናወን ዘዴና ብልሃት ያስፈልጋል,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,C ቂጡ የቆለለ ውሻ፣ እንደልቡ እይጮሀም,ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም,ብርሌ ከነቃ እይሆንም ዕቃ,ምንም የማይፈጽምልህን ሰው አታስቸግር,"አንድ ነገር ላይ በማተኮር ሌላውን ሳያስተውሉ አደጋ ውስጥ ይዘፍቃል",ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም,A ቂጥ ቢወድል፣ ፈስ እያድን,ከሁኔታው ያስታውቃል,መወፈር ጥቅም የለውም,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,መወፈር ጥቅም የለውም,B ቃልህ ሳይዘጋ፣ እግርህ ሳይዘረጋ,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,ሳታርፍ /ሳትሞት/,ሆድ እንዳስለመዱት ነው,ብጤ ከቢጤው ነው,ሳታርፍ /ሳትሞት/,B ቄሱም ዝም፣ መጽሐፉም ዝም,ስሕተት ሠርቶ ያልሠሩ መምሰል,ሁሉም ጸጥ አሉ,ገንዘብ አንዴ ከእጅ ከወጣ ለመመለስ አስቸጋሪ ነው,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,ሁሉም ጸጥ አሉ,B ቄስ ለትዛዜ፣ ፍቅር ለሚዜ,ሩቅ ለፍቶ ደክሞ ለሰው,ፅድቅና ቅጣቱ እውን ይሁን አይሁን ግፍን ከመፈፀም ልግስናን መለማመድ የተሻለ ነው,ሁሉም በየሙያው ቢውል,ምድር ላይ የሠራኸው ግፍ በሰማይ ያስጠይቅሃል,ሁሉም በየሙያው ቢውል,C ቄስ ምን ይሻል ጠላ፣ ነገር ምን ይሻል ችላ,ይሀንንም ያንንም መመኘት ውጤቱ አያምርም,ጅብ ከሔደ ውሻ ጮኸ,አንድን ነገር ከጀመርኩ በኋላ ማልቀስ ወይም መጸጸት ምንም ፋይዳ የለውም። አንድን ተግባር ወይም ጥረት ከመጀመር በፊት አርቆ የማየት እና የዝግጅት አስፈላጊነትን ያጎላል,መተው ነገሬን ከተተው,መተው ነገሬን ከተተው,D ቄስና ንብ፣ እያዩ እሳት ይገባሉ,ገናና ጥምቀትም ያው ዓመት በዓል ናቸው,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,ለሌሉች ጥቅም መሥዋዕትነት መክፈል,ምስጢር የብቻ የግል ነው,ለሌሉች ጥቅም መሥዋዕትነት መክፈል,C ቄስ ኤረክስን መምህሩ፣ እናት አያስቀብሩ,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,ስካር ቅሬታን ለመናገር ይገፋፋል,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,C ቄስ ካናዘዘው፣ ፅድሜ ያናዘዘው,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,የራሱን ጉድ ያበጀ እየመስለው ለሁሉም ስለሚያወራ,ስው ከመከረው መከራ የመከረው,ከቻልከ አድርገው ተፈቅዶልፃል,ስው ከመከረው መከራ የመከረው,C ቄስ ካፈረስ፣ ዲያቆን ከረከስ,ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,ብርሌ ከነቃ እይሆንም ዕቃ,ፅድቅና ቅጣቱ እውን ይሁን አይሁን ግፍን ከመፈፀም ልግስናን መለማመድ የተሻለ ነው,ብርሌ ከነቃ እይሆንም ዕቃ,C ቄስ ያዘዘህን አርግ፣ ቄስ ያረገውን አታርግ,የእነሱን ባህርይ አትከተል,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,ከራስ በላይ ነፋስ,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,የእነሱን ባህርይ አትከተል,A ቅል በአገሩ፣ ድንጋይ ይስብራል,ሀብት ያስው የፈለገውን ማድረግ ይችላል,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,የማይደረግ ነገር አረገ,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,D ቅልውጥ እሳስቦ፥ ይጥላል ከዘመቻ,"አንድ ነገር ላይ በማተኮር ሌላውን ሳያስተውሉ አደጋ ውስጥ ይዘፍቃል",ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,አንድ ነገር ቆርጠው ካደረጉት በኋላ ለመቀየር ያስቸግራል,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,"አንድ ነገር ላይ በማተኮር ሌላውን ሳያስተውሉ አደጋ ውስጥ ይዘፍቃል",A ቅመጮ የበዛበት ወጥ፣ አይፋጅ እይኮመጥጥ,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,ገንዘብ ለማይመልስ ተው አታበድር ያቀያይማል,ከልክ ያለፈ ነገር አይጥምም,ፈሪ ከእደጋ እራሉን ይጠብቃል,ከልክ ያለፈ ነገር አይጥምም,C ቅማል በጥፍር ቢድጧት፣ ራ ደህና አለች,ዋናው ደህና ከሆነ ሌላ ሌላው ብዙ ጉዳት አይኖረውም,ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,የተትረፈረፈ እና በቀላሉ ሊደረስበት የሚችል ነገር ማጣት,ሁሉም እንደየፍጥረቱ ነው የሚያገለግለው,ዋናው ደህና ከሆነ ሌላ ሌላው ብዙ ጉዳት አይኖረውም,A ቅማል ከአካላት፣ ምሥጢር ከቤት,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,ሁሉም ጸጥ አሉ,የሁሉም ነገር መነሻው ከውስጥ ከቤት ነው,የሁሉም ነገር መነሻው ከውስጥ ከቤት ነው,D ቅማል ውኃ ውረጂ ቢሏት፣ ስንኳለስ መቼ ልደርስ,ገርነት መንግሥተሰማያት ያስወርሳል,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,ከክፉ ሰው ጋር የተዋዋለ መከራው ብዙ ነው,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,B ቅርብ ያለ ጠበል፣ ልጥ ይነከርበታል,ዋስትና ካለው ብዙ አይጨነቅም,ነገ በኔ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,C ቅርናታም ለቅርናታም፣ ስንቡሌ ስንቡሴ ይባባሳል,አንድ ጊዜ ቢያገኝ ሌላ ጊዜ ሊያጣ ይችላል,አይጥ ቤት ብቅል,የተመኘኸውን ፈጥነህ አከናውን,ቢጤ ከቢጤው ይውላል,ቢጤ ከቢጤው ይውላል,D ቅርንጫፍ እንደዛፉ,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,ፍጹም ድሃ ነው,ከጨዋ የተወለደ ጨዋ፣ ከባለጌ የተወለደ ባለጌ,ምስጢር ለማይደብቅ ሰው አትናገር,ከጨዋ የተወለደ ጨዋ፣ ከባለጌ የተወለደ ባለጌ,C ቅቤ ሻጭ፣ ድርቅ ያወራል,መፍትሔው አብሮ አለ,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ቅቤውን ለማስወደድ ሲል ብዙ ያወራል,አንዳንድ ሰዎች ድፍረትን ወይም በራስ መተማመንን የሚያሳዩት ማስፈራሪያው ሲያልፍ ብቻ ነው,ቅቤውን ለማስወደድ ሲል ብዙ ያወራል,C ቅቤ ተነጥሮ ለመብላት፣ ያባት የእናት,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,መፍትሔ ለሌለው ነገር ብዙ አትጨነቅ,ገንዘብ የሚገኝ በሃያ ዓመት ልብ የሚገኘው በአርባ ዓመት,በሥርዓት ያላሳደጉት ልጅ ችግር ይፈጥራል,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,A ቅቤና ቅልጥም፣ ወዴት ግጥምጥም,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,በፍጸም እይመሳለሉም,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,ከተባበሩ ከባድ ሥራ መሥራት ይቻላል,በፍጸም እይመሳለሉም,B ቅቤ እንጣሪቱ እያለች፥ መቅመቆ ማሸቱን ምታት መተት,ከማይሆን ሰው ጋር የተዋዋሉት ውሎ አድሮ ችግር ማስከተሉ አይቀርም,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,ሰውን ለመጉዳት ሆን ብሎ የተነሳን ሰው መመለስ ያስቸግራል,የምጣዱ እያለ፣ የእንቅቡ ተንጣጣ,የምጣዱ እያለ፣ የእንቅቡ ተንጣጣ,D ቅቤ ይፍስስ፣ ከገንፎ አይተርፍ,ሲያከብሩት የማይከበር ለው የሚያገኘውን ሙሉ በሙሉ አያገኝ,መወፈር ጥቅም የለውም,የትም አይሄድ,ከመጠን በላይ ሰለሰሚፈራ,የትም አይሄድ,C ቅናት ያደርሳል፣ ከሞት,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,ትንሽ በሠሩ ብዙ አንደሠሩ ተቆጥሮላቸው ተጠቀሙ,ገንዘብ ለማይመልስ ተው አታበድር ያቀያይማል,ቀናተኛ ከሁሉ ጠበኛ,ቀናተኛ ከሁሉ ጠበኛ,D ቅናት ጥናት፣ አይገናኝም ከእናት ካባት,እስው ቤት እየሠራ የሚያበሳጭ ነገር የማይገጥመው የለም,የተትረፈረፈ እና በቀላሉ ሊደረስበት የሚችል ነገር ማጣት,ባያስደስትም ያው ተመሳሳይ ነው,የሚቀና ሰው ከቤተሰቡ ጋርም እይኳኳንም,የሚቀና ሰው ከቤተሰቡ ጋርም እይኳኳንም,D ቅን በቅን ከማገልገል፣ ፊት ለፊት ማውደልደል,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,ሁሉም ነገር ያለቦታው ተፈጻሚነት አይኖረውም,ድዛ ሲወጣ ሲወርድ ጉልበቱን ያባክናል,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,A ቅንቡርስ የት ትሔዳለህ? መተማ፣ ትደርሳለህ ልብማ,የሚያስበውና የሚደርስበት ይለያያል,አንድን ነገር ከጀመርኩ በኋላ ማልቀስ ወይም መጸጸት ምንም ፋይዳ የለውም። አንድን ተግባር ወይም ጥረት ከመጀመር በፊት አርቆ የማየት እና የዝግጅት አስፈላጊነትን ያጎላል,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,ራስን ከችግር ለማውጣት የሚደረግ ጥረት,የሚያስበውና የሚደርስበት ይለያያል,A ቅንነት፣ ለነፍስ መድኃኒት,ገንዘብ ለማይመልስ ተው አታበድር ያቀያይማል,የፍትሕ መታጣት,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,C ቅዝምዝም ሲወረወር፣ ጎንበስ ብለህ እሳልፈው,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,የሚመጣብህን ነገር በትዕግስት እና በብልሃት እሳልፈው,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,የሚመጣብህን ነገር በትዕግስት እና በብልሃት እሳልፈው,B ቅዝምዝም ወዲያ ፍየል ወዲያ,በጠቅላላው ሁሉም ሰው,መጨነቅ የለብኝም,አይጥ ቤት ብቅል,የማይገናኝ ሐሳብ,የማይገናኝ ሐሳብ,D ቅዥት ተፈርቶ፣ ሳይተኛ አይታደርም,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,ተስማምተው ያደረጉት ነገር አይከብድም,ዝንጉ ለው አይረባም,እሳሳታለሁ ብለሀ ሥራህን አትተወውም,እሳሳታለሁ ብለሀ ሥራህን አትተወውም,D ቅጡም የምንኩስና ነው,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,የሚሆን ይመስላል ግነ አይሳካም,ምንም ዘመድ ቢቀየምም ለችግርህ ጊዜ ደራሽ ነው,የሚሆን ይመስላል ግነ አይሳካም,C ቆሉ ለዘር፣ እንዶድ ለድግር,ከመጀመሪያው ጥፋት ሁለተኛው ይባስ,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,የፍትሕ መታጣት,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,C ቆሉን ቢቆረጥሙት እንጂ፣ ቢያሹት አያልቅ,በሥርዓት ያላሳደጉት ልጅ ችግር ይፈጥራል,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,የትም አይሄድ,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,B ቆማጣ ቤት፣ አንድ ጣት ብርቅ ነው,ለጥቅም መሯሯጥ ለሥራ ጊዜ መሸሽ ጥሩ አይደለም,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,ድሃ ቤት ጎመን የተቀቀለ እለት ጭፈራ ነው,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,ድሃ ቤት ጎመን የተቀቀለ እለት ጭፈራ ነው,C ቆማጣ ብለው ያው ቁምጥና ነው፣ ሴላ ምን ይመጣል አለ,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,ብልጦቹ በሞኝ ንብረት ይጠቀማሉ,ጥቅም ሲቀር መፍረሱ አይቀርም,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,A ቆዳ ሲወደድ፣ በሬህን እረድ,ድሃ የሚጨነቅስት ሀብት ሰለሌለው እንቅልፉን ሲለጥጥ ያድራል,ለማንኛውም ወቅቱን ማወቅ ተገዢ ነው,ቃሉን ያከብራል,ለምትወደው ነገር ተጠቃ,ለማንኛውም ወቅቱን ማወቅ ተገዢ ነው,B ቆጥሮ የማይስጥ ሌባ፣ ቆጥሮ የማይቀበል ሌባ,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,ጥቅም ሲቀር መፍረሱ አይቀርም,ለመብላት እየፈለክ አትግደርደር,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,B ቋንጧና ባለሟል ላያር አይቀርም,ሐሳብ የሌለው፣ የተሟላለት,ብልጥ ሰው አያታልልም ጎበዝ አይደፈርም,ገረድ የቤቱን ፅቃ ትፈጀዋለች,እስው ቤት እየሠራ የሚያበሳጭ ነገር የማይገጥመው የለም,እስው ቤት እየሠራ የሚያበሳጭ ነገር የማይገጥመው የለም,D በሁለት በትር አይማቱ፣ በሁለት ዳኛ አይሟገቱ,ወላድ ከብዙ ልጆች አንድ ሁነኛ ልጅ አታጣም,ከራስ ያለፈ ሚስጥር ተደብቆ ሊቆይ አይችልም,አጉል መኮፈስ,ሁሉም ነገር ሥርዓት አለው,ሁሉም ነገር ሥርዓት አለው,D በለምለም (በለለለስ) ምሳሴ፣ ኮሸሽላ በላሁ አለች አህያ,በዘዴ የምፈልገውን አደረኩ,ከመድረሱ በፊት ለችግርህ መፍትሔ መፍጠር አለብህ,መተው ነገሬን ከተተው,ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,በዘዴ የምፈልገውን አደረኩ,A በሉት አለቀ ፈጩት ደቀቀ,ሀብት ያስው የፈለገውን ማድረግ ይችላል,የሰው ልጅ ዋልታው ምግብ ነው። ሰው ካልበላ ቆሞ መራመድ አይችልም።,ባዶ ቀረ አለቀ,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,ባዶ ቀረ አለቀ,C በላይ በላዩ ያጎርሳታል፣ የበላችው ያስገሳታል,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,በሳይ በላዩ የሆነ ነገር ጥቅም የለውም,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,በሳይ በላዩ የሆነ ነገር ጥቅም የለውም,C በል በል ይላሉ፣ ሲፈርዱ፣ ጣል ጣል ይሳሉ፣ ሲያርዱ,ድህነት አስከፊ ነው,ያዋከቡት ነገር,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,ሆድ ያበላውን ያመሰግናል,ያዋከቡት ነገር,B በልብ አምኖ፣ በእፍ መንኖ,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,ባዶ ቀረ አለቀ,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,B በልተው ከጨረሱ፣ ከመኝታ ይነሱ,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,ጅብ ከሔደ ውሻ ጮኸ,ሁለት አማራጭ ይኑርህ,አለኝታ መከታ፣ ጋሻ,ጅብ ከሔደ ውሻ ጮኸ,B በልተው ካልጠጡ እረር፣ ወልደው ካሳኩ አነር,በሥርዓት ያላሳደጉት ልጅ ችግር ይፈጥራል,ነጣቂዎች አዚሁ ደጅህ ሳይ የሰጡኸኝን ሸማ ነጠቁኝ,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,በሥርዓት ያላሳደጉት ልጅ ችግር ይፈጥራል,A በልቶ መጠጥ ያጣ፣ ተበድሎ ፍርድ አጣ,ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,የፍትሕ መታጣት,የምጣዱ እያለ፣ የእንቅቡ ተንጣጣ,ራስህን ጠብቅ,የፍትሕ መታጣት,B በልቶ እንዳንበሳ፣ ተኝቶ እንደሬሳ,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,ሐሳብ የሌለው፣ የተሟላለት,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,ሐሳብ የሌለው፣ የተሟላለት,B በልቶ የማይመርቅ፣ ገብቶ ወጥቶ የማይጠይቅ,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,የራሱ ባህርይ ይውቀሰው,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,ነገረኛ ሰው ሰውና ሰው ያጣላል,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,A በልቶ የማይበርዶው፣ የስው ነገር የማይከብደው፣ አንድ ነው,ቀናተኛ ከሁሉ ጠበኛ,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,አንዳንድ ሰዎች ድፍረትን ወይም በራስ መተማመንን የሚያሳዩት ማስፈራሪያው ሲያልፍ ብቻ ነው,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,C በልቶ የከሳ፣ የነገሩትን የረሳ,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,ዝንጉ ለው አይረባም,ዝንጉ ለው አይረባም,D በልቼ እንደአንበሳ፣ ተኝቼ እንደሬሳ,ለተከታይ ምን የምትለው ይኖርሃል?,ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,ሁለት አማራጭ ይኑርህ,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,B በል ያለው የበሳላው፣ ተው ያለው የአተተው,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,ከአቅም በላይ የሆነን ነገር ለማቆም መሞከር ትርፉ ድካም ነው,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,ሁሉም አንደየራሱ ሁኔታ የሚፈጸም,ሁሉም አንደየራሱ ሁኔታ የሚፈጸም,D በልጅ ቆዳ፣ የተቀበረ የለም,ሰውን ለመጉዳት ሆን ብሎ የተነሳን ሰው መመለስ ያስቸግራል,መጨነቅ የለብኝም,ጨካኝን ሰው አትሹመው,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,መጨነቅ የለብኝም,B በልጅነት ወደ ገዳም፣ በእርጅና ወደ ዓለም,የተገላቢጦሽ ሥራ,መተው ነገሬን ከተተው,ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,ማወቅ አናውቃለን ብንናገር አደጋ ይደርስብናል,የተገላቢጦሽ ሥራ,A በልጅነት ያልተወለደ ልጅ፣ በአባቱ ተዝካር ፈኛ ይለምናል,በዘዴ የምፈልገውን አደረኩ,ከመጀመሪያ ጥፋት ሁለተኛው የባስ ሆነ,እንኳን ሊጦር ይጦራል,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,እንኳን ሊጦር ይጦራል,C በልጅ አመካኝቶ፣ ይስሳል አንጎቶ,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,በሰበቡ መምሬ ተሳቡ,የማይሆን ሁሉ አይሆንም የሚሆነውን ከማይሆነው እታዛንቅ,በሰበቡ መምሬ ተሳቡ,C በሐምሌ በነሐሴ፣ ቀረችልኝ ነፍሴ,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,የችግሬ ጊዜ አለፈ,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,የችግሬ ጊዜ አለፈ,C በሐምሌ ወጨፎ፣ በለኔ አርከፍክፎ,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,ገበያው ሞቅ ካለ ነጋዴ ዋጋውን ለቀቅ ያደርጋል,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,A በሐምሌ ጤፍ ይዘሩ፣ ቤት ይሠሩ,አንድን ሰው የሚቻለንን ያክል ብቻ እንድንመክር እና እምቢ ካል ግን በራሱ እንዲማር እንድንተወው የሚመክር ምሳሌ,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ,ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ,C በመልካም፣ አንገት እንቅርት,ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,አይትማመኑበትም,በጥሩ ነገር ላይ እንከን,በጥሩ ነገር ላይ እንከን,D በመረጡት ዳኛ ቢረቱ፣ በቆረጡት በትር፣ ቢመቱት በማን ያጉተመትም,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,ዝንጉ ለው አይረባም,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,A በመለለው ይናገራል፣ ከበላው ይበሳል,እንደልቡ ነው የሚያድረው,ሁሉም ጸጥ አሉ,የትም እትደርሺ አንዲያው ደከምሽ,ባዶ ቀረ አለቀ,እንደልቡ ነው የሚያድረው,A በመስታወት ቤት የሚኖሩ አይወራወሩ,አንድ ነገር ቆርጠው ካደረጉት በኋላ ለመቀየር ያስቸግራል,በቀላሉ ሊበላሽ የሚችልን ነገር በእንከብካቤ መያዝ,ሁሉም ጸጥ አሉ,መወፈር ጥቅም የለውም,በቀላሉ ሊበላሽ የሚችልን ነገር በእንከብካቤ መያዝ,B በመስከረም የሚያብድ፣ ስለኔ ቡሪውን ከፍ ከፍ ያደርጋል,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,ከሁኔታው ያስታውቃል,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,ከሁኔታው ያስታውቃል,C በመሸታ የተገዛ ጦር፣ ቢወረውሩት ከድፍድፍ,ነጣቂዎች አዚሁ ደጅህ ሳይ የሰጡኸኝን ሸማ ነጠቁኝ,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,ከድህነት መላቀቅ አልተቻለም,አይትማመኑበትም,አይትማመኑበትም,D በመከሩት ምክር፣ በሸመቁት ጦር,ተንኮል ሠሪውን ያጠፋዋል,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,ተንኮል ሠሪውን ያጠፋዋል,A በመዘንከው ማሜዛን፣ በሰፈርከው ላዳን,ካልፈጀህ፣ ካልጎዳህ እሉማ ጥሩ ነበር,አንተው ባነስኸው አንተው ተጎዳህ,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,እስከመቼ ተፈርቶ ይኖራል,አንተው ባነስኸው አንተው ተጎዳህ,B በመጀመረያ የመቀመጫዬን፣ አለች ዝንጀሮ,መጀመሪያ እራሌን,የሚያስበውና የሚደርስበት ይለያያል,የኋላውን አለማሰብ,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,መጀመሪያ እራሌን,A በመጠቃቀም የቆመ ፍቅር፣ አይውል አያድር,ጥቅም ሲቀር መፍረሱ አይቀርም,ውለታን አትዘንጋ,ሁሉም ነገር ያለቦታው ተፈጻሚነት አይኖረውም,ምቀኛ ያለው ሰው ላለመውደቅ ተግቶ ይሠራል,ጥቅም ሲቀር መፍረሱ አይቀርም,A በሚያዚያ ጎመን የዘራ፣ ክረምቱን ሁሉ በላ,በሌለ ነገር ላይ ትኩረት ማድረግ,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,ሁሉም የሚወሰነው በራስ አዛዥነት ነው,ሁሌ ቀደም ብለህ ከተዘጋጀህ አትራብም አትጠቃም,ሁሌ ቀደም ብለህ ከተዘጋጀህ አትራብም አትጠቃም,D በማር ሳይ ወተት፣ ሲረባም ቢለባም,ምድር ላይ የሠራኸው ግፍ በሰማይ ያስጠይቅሃል,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,ክፉና ደግ,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,B በማታየው፣ እጅህን አታድርስው,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,በፍጸም እይመሳለሉም,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,ራስህን ጠብቅ,ራስህን ጠብቅ,D በማን ላይ ተቀምጠሽ፣ እግዜርን ታሚያለሽ,ገንዘብ አንዴ ከእጅ ከወጣ ለመመለስ አስቸጋሪ ነው,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,የተለመደ ልማድ መታወቁ መገለጡ አይቀርም,አኔ እየረዳሁህ እኔኑ ታማለህ,አኔ እየረዳሁህ እኔኑ ታማለህ,D በማያድሩበት ቤት፣ አያመሻሹበት,በጊዜ ተነስተው ይሂዱ,የማይናወጥ ወይም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነገር እንኳን ያልተጠበቀ ውጤት ወይም ውድቀት ሊያጋጥመው እንደሚችል ይጠቁማል,የቸኮለች አፍሳ ለቀመች,እስከመቼ ተፈርቶ ይኖራል,በጊዜ ተነስተው ይሂዱ,A በምን በላህ በሳማ፣ ባይፈጅህማ,ካልፈጀህ፣ ካልጎዳህ እሉማ ጥሩ ነበር,የማያውቁትን ነገር ለማድረግ መሞከር በጣም አስቸጋሪ ነው,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ዓላማ ካለህ ዓላማህን መሳት የለብህም,ካልፈጀህ፣ ካልጎዳህ እሉማ ጥሩ ነበር,A በምን ተነሳ በጣቁሳ ምን በጣቁሳ በዳጉሳ,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,ብዙ የማይጠቅም ለሰውም የማይሆን ለራስም የማይሆን,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,A በምንቸት ጠላ ታፈላሳ፣ ከጎረቤት ትጣላ,ሁሉን አሟልቶ አይሰጥ,የማይጠቅምን ተግባር አትፈጽም,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,የማይጠቅምን ተግባር አትፈጽም,B በምን የተነሣ፥ ይህ ሁሉ ጠባሳ,ለሚፈሰገው ነገር እርዳታ ይሰጣል እንጂ ሙሉ በሙሉ አይረዳም,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,B በምድር መጠቅጥቅ፣ በስማይ መጠየቅ,ለነፍሱ ያደረ ጨዋ ረዳት አያጣም,ገባር ለባለመሬቱ አንደአህያ ግለጋሎት ይሰጣል,ምድር ላይ የሠራኸው ግፍ በሰማይ ያስጠይቅሃል,መፍዘዝ ለአደጋ ያጋልጣል,ምድር ላይ የሠራኸው ግፍ በሰማይ ያስጠይቅሃል,C በምድር ዓለም፣ አለገንበብ የለም,በችግር ጊዜ ብዙ ባይገኝም በተገኘችው በትንሿ ማዝገም የግድ ነው,ራስን መንከባከብ ከመጥፎ ሁኔታዎች ይጠብቃል,ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,ከማይሆን ሰው ጋር የተዋዋሉት ውሎ አድሮ ችግር ማስከተሉ አይቀርም,ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,C በምድር እይቀር ብድር,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,ከተጠቀሙበት የማያልቅ ነገር የለም,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,D በምድር ድንበር፥ በሴት ከንፈር,ዋናው መከለያና መታፈሪያ ነው,ብልጥን ብልጥ አያታልለጡም,ሌላ ሰውን ማመን ቀብሮ ነው,ገንዘብ የሚገኝ በሃያ ዓመት ልብ የሚገኘው በአርባ ዓመት,ዋናው መከለያና መታፈሪያ ነው,A በምግባሩ እይታወቅ ማማሩ,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,ዋስትና ካለው ብዙ አይጨነቅም,አንድ ጊዜ ቢያገኝ ሌላ ጊዜ ሊያጣ ይችላል,ሥራን ለመከወን መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ሥራን ለማከናወን ቸሩ አግዚአብሔር ያመቻችለታል,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,A በምጥ በጣሽ! በአንግዴ ልጅ አልጣሽ,ሀብት ያስው የፈለገውን ማድረግ ይችላል,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,ምንግዜም ከኔ ጋር ሁኝ,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,ምንግዜም ከኔ ጋር ሁኝ,C በሞኝ ክምር፣ ዝንጀሮ ልጅዋን ትዳር,ብልጦቹ በሞኝ ንብረት ይጠቀማሉ,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,ክፉና ደግ,ብልጦቹ በሞኝ ንብረት ይጠቀማሉ,A በሞኝ ክንድ የዘንዶ፣ ጉድጓድ ይለኩበት,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,የቤተሰብህን ችግር ሳታቃልል የሌላን ሰው ችግር ለማቃለል አትሞክር,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,አራሱ የማይደፍረውን ነገር ሌላ ሰውን አደፋፍረው ጎል ማበገባት,አራሱ የማይደፍረውን ነገር ሌላ ሰውን አደፋፍረው ጎል ማበገባት,D በረጅም ጦር ባይወጉበት፣ ያስፈራሩበት,ምስጋና ያበረታታል,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,ደሮን ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,C በራቸውን ክፍተው፣ ሰውን ሌባ ይላሉ,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,ድዛ ሲያመው የሚያኝከው ድንገተኛ የተባሰው ሥር ነው,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,A በሬ ሆይ! ሣሩን አየህና፣ ገደሉን ሳታይ,የሁሉም ነገር መነሻው ከውስጥ ከቤት ነው,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,እበላ ብዬ ተበላሁ፣ ምነው ሳልበላ በቀረሁ,ያልሆነ ሥራ መሥራት ምንም አይጠቅምም,እበላ ብዬ ተበላሁ፣ ምነው ሳልበላ በቀረሁ,C በሬ ሲያረጅ፣ ከጥጃ ጋር ይውላል,ያለቦታው ወደኋላ መጓተት,የተመኘኸውን ፈጥነህ አከናውን,በተገቢው ቦታ ተስማሚ ነገር,ብጤ ከቢጤው ነው,ያለቦታው ወደኋላ መጓተት,A በሬ በመቶ፣ ያውስ የት ተገኝቶ ምድር በዶሮ፣ ያውስ ማን ገብሮ,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,መፍትሔው አብሮ አለ,በሌለ ነገር ላይ ትኩረት ማድረግ,ከክፉ ሰው ጋር የተዋዋለ መከራው ብዙ ነው,በሌለ ነገር ላይ ትኩረት ማድረግ,C በሬ በጭብጦ ተዝ ቢለው፣ ያላቦካ ከወዴት ያገኛል አለው,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,ከራስ ያለፈ ሚስጥር ተደብቆ ሊቆይ አይችልም,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,D በሬ ተንሾካሽኮ ቀንበር፥ ገበሬ ተቸካችኮ ከድንበር,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,በድንበር አካባቢ ችግርና ንትርክ አይቀርም,ሥራ ላይ ሊውል የማይችል,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,በድንበር አካባቢ ችግርና ንትርክ አይቀርም,B በሬና ሌት፣ ካገርህ መሬት,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,ሁሉ ነገር በአገር ያምራል,ያለሙያው የተሠማራ ትርፉ ችግር ብቻ ነው,የማይሆንን ነገር አንዲሆን መሞከር ትርፉ ድካም ብቻ ነው,ሁሉ ነገር በአገር ያምራል,B በሬና በሬ መከሩ፣ ቀንበር ሰበሩ,እበላ ብዬ ተበላሁ፣ ምነው ሳልበላ በቀረሁ,ብጤ ከቢጤው ነው,ራስን ከችግር ለማውጣት የሚደረግ ጥረት,ስግብግብ ነው,ራስን ከችግር ለማውጣት የሚደረግ ጥረት,C በሬ አርዶ በበለት፣ ከብት አርብቶ በበረት,ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,የሚያስደስት ባሕርይ የላትም,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,ለምትወደው ነገር ተጠቃ,ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,A በሬ እንኳ ሰወጉ፣ በፈረስ ያጓራል,ራስን መንከባከብ ከመጥፎ ሁኔታዎች ይጠብቃል,ዘመድ ከወገኑ ይደግፋል,የሚያውቅ ሰው ብቻ ይናገር,ይሉኝታ ማለት ተገቢ ነው,ዘመድ ከወገኑ ይደግፋል,B በሬ ከአንጀቱ እንጂ፣ በአንገቱ አያበብም,ለሚያውቀው ሰውዬ ያላወቀ መስሏቸው ነገሩት,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,B በሬ ከጎለበተ፣ አሽከር ሰነበተ,የሚጠቀምበትን መሣሪያ በአግባቡ የያዘ ይመሰገናል,ገበያ ሲሰጥ በርካሽ ይሸመታል,ለትንከወከዊ መከራ እንዳይደርስብሽ,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,የሚጠቀምበትን መሣሪያ በአግባቡ የያዘ ይመሰገናል,A በሬ ካራጁ፣ ይውላል,ስው ሳያውቀው ከባላንጣው ይውላል,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,ስው ሳያውቀው ከባላንጣው ይውላል,A በሬ ወደአገሩ፣ ይስባል,ቢጤ ከቢጤው ይውላል,ድዛ ሲያመው የሚያኝከው ድንገተኛ የተባሰው ሥር ነው,ለሀገርህ መቆርቆርህ አይቀርም,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,ለሀገርህ መቆርቆርህ አይቀርም,C በሬዎች ተረት ለመዱ! ዝም ብለው እንዳይጠመዱ,ሥራ አንጂ ወሬ ምንም አይሠራም,አንዳንድ ሰዎች ድፍረትን ወይም በራስ መተማመንን የሚያሳዩት ማስፈራሪያው ሲያልፍ ብቻ ነው,ማንኛውም ነገር በጊዜው መከወን ይገባል,ወሬ ብቻ ሆነ ሥራውን ትተውት,ወሬ ብቻ ሆነ ሥራውን ትተውት,D በሬ ያርሳል፣ ምርቱን አህያ ያፍሳል,በሚፈለግበት አገልግሎት ላይ ሊውል አይችልም,ወላድ ከብዙ ልጆች አንድ ሁነኛ ልጅ አታጣም,በጨው ደንደስ በርበሬ ተወደሰ,የተገላቢጦሽ ሥራ,በጨው ደንደስ በርበሬ ተወደሰ,C በሬ ግዙ ግዙ፣ አንድ አሞሌ ላይገዙ,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,የቤተሰብህን ችግር ሳታቃልል የሌላን ሰው ችግር ለማቃለል አትሞክር,ያለው ሲያወጣ ሲመዝ አይጨነቅም,መካሪው ብዙ ደጋፊ ግን የለም,መካሪው ብዙ ደጋፊ ግን የለም,D በርቄ አሞታለሁ ታንቄ,ሥራ ላይ ሊውል የማይችል,የሁሉም ነገር መነሻው ከውስጥ ከቤት ነው,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,ዕውቀት ለሁሉ ነገር መከፈቻ ቁልፍ ነው,ሥራ ላይ ሊውል የማይችል,A በርበሬ በገዛ አጁ ገብቶ ይፋጃል,የፍትሕ መታጣት,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,የሚያስበውና የሚደርስበት ይለያያል,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,B በርበሬ ታልፈጀ፣ ጠበቃ ታረጀ,በሚፈለግበት አገልግሎት ላይ ሊውል አይችልም,የማይገናኝ ሐሳብ,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,በሰበቡ መምሬ ተሳቡ,በሚፈለግበት አገልግሎት ላይ ሊውል አይችልም,A በርበሬና ሚጥሚጣ፣ ሥጋና ቋንጣ,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,ሁሉም ለየቅል ነው,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,እንደልቡ ነው የሚያድረው,ሁሉም ለየቅል ነው,B በርበሬ አይሆን ፅጣን፣ ነገር አይሆን ሥልጣን,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,A በርቦ ያበድራል፣ በቁና ያስከፍላል,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,ስግብግብ ነው,ራስን መንከባከብ ከመጥፎ ሁኔታዎች ይጠብቃል,ስግብግብ ነው,C በርኖበ ሳይገዙ ካባ,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,ምንም ዘመድ ቢቀየምም ለችግርህ ጊዜ ደራሽ ነው,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,C ገረድ የቤት ሞረድ,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,"አንድ ነገር ላይ በማተኮር ሌላውን ሳያስተውሉ አደጋ ውስጥ ይዘፍቃል",ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,ገረድ የቤቱን ፅቃ ትፈጀዋለች,ገረድ የቤቱን ፅቃ ትፈጀዋለች,D ገራገሩን ተጫውቶ ይኖራል ተስማምቶ,ላይ ላዩን አየተጫወቱ መኖር ያስማማል,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,ሐሳብ የሌለው፣ የተሟላለት,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,ላይ ላዩን አየተጫወቱ መኖር ያስማማል,A ገርነት የእግዜር ቸርነት,ትንሽ በሠሩ ብዙ አንደሠሩ ተቆጥሮላቸው ተጠቀሙ,ገርነትን አግዚአብሔር የሚወደው ባሕርይ ነው,ከአለቃህ ጋር ሽርጉድ አያልክ ኑር,መሸጥ የለመደ አናቱን ያስማማል,ገርነትን አግዚአብሔር የሚወደው ባሕርይ ነው,B ገርነት ያገባል ገነት,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,ገርነት መንግሥተሰማያት ያስወርሳል,መፍትሔው አብሮ አለ,ገርነት መንግሥተሰማያት ያስወርሳል,C ገርና ልል ሙዳይና አገልግልግ,ብጤ ከቢጤው ነው,በሁለቱ መካከል ብዙ ልዩነት የለም,ብልጥን ብልጥ አያታልለጡም,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,በሁለቱ መካከል ብዙ ልዩነት የለም,B ገርን ልጅ አናቱም አትወደው,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,ማንም ቢሆን ለመብቱ መታገል አለበት,ለሚስት እንክብካቤ አንደሚደረግ ሁሉ ለተበደለም ካሳ ያስፈልገዋል,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,ማንም ቢሆን ለመብቱ መታገል አለበት,B ገርገሩን ተጫውቶ ይበሏል ተስማምቶ,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,ልምድ ካሰው ተማር,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,"ወደውስጥ ሳይገቡ ላይ ላዩን በመጨዋወት በስምምነት መኖር ይቻላል","ወደውስጥ ሳይገቡ ላይ ላዩን በመጨዋወት በስምምነት መኖር ይቻላል",D ገበሬና ወላድ አንድ አያጣም,ትንሽ በሠሩ ብዙ አንደሠሩ ተቆጥሮላቸው ተጠቀሙ,የምጣዱ እያለ፣ የእንቅቡ ተንጣጣ,ወላድ ከብዙ ልጆች አንድ ሁነኛ ልጅ አታጣም,ምን ዛሬ ብንበላ ነገ ሆድ አዲስ ነው,ወላድ ከብዙ ልጆች አንድ ሁነኛ ልጅ አታጣም,C ገበሬ አቆቁጣጥረኝ ወታደር አወራውረኝ,አለኝታ መከታ፣ ጋሻ,ገበሬ ቤተዘመዱን ሲሸኝ ከየአህል ዓይነቱ ቆጣጥሮ በመስጠት ነው,ሁሌ ቀደም ብለህ ከተዘጋጀህ አትራብም አትጠቃም,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,ገበሬ ቤተዘመዱን ሲሸኝ ከየአህል ዓይነቱ ቆጣጥሮ በመስጠት ነው,B ገበሬ አክባሪውን ባለጌ መካሪውን ይጠላል,አናትን ትበድላለች ብሎ ማንም አያስብም,ገበሬ የሚያከብረውን ይጠላል,ፅድሜ ካለ ለደስታም ሆነ ለንለሐ ይበጃል,ሆድ እንዳስለመዱት ነው,ገበሬ የሚያከብረውን ይጠላል,B ገበያ ቢመቻት ልጂን ሸጠቻት,ያልሆነ ምክር መምከር,መሸጥ የለመደ አናቱን ያስማማል,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,ብልጦቹ በሞኝ ንብረት ይጠቀማሉ,መሸጥ የለመደ አናቱን ያስማማል,B ገበያ ነሽ ብለው ይሻሻጡብሻል,አንድ ፍሬ ነሽ ግን አንደትልቅ ተቆጠርሽ /ንቀትን ስመግስጽ/,አንግዳ ሲያፍር ባለቤቱን ይጋብዛል,ፍጹም ድሃ ነው,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,አንድ ፍሬ ነሽ ግን አንደትልቅ ተቆጠርሽ /ንቀትን ስመግስጽ/,A ገበያ አንደሰስጠህ አንጂ አናትህ አንደላከችህ አይሆንም,ገበያ ሲሰጥ በርካሽ ይሸመታል,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,ገበያ ሲሰጥ በርካሽ ይሸመታል,A ገበያ ከደራ ነጋዴም አይፈራ,አትብላ የተመኘኸውን አታሟላ ያለው,ገበያው ሞቅ ካለ ነጋዴ ዋጋውን ለቀቅ ያደርጋል,የተለመደ ልማድ መታወቁ መገለጡ አይቀርም,የሚያውቅ ሰው ብቻ ይናገር,ገበያው ሞቅ ካለ ነጋዴ ዋጋውን ለቀቅ ያደርጋል,B ገበያ የሚሰጥህን አናት አትለጥም,አንድ ፍሬ ነሽ ግን አንደትልቅ ተቆጠርሽ /ንቀትን ስመግስጽ/,ጥቅም ሲቀር መፍረሱ አይቀርም,ከንግድ ብዙ ጥቅም ይገኛል,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,ከንግድ ብዙ ጥቅም ይገኛል,C ገበጣ ላዋቂ ወሬ ለጠያቂ,ካልጠየክ ልታውቅ አትችልም,ሥራን ቶሎ ለመጨረስ በዘዴ መጠቀም ይገባል,የማይጠበቅ ነገር,ዋናው ደህና ከሆነ ሌላ ሌላው ብዙ ጉዳት አይኖረውም,ካልጠየክ ልታውቅ አትችልም,A ገበጣ ላዋቂ ወሬ ለጠያቂ ዋዛ ፈዛዛ ከሣቂ,ላይ ላዩን አየተጫወቱ መኖር ያስማማል,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,በዘዴ የምፈልገውን አደረኩ,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,B ገቢ በአናት ልጅ ትገቢ,ሥራ ላይ ሊውል የማይችል,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,ነገረኛ ሰው አናትና ልጅን ከማጋደል አይመለም,አትብላ የተመኘኸውን አታሟላ ያለው,ነገረኛ ሰው አናትና ልጅን ከማጋደል አይመለም,C ገቢውን ባለቤት ያውቃል,ራስህን ጠብቅ,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,ቀናተኛ ከሁሉ ጠበኛ,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,B ገቢ ያፈርሳል ቀዳዳ ያፈሳል,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,ለመሾም ቅድሚያ ሰውየውን ማጥናት ያስፈልጋል,ነገረኛ ሰው ሰውና ሰው ያጣላል,ትንሽ ቆሎ ያደርሳል ከአሻሮ,ነገረኛ ሰው ሰውና ሰው ያጣላል,C ገባር ያህያ ግንባር,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,ነገረኛ ሰው አናትና ልጅን ከማጋደል አይመለም,ገባር ለባለመሬቱ አንደአህያ ግለጋሎት ይሰጣል,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,ገባር ለባለመሬቱ አንደአህያ ግለጋሎት ይሰጣል,C ገባ ወጣ ነገር ያመጣ,ገናና ጥምቀትም ያው ዓመት በዓል ናቸው,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,ካልጠየክ ልታውቅ አትችልም,በሌለ ነገር ላይ ትኩረት ማድረግ,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,B ገብርኤል ያየው ሚስጥር,በታቦት ስም የተደረገ ነገር ምስጢርነቱ ከባድ ነው,ተስማምተው ያደረጉት ነገር አይከብድም,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,ነጣቂዎች አዚሁ ደጅህ ሳይ የሰጡኸኝን ሸማ ነጠቁኝ,በታቦት ስም የተደረገ ነገር ምስጢርነቱ ከባድ ነው,A ገብስ ሲበስል አባቱን ይመስል,ያልዘሩት አይበቅል,ደሮን ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት,ነገረኛ ሰው አናትና ልጅን ከማጋደል አይመለም,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,ያልዘሩት አይበቅል,A ገብስና ሽንኩርት ቂጡ ሲለብስ ነው,ሀብታም በገንዘቡ ድሃ በጉልበቱ,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,ሁሉም የአኔ ነው የሚለው ነገር አለው,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,B ገብስና ገብስ አብሮ ይነፍስ,ብጤ ከቢጤው ነው,ውለታን አትዘንጋ,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,ሌባ ሁሌም አንደተዋረደ ነው,ብጤ ከቢጤው ነው,A ገናም በሙከቱ ሑዳዴ በአልበቱ ይታወቃል,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,ሁሉም አንደጊዜውና እንደወቅቱ ይከናወናል,ሁሉም አንደጊዜውና እንደወቅቱ ይከናወናል,D ገናና ጥምቀት አኩል ዓውደ ዓመት,ነገርህ ሁሉ አይጥምም,ሥራ አይወድም ግን ሆዳም ነው,አጉል መኮፈስ,ገናና ጥምቀትም ያው ዓመት በዓል ናቸው,ገናና ጥምቀትም ያው ዓመት በዓል ናቸው,D ገንዘቡ የሰው ቢሆን አዳዩ የኔ ይሁን,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,ሁሉም አንደጊዜውና እንደወቅቱ ይከናወናል,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,ከክፉ ሰው ጋር የተዋዋለ መከራው ብዙ ነው,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,A ገንዘቤ አትውጪ ከቤት ታጣይኛለሽ ከጐረቤት,ገንዘብ ለማይመልስ ተው አታበድር ያቀያይማል,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ለትንሹ ሞገስ የሚሆነው ትልቁ ነው,ገበያ ሲሰጥ በርካሽ ይሸመታል,ገንዘብ ለማይመልስ ተው አታበድር ያቀያይማል,A ገንዘብ ለዕዳ ሙግት ለባዳ,ሰውን ለመጉዳት ሆን ብሎ የተነሳን ሰው መመለስ ያስቸግራል,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,ቋዉቋ ሙግት አለብኝ ከማለት ሥራ አለኝ ማለት ይበልጣል,ቋዉቋ ሙግት አለብኝ ከማለት ሥራ አለኝ ማለት ይበልጣል,D ገንዘብ ማግኘቱ ይቀላል ከማከማቸቱ,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,ገንዘብ በአግባባቡ ማውጣት እና የተረፈውን ባግባቡ መጠቀም ይከብዳል,ሁሉም ጸጥ አሉ,ወዳጁን ለመጉዳት ለጠላቱ ቀዳዳ ይከፍታል,ገንዘብ በአግባባቡ ማውጣት እና የተረፈውን ባግባቡ መጠቀም ይከብዳል,B ገንዘብ በልጅነት ማን ሰብስቦሽ በአርጅና ማን አግኝቶሽ,ገንዘብ የሚገኝ በሃያ ዓመት ልብ የሚገኘው በአርባ ዓመት,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,ሰው ሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው,ቃሉን ያከብራል,ገንዘብ የሚገኝ በሃያ ዓመት ልብ የሚገኘው በአርባ ዓመት,A ገንዘብ ከጅ ከወጣ ያመጣል ጣጣ,የትም አይሄድ,ለምትወደው ነገር ተጠቃ,ገንዘብ አንዴ ከእጅ ከወጣ ለመመለስ አስቸጋሪ ነው,ለመብላት እየፈለክ አትግደርደር,ገንዘብ አንዴ ከእጅ ከወጣ ለመመለስ አስቸጋሪ ነው,C ገንዘብ ከጅ ዘመድ ከደጅ,ምስጢር በአደባባይ የሚነገር አይደለም,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም,ገንዘብ ካለህ ዘመድህ ብዙ ነው,ገንዘብ ካለህ ዘመድህ ብዙ ነው,D ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,ባዶ ቀረ አለቀ,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,ሀብት ያስው የፈለገውን ማድረግ ይችላል,ሀብት ያስው የፈለገውን ማድረግ ይችላል,D ገንዘብ የልብ ሥር ነው አጥፊውም ሰው ነው,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብሳት ይሻላል,እሳሳታለሁ ብለሀ ሥራህን አትተወውም,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,ፅድሜ ካለ ለደስታም ሆነ ለንለሐ ይበጃል,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,C ፈላ ገነፈለ ተሞላ ጐደለ,ካልጠየክ ልታውቅ አትችልም,የተገላቢጦሽ ሥራ,ከተጠቀሙበት የማያልቅ ነገር የለም,አንድን ነገር ከጀመርኩ በኋላ ማልቀስ ወይም መጸጸት ምንም ፋይዳ የለውም። አንድን ተግባር ወይም ጥረት ከመጀመር በፊት አርቆ የማየት እና የዝግጅት አስፈላጊነትን ያጎላል,ከተጠቀሙበት የማያልቅ ነገር የለም,C ፈረለኛ ሲሮጥ እግረኛ ምን አቆመው,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,ዓላማ ካለህ ዓላማህን መሳት የለብህም,የማያገኙትን መመኘት ከንቱ ልፋት,በማይመለከተው ነገር ምን አገባው,በማይመለከተው ነገር ምን አገባው,D ፈረለኛ የወለደው እግረኛ አይመልሰውም,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,ሁሉም ነገር ያለቦታው ተፈጻሚነት አይኖረውም,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል አግዚአብሔር,ሁሉም ነገር ያለቦታው ተፈጻሚነት አይኖረውም,B ፈረሉም ይኸው ሜዳውም ይኸው,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,ከቻልከ አድርገው ተፈቅዶልፃል,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,ከቻልከ አድርገው ተፈቅዶልፃል,B ፈረሰ ሲያጠብቅ ልጓም አይለቅ,ምንም መረጃ ሳይኖር አሸንፋለሁ ማለት ዘበት ነው፡:,የትም እትደርሺ አንዲያው ደከምሽ,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,እደገኛ ሁኔታ እንኳን ቢያጋጥምህ ከቁም ነገር ሳይ እንዳታፈነግጥ,እደገኛ ሁኔታ እንኳን ቢያጋጥምህ ከቁም ነገር ሳይ እንዳታፈነግጥ,D ፈረሰ በራሪ በቅሎ ሰጋሪ,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,ሁሉም እንደየፍጥረቱ ነው የሚያገለግለው,ተስማምተው ያደረጉት ነገር አይከብድም,ካልጠየክ ልታውቅ አትችልም,ሁሉም እንደየፍጥረቱ ነው የሚያገለግለው,B ፈረሰ ቢያነክሰ አህያ ታጉዝ,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,የማይገናኝ ሐሳብ,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,B ፈረሰ ቢጠፋው ኮርቻ ገልቦ አየ,ውሰጡን ለቄስ,መጨነቅ የለብኝም,የማይደረግ ነገር አረገ,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,የማይደረግ ነገር አረገ,C ፈረሰ ዐውቃለሁ ስገታ እወድቃለሁ,ላታውቅ ዐውቃስሁ ማለት ጥሩ አይደለም,በቀላሉ ሊበላሽ የሚችልን ነገር በእንከብካቤ መያዝ,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,ሥራን ለማከናወን ዘዴና ብልሃት ያስፈልጋል,ላታውቅ ዐውቃስሁ ማለት ጥሩ አይደለም,A ፈረስ ያደርላል እንጂ አይዋጋም ሽክ,ለሚፈሰገው ነገር እርዳታ ይሰጣል እንጂ ሙሉ በሙሉ አይረዳም,አንግዳ ሲያፍር ባለቤቱን ይጋብዛል,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,ከድህነት መላቀቅ እልተቻለም,ለሚፈሰገው ነገር እርዳታ ይሰጣል እንጂ ሙሉ በሙሉ አይረዳም,A ፈረሰ ጥሎ ይደነግጣል በቅሎ ጥሎ ይግጣል,ምንግዜም ከኔ ጋር ሁኝ,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,"የጨዋ ልጅ ላደረገው ስሕተተ ይጻጸታል የባለጌ ልጅ የባለ ነገር ይፈጽማል","የጨዋ ልጅ ላደረገው ስሕተተ ይጻጸታል የባለጌ ልጅ የባለ ነገር ይፈጽማል",D ፈሩ ፈሩ ማጀት እሩ,ለሆድ ብቻ ሳይሆን ለዕውቀትም አንጣር,ያዋከቡት ነገር,እስከመቼ ተፈርቶ ይኖራል,ሁሉም ነገር ሥርዓት አለው,እስከመቼ ተፈርቶ ይኖራል,C ፈሪ ለእናቱ ይገባል,ለሚቀጥለው ተግባር በዝግጅት ሳይ ያለ ማሰት ነው,አንተው ባነስኸው አንተው ተጎዳህ,ፈሪ ከእደጋ እራሉን ይጠብቃል,ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,ፈሪ ከእደጋ እራሉን ይጠብቃል,C ፈሪ ለእናቱ ጀግና ለጀግንነቱ,ተንኮል ሠሪውን ያጠፋዋል,ፈሪ ከእደጋ አራሉን ይጠብቃል,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,ፈሪ ከእደጋ አራሉን ይጠብቃል,B ፈሪ በገዛ ጠቡ ገላጋይ ይሆናል,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,አንዱን በአንዱ ወደሚፊልጉት ማምራት,ከጨዋ የተወለደ ጨዋ፣ ከባለጌ የተወለደ ባለጌ,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,A ፈሪና ንፉግ እያደረ ይቆጨዋል,ማንኛውም ሰው ኋላ ላይ ሲያውቀው ይጸጸታል,መካሪው ብዙ ደጋፊ ግን የለም,ከማይሆን ሰው ጋር የተዋዋሉት ውሎ አድሮ ችግር ማስከተሉ አይቀርም,ሞኝ ጠቃሚና ጎጂውን አያገናዝብም,ማንኛውም ሰው ኋላ ላይ ሲያውቀው ይጸጸታል,A ፈሪን በውኃ ውስጥ ያልበዋል,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,መጀመሪያ እራሌን,ከመጠን በላይ ሰለሰሚፈራ,ለመብላት እየፈለክ አትግደርደር,ከመጠን በላይ ሰለሰሚፈራ,C ፈሪ አንዳይሉኝ አንድ ገደልሁ ጀግናም እንዳይሉኝ አልደገምሁ,የማይችሉትን ነገር ለመሞክር አያድርጉ አለመቻል አያዋርድም,ማንኛውም ነገር በጊዜው መከወን ይገባል,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ,የማይችሉትን ነገር ለመሞክር አያድርጉ አለመቻል አያዋርድም,A ፈሪ ካልጋ ላይ ይወድቃል,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,ያዋከቡት ነገር,መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል አግዚአብሔር,"ፈሪ በሆነው ባልሆነው ነገር እንደባነነ ነው የሚኖረው ፈሪ የናቱ ልጅ ነው","ፈሪ በሆነው ባልሆነው ነገር እንደባነነ ነው የሚኖረው ፈሪ የናቱ ልጅ ነው",D ፈስቶ ቂጥ መያዝ,ስሕተት ሠርቶ ያልሠሩ መምሰል,የሚመጣብህን ነገር በትዕግስት እና በብልሃት እሳልፈው,አጉል መኮፈስ,ለጥቅም መሯሯጥ ለሥራ ጊዜ መሸሽ ጥሩ አይደለም,ስሕተት ሠርቶ ያልሠሩ መምሰል,A ፈስ ያለበት ቂጥ ዝላይ አይችልም,ቁስል ያለበት ውሻ አንደልቡ አይጮህም,ስግብግብ ነው,ጅብ ከሔደ ውሻ ጮኸ,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,ቁስል ያለበት ውሻ አንደልቡ አይጮህም,A ፈትል ሲረዳዳ አንበሳ ያስራል,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,ፅድሜ ካለ ለደስታም ሆነ ለንለሐ ይበጃል,ከተባበሩ ከባድ ሥራ መሥራት ይቻላል,ምርጡ ባይገኝ አንኳ ተራው ነገር መገኘቱ አይቀርም,ከተባበሩ ከባድ ሥራ መሥራት ይቻላል,C ፈዛዛ አያንቀላፋ ይገባ ፈፋ,ሥራ አይወድም ግን ሆዳም ነው,ካልፈጀህ፣ ካልጎዳህ እሉማ ጥሩ ነበር,ከባዱን ሥራ ሠርታ ለቀላሉ ኮራች,መፍዘዝ ለአደጋ ያጋልጣል,መፍዘዝ ለአደጋ ያጋልጣል,D ፈጅቶ ከሚያጠግበኝ አስቲበርድ ይራበኝ,ከፍትፍቱ ፊቱ,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,ሃሳብ መለዋወጥ ከአካላዊ ምቾት ወይም ፍላጎት የሚገኘውን እርካታ ይበልጣል,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,ከፍትፍቱ ፊቱ,A ፈጣሪን ያህል ጌታ ርስትን ያህል ቦታ,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,የማይደረግ ነገር አረገ,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,D ፈጥኖ መስጠት ኋላ ለመጸጸት,አንድ ነገር ቆርጠው ካደረጉት በኋላ ለመቀየር ያስቸግራል,ሐሳብ የሌለው፣ የተሟላለት,የቸኮለች አፍሳ ለቀመች,ሁለት አማራጭ ይኑርህ,የቸኮለች አፍሳ ለቀመች,C ፈጭታ የነበረች ላመልማሎ ኮራች,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,ለቤቷ ጨቅጫቃ ለውጪ ሰው መሬት ነች,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,ከባዱን ሥራ ሠርታ ለቀላሉ ኮራች,ከባዱን ሥራ ሠርታ ለቀላሉ ኮራች,D ፉት ቢሉት ጭልጥ,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,ለተከታይ ምን የምትለው ይኖርሃል?,በስጦታው ያልረካ ሰው,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,B ፊተኛው ወዳጅህን በምን ቀበርከው? በሻሽ ምነው? ኋለኛው አንዳይሸሽ,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,ሁሉን ነገር በዘዴ ማከናወን ጥሩ ነው,ነገርህ ሁሉ አይጥምም,ለነፍሱ ያደረ ጨዋ ረዳት አያጣም,ሁሉን ነገር በዘዴ ማከናወን ጥሩ ነው,B ፊት ከወጣ ጆሮ ኋላ የበቀለ ቀንድ በሰጠ,ከበፊቱ የኋለኛው ተሻለ,ለሌሉች ጥቅም መሥዋዕትነት መክፈል,ነገረኛ ሰው ሰውና ሰው ያጣላል,ዘመድ ለችግርህ ይደርስልሃል,ከበፊቱ የኋለኛው ተሻለ,A ፊት የተናገረን ሰው ይጠላዋል ፊት የደረስን ወፍ ይብላው,እሳሳታለሁ ብለሀ ሥራህን አትተወውም,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,ሥራ ላይ ሊውል የማይችል,ቀደም ቀደም ማለት ጥሩ አይደለም,ቀደም ቀደም ማለት ጥሩ አይደለም,D የደመና ውኃ ጥምና የእናት በደል አይታወቅም,ለትንከወከዊ መከራ እንዳይደርስብሽ,የተለመደ ልማድ መታወቁ መገለጡ አይቀርም,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,አናትን ትበድላለች ብሎ ማንም አያስብም,አናትን ትበድላለች ብሎ ማንም አያስብም,D የደበሎ ተባይ የዳኛ አባይ ቢገልጡት አይታይ,የማይችሉትን ነገር ለመሞክር አያድርጉ አለመቻል አያዋርድም,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,በደበሎ ውስጥ ያለተባይ አንዲህ በቀላሉ ሊታይ ወይም ሊገኝ አይችልም,ራስህን ጠብቅ,በደበሎ ውስጥ ያለተባይ አንዲህ በቀላሉ ሊታይ ወይም ሊገኝ አይችልም,C የደባ ገበያ በሬው ባሥር ቆዳው በሃያ,ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,በጣም አስከፊ የሆነ ችግር,ተንኮስሰኛ የማይሆነውን አንደሚሆን አድርጐ ይናገራል,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ተንኮስሰኛ የማይሆነውን አንደሚሆን አድርጐ ይናገራል,C የደጃዝማችን ሚስት አይቼ ሚስቴን ጠላሁ,የማያገኙትን መመኘት ከንቱ ልፋት,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,የማያገኙትን መመኘት ከንቱ ልፋት,A የተደገመ ተረገመ,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ አትመኝ,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,A የደግ ጊዜ ባዕድ የክፉ ጊዜ ዘመድ,ልምድ ካሰው ተማር,ክፉና ደግ,ዘመድ ለችግርህ ይደርስልሃል,ቂል ያማረለት እየመስለው ያገኛትን ነገር ሲደጋግም ይኖራል,ዘመድ ለችግርህ ይደርስልሃል,C የደፉት ሬሳ የጠበሱት ዓሣ,ለሚቀጥለው ተግባር በዝግጅት ሳይ ያለ ማሰት ነው,ስው ከመከረው መከራ የመከረው,የወደቀ አንሱ የሞተን አትርሱ,ከልክ ያለፈ ነገር አይጥምም,ለሚቀጥለው ተግባር በዝግጅት ሳይ ያለ ማሰት ነው,A የዳቦ ልብ ልቡን የዳገት ጥግ -ጥጉን,ሐሳብ ምንጊዜም ከሰው ራስ አይወርድም,ለጥቅም መሯሯጥ ለሥራ ጊዜ መሸሽ ጥሩ አይደለም,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,ዓላማ ካለህ ዓላማህን መሳት የለብህም,ለጥቅም መሯሯጥ ለሥራ ጊዜ መሸሽ ጥሩ አይደለም,B የዳገት በረዶ የቆላ ዘንዶ,ስሕተት ሠርቶ ያልሠሩ መምሰል,በጣም አስከፊ የሆነ ችግር,ተስማሚ የሆነ መሣሪያ ያስፈልጋል,ስካር ቅሬታን ለመናገር ይገፋፋል,በጣም አስከፊ የሆነ ችግር,B የዳጉሳ እንጀራ በትኩሉ የባዕድ ፍቅር በአዲስ,ቢጤ ከቢጤው ይውላል,ነገ በኔ,ፍቅርና ቡና በትኩሱ ይጣፍጣል,መተው ነገሬን ከተተው,ፍቅርና ቡና በትኩሱ ይጣፍጣል,C የድሃ ፃብቱ አንቅልፉ,ዋናው ደህና ከሆነ ሌላ ሌላው ብዙ ጉዳት አይኖረውም,የማይሆን ሁሉ አይሆንም የሚሆነውን ከማይሆነው እታዛንቅ,አለኝታ መከታ፣ ጋሻ,ድሃ የሚጨነቅስት ሀብት ሰለሌለው እንቅልፉን ሲለጥጥ ያድራል,ድሃ የሚጨነቅስት ሀብት ሰለሌለው እንቅልፉን ሲለጥጥ ያድራል,D የድሃ መድኃኒቱ የድንገቱ,ውስጥ ውስጡን ተንኮል የሚፈጽም ሰው,አጸያፊ ተግባር ካላክናወንክ ያስከብርሃል ፤ አጸያፊ ተግባር ካከናወንክ ያስንቅሃል,የፉክከር ቤት ሳይዘጋ ያድራል,ድዛ ሲያመው የሚያኝከው ድንገተኛ የተባሰው ሥር ነው,ድዛ ሲያመው የሚያኝከው ድንገተኛ የተባሰው ሥር ነው,D የድፃ ማጀት ቃጢ ማር ሰማስቀመጥ አይችልም,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,መሸጥ የለመደ አናቱን ያስማማል,አይጥ ቤት ብቅል,ገበያ ሲሰጥ በርካሽ ይሸመታል,አይጥ ቤት ብቅል,C የድፃ ቁም ነገሩ ገብስ አስክ አስሩ,በጣም የሚክብድን ሥራ ከተረዳዱበት በጣም ይቀላል፡፡,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,"ድሃ ገብስ በመብላቱ አንደጠላም አድርጐ በመጠጣቱ ጥቅም ጥንካሬ አግኝቶበታል",ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,"ድሃ ገብስ በመብላቱ አንደጠላም አድርጐ በመጠጣቱ ጥቅም ጥንካሬ አግኝቶበታል",C የድሃ ነገር ማንገቻ የሰው,የሁሉም ፍላጐት የሚሟላው እንደየችግሩ መፍትሔ ሲገኝ ነው,ከአለቃህ ጋር ሽርጉድ አያልክ ኑር,በጨው ደንደስ በርበሬ ተወደሰ,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,D የድሃ ጉልበት በገቢያ ያልቃል,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,ሰው ሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው,ድዛ ሲወጣ ሲወርድ ጉልበቱን ያባክናል,ስግብግብ ነው,ድዛ ሲወጣ ሲወርድ ጉልበቱን ያባክናል,C የድሃ ግድርድር ሀብታም ይጋብዛል,ለጥቅም መሯሯጥ ለሥራ ጊዜ መሸሽ ጥሩ አይደለም,አንኳንስ አናቴ ሞታ አንዲሁም አልቅስ አልቅስ ይለኛል,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,አንግዳ ሲያፍር ባለቤቱን ይጋብዛል,አንግዳ ሲያፍር ባለቤቱን ይጋብዛል,D የድሃ ጠላ ጧት አልፈላ ማታ አተሳ,ያልሆነ ምክር መምከር,መጠት ያነስ ወይም በቂ ያልሆነ ነገር,ያለሙያው የተሠማራ ትርፉ ችግር ብቻ ነው,ራስ ወዳድ መሆንን ያመለክታል,መጠት ያነስ ወይም በቂ ያልሆነ ነገር,B ፅወቅ ያለው ባርባ ቀኑ ዐትወቅ ያለው ባርባ ዘመኑ,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,ከበፊቱ የኋለኛው ተሻለ,የሚያስበውና የሚደርስበት ይለያያል,የታደለው ገና በጠዋቱ የተሟላ ነገር ያጋጥመዋል,የታደለው ገና በጠዋቱ የተሟላ ነገር ያጋጥመዋል,D ዕውር ምን ዓይቶ ደንቆሮ ምን ሰምቶ,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,C ዕውር ምን ይሻል ብርሃን፤ በሽተኛ ምን ይሻል መዳን,የሁሉም ፍላጐት የሚሟላው እንደየችግሩ መፍትሔ ሲገኝ ነው,በሚፈለግበት አገልግሎት ላይ ሊውል አይችልም,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,አኔ እየረዳሁህ እኔኑ ታማለህ,የሁሉም ፍላጐት የሚሟላው እንደየችግሩ መፍትሔ ሲገኝ ነው,A ፅውር ሲወበራ ከመሪው ይጣላ,ተልባ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ,የኋላውን አለማሰብ,ሁሉም የሚወሰነው በራስ አዛዥነት ነው,ካልፈጀህ፣ ካልጎዳህ እሉማ ጥሩ ነበር,የኋላውን አለማሰብ,B ፅውር በዘንጉ ነጋዴ በወርቁ,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,በተገቢው ቦታ ተስማሚ ነገር,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,ምነው አንዲህ ፈጥነሽ መጥፎ ልትሆኝ ቻልሽ?,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,C ፅውር ቢጠግብ ዘንጉን ይወርውር,ዕውር ሲቀናጣ ዘንጉን ወርውሮ ፍለጋ ይሔዳል,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,ሌላ ሰውን ማመን ቀብሮ ነው,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,ዕውር ሲቀናጣ ዘንጉን ወርውሮ ፍለጋ ይሔዳል,A ፅውር አያፍር ፈሪ አይደፍር,ቃሉን ያከብራል,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,ሁሉም ለየቅል ነው,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,B ዕውርን ዕውር አይመራውም,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,ትንሽ በሠሩ ብዙ አንደሠሩ ተቆጥሮላቸው ተጠቀሙ,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,A ፅው ቀት ኃይል ነው ለላም ጤና ነው,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,ዕውቀት ለሁሉ ነገር መከፈቻ ቁልፍ ነው,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,ዕውቀት ለሁሉ ነገር መከፈቻ ቁልፍ ነው,B ፅውቀትና ፍጥረት አንድ ቀን ነው,ነገረኛ ሰው ሰውና ሰው ያጣላል,በዘዴ የምፈልገውን አደረኩ,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,ገረድ የቤቱን ፅቃ ትፈጀዋለች,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,C ዕውቀት ያኮራል ሥራ ያስከብራል,ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ,ምስጋና ያበረታታል,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",ሥራ ላይ ሊውል የማይችል,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",C ዕዳው ዶሮ መጋቢ ያው ዶሮ,ዞሮ ዞሮ አዚያው,መተው ነገሬን ከተተው,የሚያቀብለውን ጉቦ እየተመኘ,የቸኮለች አፍሳ ለቀመች,ዞሮ ዞሮ አዚያው,A ፅድለ ቢስ ሲዳር ውኃ ይሞላል በጥር,ነገሩ ሁሉ ተው እንዳይሆን ነው,እንኳን ሊጦር ይጦራል,ለሚስት እንክብካቤ አንደሚደረግ ሁሉ ለተበደለም ካሳ ያስፈልገዋል,የማያገኙትን መመኘት ከንቱ ልፋት,ነገሩ ሁሉ ተው እንዳይሆን ነው,A ፅድለ ቢሰ አሞራ አንበጣ ሲመጣ ዓይኑ ይጠፋል,ከባዱን ሥራ ሠርታ ለቀላሉ ኮራች,አትብላ የተመኘኸውን አታሟላ ያለው,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,አትብላ የተመኘኸውን አታሟላ ያለው,B ፅድላም አሞሌ በቅሎ ይለውጣል,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,ተስማሚ የሚሆን ነገር መምረጥ ትክክል ነው,በትንሹ ትልቅ ነገር ላይ ወይም ውጤት ላይ መድረስ,ምንም ዘመድ ቢቀየምም ለችግርህ ጊዜ ደራሽ ነው,በትንሹ ትልቅ ነገር ላይ ወይም ውጤት ላይ መድረስ,C ፅድል ተርታውን ዕጣ ፈንታውን,ፍጹም ድሃ ነው,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,በትንሹ ትልቅ ነገር ላይ ወይም ውጤት ላይ መድረስ,ዕድል በየተራ ለሁሉም የምትደርስ ናት,ዕድል በየተራ ለሁሉም የምትደርስ ናት,D ፅድል ፈንታ ጥዋ ተርታ,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,ሁሉን አሟልቶ አይሰጥ,እደገኛ ሁኔታ እንኳን ቢያጋጥምህ ከቁም ነገር ሳይ እንዳታፈነግጥ,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,A ፅድሜ ለንስሐ ዘመን ለፍለሐ,በድንበር አካባቢ ችግርና ንትርክ አይቀርም,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,ያለሆዱ የሚያሳስበው ጉዳይ የለውም,ፅድሜ ካለ ለደስታም ሆነ ለንለሐ ይበጃል,ፅድሜ ካለ ለደስታም ሆነ ለንለሐ ይበጃል,D ዕድሜና መለተዋት አይጠገብም,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,ውስጥ ውስጡን ተንኮል የሚፈጽም ሰው,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,አስፈላጊው ሁሉ በቦታው ላይ ቢገኝ ሕይወት የተሟላች ትሆናለች,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,C የለይጣን ክፋቱ ያለመታየቱ,የሚደርሰብንን ችግሮች አስቀድመን ለማወቅ አንችልም,ገርነትን አግዚአብሔር የሚወደው ባሕርይ ነው,ከራስ በላይ ነፋስ,የኋላውን አለማሰብ,የሚደርሰብንን ችግሮች አስቀድመን ለማወቅ አንችልም,A የሰይጣን ገንዘብ የተበደረ ሳይበላው ተቀበረ,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,ከጨዋ የተወለደ ጨዋ፣ ከባለጌ የተወለደ ባለጌ,ከክፉ ሰው ጋር የተዋዋለ መከራው ብዙ ነው,ያለሆዱ የሚያሳስበው ጉዳይ የለውም,ከክፉ ሰው ጋር የተዋዋለ መከራው ብዙ ነው,C የሰጠኸኝ ሸማ ከደጅህ ተቀማ,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,ከተባበሩ ከባድ ሥራ መሥራት ይቻላል,ገንዘብ ካለህ ዘመድህ ብዙ ነው,ነጣቂዎች አዚሁ ደጅህ ሳይ የሰጡኸኝን ሸማ ነጠቁኝ,ነጣቂዎች አዚሁ ደጅህ ሳይ የሰጡኸኝን ሸማ ነጠቁኝ,D የስጡህን ተቀበል ያደረጉልህን ቸል አትበል,ውለታን አትዘንጋ,ብልጦቹ በሞኝ ንብረት ይጠቀማሉ,ሥራን ለማከናወን ዘዴና ብልሃት ያስፈልጋል,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,ውለታን አትዘንጋ,A የሰጠህን አትንላ ያደረጉልህን አትርላ,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,ራስህን ጠብቅ,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,A የሰጡን ይሰጧል የገዙን ይነዷል,እበላ ብዬ ተበላሁ፣ ምነው ሳልበላ በቀረሁ,አንድ ጊዜ ቢያገኝ ሌላ ጊዜ ሊያጣ ይችላል,ከሁኔታው ያስታውቃል,አንድ ሰው በራሱ ሃብት አዛዥ አሱ ራሱ ነው,አንድ ሰው በራሱ ሃብት አዛዥ አሱ ራሱ ነው,D የሳተ ይምከርህ የዋለ ይንገርህ,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,ልምድ ካሰው ተማር,ፈሪ ከእደጋ እራሉን ይጠብቃል,ልምድ ካሰው ተማር,C