ProverbEval / amh /amh_native_test_5.csv
israel's picture
Upload 4 files
522759b verified
raw
history blame
182 kB
Proverb,A,B,C,D,Answer_Text,Answer_Letter
ሀምሳ ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክሙ ነው ለሃምሳ ሰው ግን ጌጡ ነው።,ያለሙያው የተሠማራ ትርፉ ችግር ብቻ ነው,የእነሱን ባህርይ አትከተል,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,በጣም የሚክብድን ሥራ ከተረዳዱበት በጣም ይቀላል፡፡,በጣም የሚክብድን ሥራ ከተረዳዱበት በጣም ይቀላል፡፡,D
ሀ ሳይሉ ጥፈት ውል ሳይዙ ሙግት,ሥራን ለመከወን መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ሥራን ለማከናወን ቸሩ አግዚአብሔር ያመቻችለታል,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,ሃሳብ መለዋወጥ ከአካላዊ ምቾት ወይም ፍላጎት የሚገኘውን እርካታ ይበልጣል,ምንም መረጃ ሳይኖር አሸንፋለሁ ማለት ዘበት ነው፡:,ምንም መረጃ ሳይኖር አሸንፋለሁ ማለት ዘበት ነው፡:,D
ሀ ባሉ ተዝካር በሉ,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,ገንዘብ ለማይመልስ ተው አታበድር ያቀያይማል,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,ትንሽ በሠሩ ብዙ አንደሠሩ ተቆጥሮላቸው ተጠቀሙ,ትንሽ በሠሩ ብዙ አንደሠሩ ተቆጥሮላቸው ተጠቀሙ,D
ሀብታም ለሀብታም ይጠቃቀሱ ድሀ ለድዛ ይለቃቀሱ,የተትረፈረፈ እና በቀላሉ ሊደረስበት የሚችል ነገር ማጣት,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,ለትንከወከዊ መከራ እንዳይደርስብሽ,ቢጤ ለቢጤ,ቢጤ ለቢጤ,D
ሀብታም ሲሰጥ የድፃ ሙርጥ አበጠ,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,ባጐረስኩ አጄን ተነክስኩ,ሃብት ጠፊ ነው መልክም ረጋፊ ነው,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,D
ሀብታም ቢወድቅ ከለገነት ድሃ ቢወድቅ ከመሬት,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,ገንዘብ ካለህ ዘመድህ ብዙ ነው,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,D
ሀብታም በምጽዋቱ፣ ድሃ በጸሎቱ,መካሪው ብዙ ደጋፊ ግን የለም,ያለሆዱ የሚያሳስበው ጉዳይ የለውም,ሆድ ያበላውን ያመሰግናል,ሁሉም በየችሎታው አምላኩን ያሰታውሰዋል,ሁሉም በየችሎታው አምላኩን ያሰታውሰዋል,D
ሀብታም በከብቱ ድሃ በጉልበቱ,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,ማንነቴን ሳታውቅ እትናቀኝ,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,ሁሉም የአኔ ነው የሚለው ነገር አለው,ሁሉም የአኔ ነው የሚለው ነገር አለው,D
ሀብታም በወርቁ ድሃ በጨርቁ,ላታውቅ ዐውቃስሁ ማለት ጥሩ አይደለም,ወዳጁን ለመጉዳት ለጠላቱ ቀዳዳ ይከፍታል,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,D
ሀብታም በገንዘቡ ይኮራል ድሃ በጥበቡ ይከብራል,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,ትንሽ በሠሩ ብዙ አንደሠሩ ተቆጥሮላቸው ተጠቀሙ,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,ሁሉም ሰዉ የሚኮራበት የየራሱ ተሰጥኦ አለው,ሁሉም ሰዉ የሚኮራበት የየራሱ ተሰጥኦ አለው,D
ሀብታም በገንዘቡ ድሃ በጥበቡ እርስ በእርስ ይቃረቡ,ሰው የፈለገውን ቢያጣ ቅር ይለዋል,በቀላሉ ሊበላሽ የሚችልን ነገር በእንከብካቤ መያዝ,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,ሀብታም በገንዘቡ ድሃ በጉልበቱ,ሀብታም በገንዘቡ ድሃ በጉልበቱ,D
ሀብታም ቢሰጥ አበደረ እንጅ አልሰጠም,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,ሀብታም በገንዘቡ ድሃ በጉልበቱ,መፍትሔ የሚያስገኘው ከተበላሸ መፍትሔ ለማግኘት ያስቸግራል,ሀብታም ገንዘብ ቢሰጥ በምትኩ የድሃን ጉልበት ይሻል,ሀብታም ገንዘብ ቢሰጥ በምትኩ የድሃን ጉልበት ይሻል,D
ሀብታም ነው መባል ያኮራል ድሃ ነው መባል ያሳፍራል,ራስህን ጠብቅ,ነገ በኔ,ምነው አንዲህ ፈጥነሽ መጥፎ ልትሆኝ ቻልሽ?,ሕብረተሰብ ያከበረው ሲከበር ያንቋሸሸው ይንኳሰሳል,ሕብረተሰብ ያከበረው ሲከበር ያንቋሸሸው ይንኳሰሳል,D
ሀብታም እንደሚበላለት ድሃ እንደሚከናወንለት,ለመሾም ቅድሚያ ሰውየውን ማጥናት ያስፈልጋል,ከመጠን በላይ ሰለሰሚፈራ,አኔ እየረዳሁህ እኔኑ ታማለህ,ሁሉም በየችግሩ ላይ ያተኩራል,ሁሉም በየችግሩ ላይ ያተኩራል,D
ሀብታም ያለ ድሃ አይኮራም፣ ድሃ ያለ ሀብታም አይበላም,ለትንሹ ሞገስ የሚሆነው ትልቁ ነው,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,ለሞኝ ፊት ካሳየኽው ይዘረጥጥሃል,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,D
ሀብታም ገንዘቡን ያስባል፣ ድሃ ቀኑን ይቆጥራል,ፍጹም ድሃ ነው,ምስጢር የብቻ የግል ነው,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,D
ሀብትና ዕውቀት አይገኝ አንድነት,ከፍትፍቱ ፊቱ,የማይችሉትን ነገር ለመሞክር አያድርጉ አለመቻል አያዋርድም,ገረድ የቤቱን ፅቃ ትፈጀዋለች,ሁሉን አሟልቶ አይሰጥ,ሁሉን አሟልቶ አይሰጥ,D
ሀብት የጠዋት ጤዛ ነው,ሁሉም ሰዉ የሚኮራበት የየራሱ ተሰጥኦ አለው,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,የማያውቁትን ነገር ለማድረግ መሞከር በጣም አስቸጋሪ ነው,ሃብት ጠፊ ነው መልክም ረጋፊ ነው,ሃብት ጠፊ ነው መልክም ረጋፊ ነው,D
ሁለተኛ ግፌ፣ ጫንቃዬን ተገርፌ፣ ልብሴን መገፈፌ,ራስን መንከባከብ ከመጥፎ ሁኔታዎች ይጠብቃል,ነጣቂዎች አዚሁ ደጅህ ሳይ የሰጡኸኝን ሸማ ነጠቁኝ,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ,የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ,D
ሁለተኛ ግፍ ልብሴን ይገፍ ጀርባዬን ይገርፍ,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,የግፍ ግፍ ሥራ ነው የተፈጸመብኝ,የግፍ ግፍ ሥራ ነው የተፈጸመብኝ,D
ሁለተኛ ጥፋት፤ ቆሞ ማንቀላፋት,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,ማንኛውም ነገር በጊዜው መከወን ይገባል,ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ,ከመጀመሪያው ጥፋት ሁለተኛው ይባስ,ከመጀመሪያው ጥፋት ሁለተኛው ይባስ,D
ሁለተኛ ጥፋት፤ ከገበያ ማንቀላፋት,ስህተት መሆኑን በመገንዘብ በአንድ ውሳኔ ወይም ድርጊት መጸጸት,አመቺ ሁኔታን ለፈጠረ ድጋፍ ይሰጠዋል,ሰው ሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው,ከመጀመሪያ ጥፋት ሁለተኛው የባስ ሆነ,ከመጀመሪያ ጥፋት ሁለተኛው የባስ ሆነ,D
ሁለቱን ወንበዴ፤ በአንድ ዘዴ,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ አትመኝ,ለሌሉች ጥቅም መሥዋዕትነት መክፈል,ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ,ሥራን ቶሎ ለመጨረስ በዘዴ መጠቀም ይገባል,ሥራን ቶሎ ለመጨረስ በዘዴ መጠቀም ይገባል,D
ሁለቱን የተመኘ፤ አንዱንም አላገኘ,እሱነቱን የማያውቅ,አኔ እየረዳሁህ እኔኑ ታማለህ,ማንም ቢሆን ለመብቱ መታገል አለበት,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,D
ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,ገበያው ሞቅ ካለ ነጋዴ ዋጋውን ለቀቅ ያደርጋል,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,ከራስ ያለፈ ሚስጥር ተደብቆ ሊቆይ አይችልም,ከራስ ያለፈ ሚስጥር ተደብቆ ሊቆይ አይችልም,D
ሁለት ሞት መጣ ቢለው፤ አንዱን ግባ በለው አለ,ሁሉ ነገር በአገር ያምራል,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,ወላድ ከብዙ ልጆች አንድ ሁነኛ ልጅ አታጣም,የማይቀርን ነገር አምኖ መቀበል ይገባል,የማይቀርን ነገር አምኖ መቀበል ይገባል,D
ሁለት ቁና ሰጥቼ፤ አንድ ጥንቅል,በእርጋታ የሚሠሩት ሥራ ውጤታማ ይሆናል,ዋናው ደህና ከሆነ ሌላ ሌላው ብዙ ጉዳት አይኖረውም,መጀመሪያ እራሌን,ባጐረስኩ አጄን ተነክስኩ,ባጐረስኩ አጄን ተነክስኩ,D
ሁለት ባላ ትከል አንዱ ቢሰበር ባንዱ ተንጠልጠል,ይሉኝታ ማለት ተገቢ ነው,አንድ ፍሬ ነሽ ግን አንደትልቅ ተቆጠርሽ /ንቀትን ስመግስጽ/,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,ሁለት አማራጭ ይኑርህ,ሁለት አማራጭ ይኑርህ,D
ሁለት ብልጥ፤ ኑግ አያደቅ,ውለታን አትዘንጋ,በጨው ደንደስ በርበሬ ተወደሰ,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,የፉክከር ቤት ሳይዘጋ ያድራል,የፉክከር ቤት ሳይዘጋ ያድራል,D
ሁለት ነዶ ይዞ ወደ ከምር ጠጋ,ማንነቴን ሳታውቅ እትናቀኝ,ያዋከቡት ነገር,ምላስ ክፉም ደግም ይናገራል፤ ያስከፋልም፤ ያስደስታልም,ትንሽ ቆሎ ያደርሳል ከአሻሮ,ትንሽ ቆሎ ያደርሳል ከአሻሮ,D
ሁለት አይወዱ፤ ከመነኮሱ አይወልዱ,በሳይ በላዩ የሆነ ነገር ጥቅም የለውም,የሚያውቅ ሰው ብቻ ይናገር,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ አትመኝ,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ አትመኝ,D
ሁለት አገር አራሽ ለባለንጀራ አውራሽ,መጠት ያነስ ወይም በቂ ያልሆነ ነገር,አንድን ነገር ከጀመርኩ በኋላ ማልቀስ ወይም መጸጸት ምንም ፋይዳ የለውም። አንድን ተግባር ወይም ጥረት ከመጀመር በፊት አርቆ የማየት እና የዝግጅት አስፈላጊነትን ያጎላል,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,ሩቅ ለፍቶ ደክሞ ለሰው,ሩቅ ለፍቶ ደክሞ ለሰው,D
ሁለት እፎች ባይናከሱ፤ ይናቀሉ,አመቺ ሁኔታን ለፈጠረ ድጋፍ ይሰጠዋል,ልጅ ጨዋታ እንደሚወድ ሁሉ ባለጌም ቁም ነገር የለውም,ዘመድ ከወገኑ ይደግፋል,ባይጐዳዱም በጥቂቱ መሞካከራቸው የማይቀር ይሆናል,ባይጐዳዱም በጥቂቱ መሞካከራቸው የማይቀር ይሆናል,D
ሁለት አግር አለኝ ብሎ፤ ከሁለት ዛፍ አይወጡም,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,ፈሪ ከእደጋ እራሉን ይጠብቃል,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,D
ሁለት የተመኘ፤ አንድም አላገኘ,ካልጠየክ ልታውቅ አትችልም,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,ይሀንንም ያንንም መመኘት ውጤቱ አያምርም,ይሀንንም ያንንም መመኘት ውጤቱ አያምርም,D
ሆድ ሆዱን የምትል ወፍ አለች ምን አለች?,ስሕተት ሠርቶ ያልሠሩ መምሰል,በጣም አስከፊ የሆነ ችግር,መወፈር ጥቅም የለውም,ያለሆዱ የሚያሳስበው ጉዳይ የለውም,ያለሆዱ የሚያሳስበው ጉዳይ የለውም,D
ሆድ ለማታ በልቶ ለጧት,ቃሉን ያከብራል,አንኳንስ አናቴ ሞታ አንዲሁም አልቅስ አልቅስ ይለኛል,ያዝናናል ያጫውታል,ምን ዛሬ ብንበላ ነገ ሆድ አዲስ ነው,ምን ዛሬ ብንበላ ነገ ሆድ አዲስ ነው,D
ሆድ ለባሰው ማጭድ አታውሰው,በጊዜ ተነስተው ይሂዱ,የግፍ ግፍ ሥራ ነው የተፈጸመብኝ,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብሳት ይሻላል,አንኳንስ አናቴ ሞታ አንዲሁም አልቅስ አልቅስ ይለኛል,አንኳንስ አናቴ ሞታ አንዲሁም አልቅስ አልቅስ ይለኛል,D
ሆድ ሲሞላ ራስ ባዶ ይቀራል,በጣም አስከፊ የሆነ ችግር,ውለታን አትዘንጋ,የተገላቢጦሽ ሥራ,ለሆድ ብቻ ሳይሆን ለዕውቀትም አንጣር,ለሆድ ብቻ ሳይሆን ለዕውቀትም አንጣር,D
ሆድ ሲሞላ ፍቅሩ ሌላ፤ ሆድ ሲጎድል ሰው ያጋድል,ምስጢር የብቻ የግል ነው,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,የትም እትደርሺ አንዲያው ደከምሽ,የሰው ልጅ ዋልታው ምግብ ነው። ሰው ካልበላ ቆሞ መራመድ አይችልም።,የሰው ልጅ ዋልታው ምግብ ነው። ሰው ካልበላ ቆሞ መራመድ አይችልም።,D
ሆድ ሲያር ጥርስ ይስቃል,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,ውሰጡን ለቄስ,ውሰጡን ለቄስ,D
ሆድ ሲያውቅ፤ዶሮ ማታ,ሁሌ ቀደም ብለህ ከተዘጋጀህ አትራብም አትጠቃም,ያልዘሩት አይበቅል,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ደሮን ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት,ደሮን ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት,D
ሆድ ባዶ ይጠላል,በጥሩ ነገር ላይ እንከን,ዞሮ ዞሮ አዚያው,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,በተለመደው ሰዓት ምንም ይሁን ምን መመገብ አለብህ,በተለመደው ሰዓት ምንም ይሁን ምን መመገብ አለብህ,D
ሆድና ልጅ አይጣላህ,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,የትም እትደርሺ አንዲያው ደከምሽ,አንድ ጊዜ ቢያገኝ ሌላ ጊዜ ሊያጣ ይችላል,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,D
ሆድና ግንባር አይሸሸግም,እስው ቤት እየሠራ የሚያበሳጭ ነገር የማይገጥመው የለም,ከበፊቱ የኋለኛው ተሻለ,ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ,ለመብላት እየፈለክ አትግደርደር,ለመብላት እየፈለክ አትግደርደር,D
ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል,የፍትሕ መታጣት,ለተከታይ ምን የምትለው ይኖርሃል?,አስፈላጊው ሁሉ በቦታው ላይ ቢገኝ ሕይወት የተሟላች ትሆናለች,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,D
ሆድ እንዳሳዩት ነው,በሁለቱ መካከል ብዙ ልዩነት የለም,ባዶ ቀረ አለቀ,የራሱ ባህርይ ይውቀሰው,ሆድ እንዳስለመዱት ነው,ሆድ እንዳስለመዱት ነው,D
ሆድ ከሁዳድ ይሰፋል,ፍቅርና ቡና በትኩሱ ይጣፍጣል,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,ድዛ ሲወጣ ሲወርድ ጉልበቱን ያባክናል,ቻለው፤ ታጋሽ ሁን,ቻለው፤ ታጋሽ ሁን,D
ሆድ ወዶ፤ አፍ ክዶ፤ ክፉ ለምዶ,ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,ሀብታም በገንዘቡ ድሃ በጉልበቱ,የተለመደ ልማድ መታወቁ መገለጡ አይቀርም,የተለመደ ልማድ መታወቁ መገለጡ አይቀርም,D
ሆድ የኔ ነው ሲሉት፤ ቁርጠት ሆኖ ይገላል,ለሚስት እንክብካቤ አንደሚደረግ ሁሉ ለተበደለም ካሳ ያስፈልገዋል,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,መፍትሔ ለሌለው ነገር ብዙ አትጨነቅ,የተማመኑበት ዘመድ መልሶ ጠላት ይሆናል,የተማመኑበት ዘመድ መልሶ ጠላት ይሆናል,D
ውሻ በበላበት ይጮኻል,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,"ወደውስጥ ሳይገቡ ላይ ላዩን በመጨዋወት በስምምነት መኖር
ይቻላል",ክፉውንና በጎውን መለየት ያስቸግረዋል,ሆድ ያበላውን ያመሰግናል,ሆድ ያበላውን ያመሰግናል,D
ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል,ዝንጉ ለው አይረባም,ተስማምተው ያደረጉት ነገር አይከብድም,ያዋከቡት ነገር,ስካር ቅሬታን ለመናገር ይገፋፋል,ስካር ቅሬታን ለመናገር ይገፋፋል,D
ሆድ ዘመድ ሳይወድ፤ አፍ እህል ሳይለምድ,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,ሐሳብ የሌለው፣ የተሟላለት,"ድሃ ገብስ በመብላቱ አንደጠላም አድርጐ በመጠጣቱ ጥቅም ጥንካሬ
አግኝቶበታል",የተመኘኸውን ፈጥነህ አከናውን,የተመኘኸውን ፈጥነህ አከናውን,D
ሆድ ድንጋይ ልበላ ነው ቢል፤ ጉሮሮ በየት አሳልፈህ? አለው,አንድን ሰው የሚቻለንን ያክል ብቻ እንድንመክር እና እምቢ ካል ግን በራሱ እንዲማር እንድንተወው የሚመክር ምሳሌ,ሐሳብ ምንጊዜም ከሰው ራስ አይወርድም,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,የማይደረግን ነገር ለተቀባይ ሰው ማስፈራራት እማይሆን የማይደረግ ነገር ነው,የማይደረግን ነገር ለተቀባይ ሰው ማስፈራራት እማይሆን የማይደረግ ነገር ነው,D
ለሀምሳ ጋን አንድ አሎሎ,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,ውሰጡን ለቄስ,ዞሮ ዞሮ አዚያው,ተልባ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ,ተልባ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ,D
ለሀብት መትጋት ሰውነትን ያከሳል፤ገንዘብ ማሰብ አንቅልፍ ይነሣል,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,ገንዘብ ካለህ ዘመድህ ብዙ ነው,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,D
ለሁሉም ጊዜ አለው,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,ድዛ ሲወጣ ሲወርድ ጉልበቱን ያባክናል,በስጦታው ያልረካ ሰው,ወቅቱን ጠበቆ የሚሆነው ይሆናል,ወቅቱን ጠበቆ የሚሆነው ይሆናል,D
ለሂያጅ የለውም ወዳጅ,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,ምንም የማይፈጽምልህን ሰው አታስቸግር,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,D
ለሆዳም ስው ማብላት ውቅያኖስን ለመደልደል መቃጣት,ሳታርፍ /ሳትሞት/,ወሬ ብቻ ሆነ ሥራውን ትተውት,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,የማይሆንን ነገር አንዲሆን መሞከር ትርፉ ድካም ብቻ ነው,የማይሆንን ነገር አንዲሆን መሞከር ትርፉ ድካም ብቻ ነው,D
ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል,ትንሽ በሠሩ ብዙ አንደሠሩ ተቆጥሮላቸው ተጠቀሙ,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,D
ለሆዴ ጠግቤ ፤በልብሴ አንግቤ,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,ሁሉም የአኔ ነው የሚለው ነገር አለው,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ,ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ,D
ለሆድ ቁርጠት ብላበት፤ለራለ ምታት ጩሀበት,የሰው ልጅ ዋልታው ምግብ ነው። ሰው ካልበላ ቆሞ መራመድ አይችልም።,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,ገንዘብ የሚገኝ በሃያ ዓመት ልብ የሚገኘው በአርባ ዓመት,ያልሆነ ምክር መምከር,ያልሆነ ምክር መምከር,D
ለላሙ መንጃ፤ ለሸማው መቅደጃ,የማይቀርን ነገር አምኖ መቀበል ይገባል,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል አግዚአብሔር,መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል አግዚአብሔር,D
ለላሙ መንጃ፤ ለሸማው መከንጃ,ነገረኛ ሰው አናትና ልጅን ከማጋደል አይመለም,ራስህን ጠብቅ,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,ሥራን ለመከወን መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ሥራን ለማከናወን ቸሩ አግዚአብሔር ያመቻችለታል,ሥራን ለመከወን መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ሥራን ለማከናወን ቸሩ አግዚአብሔር ያመቻችለታል,D
ለላም ቀንዷ አይከብዳትም,ስካር ቅሬታን ለመናገር ይገፋፋል,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,ከጨዋ የተወለደ ጨዋ፣ ከባለጌ የተወለደ ባለጌ,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,D
ለላም ከጥጃዋና፤ ከአላቢዋ ማን ይቀርባታል,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው,ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው,D
ለላም የሣር ለምለም,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,ዕውር ሲቀናጣ ዘንጉን ወርውሮ ፍለጋ ይሔዳል,ድህነት አስከፊ ነው,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,D
ለላም ጥጃዋ ለአህያ ውርንጭላዋ,ባለጌ ውርደታም ስለሆነ ጥሩ እንደሠራ ሁሉ ይኩራራል,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,ሁሉም ለራሱ,ሁሉም ለራሱ,D
ለሌለው ምን ትለው,ራስህን ጠብቅ,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም,ያጣን ሰው ምን አድርግ ትለዋለህ,ያጣን ሰው ምን አድርግ ትለዋለህ,D
ለሌባ ቅሌቱ ልብሱ ነው,ያዋከቡት ነገር,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,ሌባ ሁሌም አንደተዋረደ ነው,ሌባ ሁሌም አንደተዋረደ ነው,D
ለልጅ ሲሉ ይበሉ፤ ለወዳጅ ሲሉ ይጣሉ,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,አልረሳሽም ሳስታውሽ እኖራለሁ,ለምትወደው ነገር ተጠቃ,ለምትወደው ነገር ተጠቃ,D
ለልጅ አይሥቁለትም፣ ለውሻ አይሮጡለትም,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,እሱነቱን የማያውቅ,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,ለልጅ ፊት ካሳየኸው ያዋርድሃል,ለልጅ ፊት ካሳየኸው ያዋርድሃል,D
ለልጅ ጥርስህን ለዝንብ ቁስልህን አታሳይ,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,ፈሪ ከእደጋ እራሉን ይጠብቃል,ዕውር ሲቀናጣ ዘንጉን ወርውሮ ፍለጋ ይሔዳል,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,D
ለልጅ ጨዋታ ለባለጌ ቧልት,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,ልጅ ጨዋታ እንደሚወድ ሁሉ ባለጌም ቁም ነገር የለውም,ልጅ ጨዋታ እንደሚወድ ሁሉ ባለጌም ቁም ነገር የለውም,D
ለሎሌው ምን ትለው?,መወፈር ጥቅም የለውም,ሲያከብሩት የማይከበር ለው የሚያገኘውን ሙሉ በሙሉ አያገኝ,የሰው ልጅ ዋልታው ምግብ ነው። ሰው ካልበላ ቆሞ መራመድ አይችልም።,ለተከታይ ምን የምትለው ይኖርሃል?,ለተከታይ ምን የምትለው ይኖርሃል?,D
ለሕልም ምሳሌ የለውም,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,ድዛ ሲወጣ ሲወርድ ጉልበቱን ያባክናል,ሥራን ለማከናወን ዘዴና ብልሃት ያስፈልጋል,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,D
ለመሄድና ለመመለስ፤ አዛዥ ራስ,የተገላቢጦሽ ሥራ,አይጥ ቤት ብቅል,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,ሁሉም የሚወሰነው በራስ አዛዥነት ነው,ሁሉም የሚወሰነው በራስ አዛዥነት ነው,D
ለመሆኑ ሳይሆን አንዴት ይሆናል ቢሆን,ለቤቷ ጨቅጫቃ ለውጪ ሰው መሬት ነች,በጣም አስከፊ የሆነ ችግር,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,D
ለመሥራት ያፈረ፤ መብላት ደፈረ,ሁሉም ሰዉ የሚኮራበት የየራሱ ተሰጥኦ አለው,በሰበቡ መምሬ ተሳቡ,እሳሳታለሁ ብለሀ ሥራህን አትተወውም,ሥራ አይወድም ግን ሆዳም ነው,ሥራ አይወድም ግን ሆዳም ነው,D
ለመሪህ ዓሣ ምሰል,ምን ዛሬ ብንበላ ነገ ሆድ አዲስ ነው,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,ገባር ለባለመሬቱ አንደአህያ ግለጋሎት ይሰጣል,ከአለቃህ ጋር ሽርጉድ አያልክ ኑር,ከአለቃህ ጋር ሽርጉድ አያልክ ኑር,D
ለመስማት የፈጠንህ ለመናገር የዘገየህ ሁን,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,የቸኮለ አፍሶ ለቀመ ነውና ብዙ ከመናገር ጥቂት ማዳመጥ የበለጠ ነው። ለመስጠት አለመቸኮል፤ ከሰጡም ወዲህ አለመጸጸት። ለመስጠት አጥንቶ መስጠት ከተሳሳትክ በኋላ ግን አትጸጸት,የቸኮለ አፍሶ ለቀመ ነውና ብዙ ከመናገር ጥቂት ማዳመጥ የበለጠ ነው። ለመስጠት አለመቸኮል፤ ከሰጡም ወዲህ አለመጸጸት። ለመስጠት አጥንቶ መስጠት ከተሳሳትክ በኋላ ግን አትጸጸት,D
ለመታማት መፍራት,መጀመሪያ እራሌን,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም,ይሉኝታ ማለት ተገቢ ነው,ይሉኝታ ማለት ተገቢ ነው,D
ለመነኩሴ መልካም ሎሌ,ከአለቃህ ጋር ሽርጉድ አያልክ ኑር,ሁሉም ለራሱ,የሁሉም ፍላጐት የሚሟላው እንደየችግሩ መፍትሔ ሲገኝ ነው,ለነፍሱ ያደረ ጨዋ ረዳት አያጣም,ለነፍሱ ያደረ ጨዋ ረዳት አያጣም,D
ለመከራ የጣፈው፤ቢነግድ አይተርፈው,የችግሬ ጊዜ አለፈ,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,D
ለመከራ ያለው መነኩሴ ፤ዳዊት ሸጦ አህያ ይገዛል,እሱነቱን የማያውቅ,ውለታን አትዘንጋ,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,ያለሙያው የተሠማራ ትርፉ ችግር ብቻ ነው,ያለሙያው የተሠማራ ትርፉ ችግር ብቻ ነው,D
ለመኻን እማዬ፤ለአገልጋይ አትዬ ብርቋ ነው,ለሚቀጥለው ተግባር በዝግጅት ሳይ ያለ ማሰት ነው,አንድን ሰው የሚቻለንን ያክል ብቻ እንድንመክር እና እምቢ ካል ግን በራሱ እንዲማር እንድንተወው የሚመክር ምሳሌ,ስሕተት ሠርቶ ያልሠሩ መምሰል,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,D
ለሙት የለው መብት,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,በፍጸም እይመሳለሉም,ላለፈ ለማይመለስ መሟገት ፋይዳ የለውም,ላለፈ ለማይመለስ መሟገት ፋይዳ የለውም,D
ለሚመለከት ለሚያየው፤ሞት ቅርብ ነው,ያዋከቡት ነገር,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,መጀመሪያ እራሌን,ሰው ሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው,ሰው ሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው,D
ለሚስት ያጐርሷል፤ለተመታ ይክሷል,አስፈላጊው ሁሉ በቦታው ላይ ቢገኝ ሕይወት የተሟላች ትሆናለች,መካሪው ብዙ ደጋፊ ግን የለም,ውሰጡን ለቄስ,ለሚስት እንክብካቤ አንደሚደረግ ሁሉ ለተበደለም ካሳ ያስፈልገዋል,ለሚስት እንክብካቤ አንደሚደረግ ሁሉ ለተበደለም ካሳ ያስፈልገዋል,D
ለማረም ማን ብሎት፤ሲሠራው ግን ግድፈት,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብሳት ይሻላል,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,ምስጢር ለማይደብቅ ሰው አትናገር,ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,D
ለማን አለው ፈጣሪ አለው፤ ጠጅ ለሌለው ውኃ አለው,አንኳንስ አናቴ ሞታ አንዲሁም አልቅስ አልቅስ ይለኛል,አናትን ትበድላለች ብሎ ማንም አያስብም,ሰውን ለመጉዳት ሆን ብሎ የተነሳን ሰው መመለስ ያስቸግራል,ምርጡ ባይገኝ አንኳ ተራው ነገር መገኘቱ አይቀርም,ምርጡ ባይገኝ አንኳ ተራው ነገር መገኘቱ አይቀርም,D
ለማን ይፍረዱ? ለወደዱ፣ አይደለም ለወደዱ፤ ለወለዱ።,ክፉና ደግ,ስግብግብ ነው,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,D
ለማኝ ቢያብድ ስልቻውን አይጥልም,እሱነቱን የማያውቅ,ከመጀመሪያ ጥፋት ሁለተኛው የባስ ሆነ,አይጥ ቤት ብቅል,ዓላማ ካለህ ዓላማህን መሳት የለብህም,ዓላማ ካለህ ዓላማህን መሳት የለብህም,D
ለማኝ አያማርጥም፤ ማር አይኮመጥጥም,ሥራን ለመከወን መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ሥራን ለማከናወን ቸሩ አግዚአብሔር ያመቻችለታል,በተገቢው ቦታ ተስማሚ ነገር,የተማመኑበት ዘመድ መልሶ ጠላት ይሆናል,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,D
ለማየት የፈለገ ዐይኑን ይገልጣል,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,ለሀገርህ መቆርቆርህ አይቀርም,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,D
ለማያውቀው፤ፎገራ ዱሩ ነው,በጨው ደንደስ በርበሬ ተወደሰ,ምቀኛ ያለው ሰው ላለመውደቅ ተግቶ ይሠራል,ቢጤ ከቢጤው ይውላል,የማያውቁትን ነገር ለማድረግ መሞከር በጣም አስቸጋሪ ነው,የማያውቁትን ነገር ለማድረግ መሞከር በጣም አስቸጋሪ ነው,D
ለማያውቅሽ ታጠኝ,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,ከራስ በላይ ነፋስ,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,D
ለማይሞት መድኃኒት አለው,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,ቃሉን ያከብራል,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,D
ለማይሰጥ ሰው ፤ስጡኝ ማለት ማን አሰተማረው,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,ከአለቃህ ጋር ሽርጉድ አያልክ ኑር,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,D
ለማዕበል ወደብ ለነፋሰ ገደብ የለውም,ሰው ሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,ከአቅም በላይ የሆነን ነገር ለማቆም መሞከር ትርፉ ድካም ነው,ከአቅም በላይ የሆነን ነገር ለማቆም መሞከር ትርፉ ድካም ነው,D
ለምላጭ የሰጡት ገላ አያምም,ከራስ በላይ ነፋስ,አንድ ሰው በራሱ ሃብት አዛዥ አሱ ራሱ ነው,ቂል ያማረለት እየመስለው ያገኛትን ነገር ሲደጋግም ይኖራል,ተስማምተው ያደረጉት ነገር አይከብድም,ተስማምተው ያደረጉት ነገር አይከብድም,D
ለምሽት መብራት፣ ለመከራ ጊዜ ብልሃት,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,ወቅቱን ጠበቆ የሚሆነው ይሆናል,መፍትሔ ለሌለው ነገር ብዙ አትጨነቅ,ከመድረሱ በፊት ለችግርህ መፍትሔ መፍጠር አለብህ,ከመድረሱ በፊት ለችግርህ መፍትሔ መፍጠር አለብህ,D
ለምሽት መብራት፤ ለሥራ ብልሃት,ማንኛውም ሰው ኋላ ላይ ሲያውቀው ይጸጸታል,ስካር ቅሬታን ለመናገር ይገፋፋል,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ሥራን ለማከናወን ዘዴና ብልሃት ያስፈልጋል,ሥራን ለማከናወን ዘዴና ብልሃት ያስፈልጋል,D
ለምን ተክዤ፤ አምላክን ይዤ,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,አንድ ነገር ቆርጠው ካደረጉት በኋላ ለመቀየር ያስቸግራል,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,D
ለምን ያለው ስልቻውን፤ ጫን ያለው ኮርቻውን አያጣም,ምስጢር በምስጢርነቱ ይያዛል,ብጤ ከቢጤው ነው,በሚፈለግበት አገልግሎት ላይ ሊውል አይችልም,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,D
ለምን ጊዜው ነቀዝሽ,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,ቅቤውን ለማስወደድ ሲል ብዙ ያወራል,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,ምነው አንዲህ ፈጥነሽ መጥፎ ልትሆኝ ቻልሽ?,ምነው አንዲህ ፈጥነሽ መጥፎ ልትሆኝ ቻልሽ?,D
ለምኖ ለማኝ፤ ቆቤን ቀማኝ,ማንነቴን ሳታውቅ እትናቀኝ,ሀብታም ገንዘብ ቢሰጥ በምትኩ የድሃን ጉልበት ይሻል,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,D
ለሞኝ ሰኔ በጋው፤ መስከረም ክረምቱ,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል
ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",ያለሆዱ የሚያሳስበው ጉዳይ የለውም,ነገን አያስብም,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,D
ለሞኝ ንገረው ምን ይሰማ ብዬ፤ ለብልህ ንገረው፤ ምን ይሳተው ብዬ?,ሁሉን አሟልቶ አይሰጥ,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,ሞኝ የሚነግሩትን አይሰማም፤ ብልህ ግን ነገሮች በሙሉ በቀላል ይገባዋል,ሞኝ የሚነግሩትን አይሰማም፤ ብልህ ግን ነገሮች በሙሉ በቀላል ይገባዋል,D
ለሞኝ ከሣቁለት፤ለቅዘን ከሮጡለት,ዕውር ሲቀናጣ ዘንጉን ወርውሮ ፍለጋ ይሔዳል,ብልጥ ሰው አያታልልም ጎበዝ አይደፈርም,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,D
ለሞኝ ከሣቁለት፤ለውሻ ከሮጡለት,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብሳት ይሻላል,ከክፉ ሰው ጋር የተዋዋለ መከራው ብዙ ነው,ሁሉን አሟልቶ አይሰጥ,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,D
ለሞኝ ጉድጓድ አያሳዩትም፤ ቤት ነው ብሎ ይገባበታል,ከንግድ ብዙ ጥቅም ይገኛል,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,ሞኝ ጠቃሚና ጎጂውን አያገናዝብም,ሞኝ ጠቃሚና ጎጂውን አያገናዝብም,D
ለሞፈር ቆራጭ፤ እርፍ አይታየውም በግላጭ,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,ውሰጡን ለቄስ,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,D
ለረዥም መንገድ አትሩጥበት፤ ለረዥም ነገር አትቸኩልበት,ሁለት አማራጭ ይኑርህ,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብሳት ይሻላል,ወቅቱን ጠበቆ የሚሆነው ይሆናል,በእርጋታ የሚሠሩት ሥራ ውጤታማ ይሆናል,በእርጋታ የሚሠሩት ሥራ ውጤታማ ይሆናል,D
አብዶ ይሮጣል፤ አትርሳኝ ብሎ ተከትሎታል,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,ሥራ አንጂ ወሬ ምንም አይሠራም,ምንም የማይፈጽምልህን ሰው አታስቸግር,ምንም የማይፈጽምልህን ሰው አታስቸግር,D
ለራሉ አያውቅ፤ለሰው አይጠይቅ,በደበሎ ውስጥ ያለተባይ አንዲህ በቀላሉ ሊታይ ወይም ሊገኝ አይችልም,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,የሚቀና ሰው ከቤተሰቡ ጋርም እይኳኳንም,አጉል መኮፈስ,አጉል መኮፈስ,D
ለራሉ አያውቅ ነዳይ ፤ ቅቤ ለመነ ላዋይ,ለሞኝ ፊት ካሳየኽው ይዘረጥጥሃል,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ አትመኝ,በሰበቡ መምሬ ተሳቡ,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,D
ለራሱ የማይረባ ፤ለሰውም ኣይረባ,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,ሁሉም ጸጥ አሉ,ወይ አይበላ ወይ ሰው አያስበላ,ወይ አይበላ ወይ ሰው አያስበላ,D
ለራሱ ጥላ፤ ለአግሩ ከለላ,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,አንድ ነገር ቆርጠው ካደረጉት በኋላ ለመቀየር ያስቸግራል,አለኝታ መከታ፣ ጋሻ,አለኝታ መከታ፣ ጋሻ,D
ለራስ ምታት ጩህበት፤ ለሆድ ቁርጠት ብላበት,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,በጨው ደንደስ በርበሬ ተወደሰ,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,ተቃራኒ ምክር,ተቃራኒ ምክር,D
ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,ሁሉም በየችግሩ ላይ ያተኩራል,ምስጢር በአደባባይ የሚነገር አይደለም,ራስ ወዳድ መሆንን ያመለክታል,ራስ ወዳድ መሆንን ያመለክታል,D
ለራስ ከበጁ፤ አይታጡ ክደጁ,ባያስደስትም ያው ተመሳሳይ ነው,ሥራ አይወድም ግን ሆዳም ነው,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,ራስን መንከባከብ ከመጥፎ ሁኔታዎች ይጠብቃል,ራስን መንከባከብ ከመጥፎ ሁኔታዎች ይጠብቃል,D
ለራበው ሰው ቆሎ፤ ለቁልቁለት በቅሎ,ድህነት አስከፊ ነው,ለሌሉች ጥቅም መሥዋዕትነት መክፈል,ገንዘብ የሚገኝ በሃያ ዓመት ልብ የሚገኘው በአርባ ዓመት,ተስማሚ የሚሆን ነገር መምረጥ ትክክል ነው,ተስማሚ የሚሆን ነገር መምረጥ ትክክል ነው,D
ለራት የማይተርፍ ዳረጎት,በዘዴ የምፈልገውን አደረኩ,ፅድሜ ካለ ለደስታም ሆነ ለንለሐ ይበጃል,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,ብዙ የማይጠቅም ለሰውም የማይሆን ለራስም የማይሆን,ብዙ የማይጠቅም ለሰውም የማይሆን ለራስም የማይሆን,D
ለርስት ሴቶች ስንኳ ይሞቱበታል,የሁሉም ነገር መነሻው ከውስጥ ከቤት ነው,የትም አይሄድ,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,D
ለሰለባ የመጣ ልብስ ቢጥሉለት አይመለስ,ፅድሜ ካለ ለደስታም ሆነ ለንለሐ ይበጃል,ለሌሉች ጥቅም መሥዋዕትነት መክፈል,በጭቅጭቅ ምንም አይገኝም,ሰውን ለመጉዳት ሆን ብሎ የተነሳን ሰው መመለስ ያስቸግራል,ሰውን ለመጉዳት ሆን ብሎ የተነሳን ሰው መመለስ ያስቸግራል,D
ለሰማይ ምሰሶ የለው፤ ለባእድ ሥር የለው,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,ባዕድ ምንም ቢያቀርቡት ዞሮ ያው ነው ያው ዘመድ ይሻላል,ባዕድ ምንም ቢያቀርቡት ዞሮ ያው ነው ያው ዘመድ ይሻላል,D
ለሰበበኛ ቂጥ መረቅ አታብዛበት,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,ማንኛውም ሰው ኋላ ላይ ሲያውቀው ይጸጸታል,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,ለቦና ጥጃ ውስ አያንሰውም,ለቦና ጥጃ ውስ አያንሰውም,D
ለሰባቂ ጆሮህን አትስጠው,ማወቅ አናውቃለን ብንናገር አደጋ ይደርስብናል,ሌላ ሰውን ማመን ቀብሮ ነው,የሰው ልጅ ዋልታው ምግብ ነው። ሰው ካልበላ ቆሞ መራመድ አይችልም።,ወሬኛን ማዳመጥ የለብህም,ወሬኛን ማዳመጥ የለብህም,D
ለሰው ልጅ ከሚያበሉ፤ ለውሻ ልጅ ያብሉ,ለተቸገረ የማያዝን ሰው አያስፈልግም,መፍትሔ የሚያስገኘው ከተበላሸ መፍትሔ ለማግኘት ያስቸግራል,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,D
ለለው ልጅ ከማብላት ለውሻ ማብላት,ፍጹም ድሃ ነው,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ልጅ ጨዋታ እንደሚወድ ሁሉ ባለጌም ቁም ነገር የለውም,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብሳት ይሻላል,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብሳት ይሻላል,D
ለሰው ሞት አነሰው,የቸኮለ አፍሶ ለቀመ ነውና ብዙ ከመናገር ጥቂት ማዳመጥ የበለጠ ነው። ለመስጠት አለመቸኮል፤ ከሰጡም ወዲህ አለመጸጸት። ለመስጠት አጥንቶ መስጠት ከተሳሳትክ በኋላ ግን አትጸጸት,ባዕድ ምንም ቢያቀርቡት ዞሮ ያው ነው ያው ዘመድ ይሻላል,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,ሌላ ሰውን ማመን ቀብሮ ነው,ሌላ ሰውን ማመን ቀብሮ ነው,D
ለሰው ሰው ነው ልብሱ,ሐሳብ ምንጊዜም ከሰው ራስ አይወርድም,አንድ ሰው በራሱ ሃብት አዛዥ አሱ ራሱ ነው,ሃብት ጠፊ ነው መልክም ረጋፊ ነው,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,D
"ለሰው ቢነግሩት መልሶ ለሰው፤ ጫር ጫር አድርጌ ዐፈር ላልብሰው
",ለመሾም ቅድሚያ ሰውየውን ማጥናት ያስፈልጋል,ከተባበሩ ከባድ ሥራ መሥራት ይቻላል,ምንም መረጃ ሳይኖር አሸንፋለሁ ማለት ዘበት ነው፡:,ምስጢር የብቻ የግል ነው,ምስጢር የብቻ የግል ነው,D
ለሰው ብሎ መሞት አምላክነት ያሻል,የማይደረግን ነገር ለተቀባይ ሰው ማስፈራራት እማይሆን የማይደረግ ነገር ነው,ጨካኝን ሰው አትሹመው,ምስጢር በአደባባይ የሚነገር አይደለም,ከራስ በላይ ነፋስ,ከራስ በላይ ነፋስ,D
ለሰው ብሎ ሲያማ፣ለእኔ ብለህ ስማ,ከድህነት መላቀቅ እልተቻለም,ብልጥ ሰው አያታልልም ጎበዝ አይደፈርም,ከድህነት መላቀቅ አልተቻለም,ነገ በኔ,ነገ በኔ,D
ለሰው ብትል ትጠፋለህ፤ ለአግዜር ብትል ትለማለህ,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,ከአቅም በላይ የሆነን ነገር ለማቆም መሞከር ትርፉ ድካም ነው,የከረምት መሸጋገሪያህን በበጋ ተመልከተው,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,D
ለሰው ከበሬታው ሰው፣ ለወጥ ማጣፈጫው ጨው,ዋናው መከለያና መታፈሪያ ነው,የሚመጣብህን ነገር በትዕግስት እና በብልሃት እሳልፈው,ያልሆነ ብድር ውሎ አድሮ የከፋ ነገር ያስከትላል,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,D
ለሰው የማይል ሰው፤ ሞት ሲያንሰው,ያጣን ሰው ምን አድርግ ትለዋለህ,በቀላሉ ሊበላሽ የሚችልን ነገር በእንከብካቤ መያዝ,ሁሉም ጸጥ አሉ,ለተቸገረ የማያዝን ሰው አያስፈልግም,ለተቸገረ የማያዝን ሰው አያስፈልግም,D
ለሰው ጠላቱ፤ይወጣል ከቤቱ,ቂል ያማረለት እየመስለው ያገኛትን ነገር ሲደጋግም ይኖራል,ከፍተኛ ደረጃ ለመድረስ ከትንሽ ነገር በመነሳት ነው,ሁሉም አንደጊዜውና እንደወቅቱ ይከናወናል,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,D
ለሰይጣን አትስጠው ሥልጣን,ሥራ አንጂ ወሬ ምንም አይሠራም,ከማይሆን ሰው ጋር የተዋዋሉት ውሎ አድሮ ችግር ማስከተሉ አይቀርም,አስፈላጊው ሁሉ በቦታው ላይ ቢገኝ ሕይወት የተሟላች ትሆናለች,ጨካኝን ሰው አትሹመው,ጨካኝን ሰው አትሹመው,D
ለሰጭም አያንሰው፤ ለበይም አይደርሰው,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,መቅለብለቧ ስለማይቀር መመታቷ አይቀርም,የማይጠበቅ ነገር,በስጦታው ያልረካ ሰው,በስጦታው ያልረካ ሰው,D
ለስሟ መጠሪያ ቁና ሰፋች,የሰው ልጅ ዋልታው ምግብ ነው። ሰው ካልበላ ቆሞ መራመድ አይችልም።,ከመጀመሪያ ጥፋት ሁለተኛው የባስ ሆነ,ፍጹም ድሃ ነው,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,D
ለስሱ ፍትፍት አሳይቶ እበት ማጉረሱ,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,እደገኛ ሁኔታ እንኳን ቢያጋጥምህ ከቁም ነገር ሳይ እንዳታፈነግጥ,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,D
ለሸማኔ ማገጃ፤ ለስት ማረጃ,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,ቀደም ቀደም ማለት ጥሩ አይደለም,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,ተስማሚ የሆነ መሣሪያ ያስፈልጋል,ተስማሚ የሆነ መሣሪያ ያስፈልጋል,D
ለሹመት ካልመከሩለት፤ ለጥርስ ካልከደኑለት,ለተከታይ ምን የምትለው ይኖርሃል?,ገንዘብ የሚገኝ በሃያ ዓመት ልብ የሚገኘው በአርባ ዓመት,ብልጥን ብልጥ አያታልለጡም,ለመሾም ቅድሚያ ሰውየውን ማጥናት ያስፈልጋል,ለመሾም ቅድሚያ ሰውየውን ማጥናት ያስፈልጋል,D
ለሹመት ያደለው፤ የለማኝ አለቃ ይሆናል,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,የሚሆን ይመስላል ግነ አይሳካም,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,ምንም ክብርና ዝና ለሌለው ቦታ መታጨት,ምንም ክብርና ዝና ለሌለው ቦታ መታጨት,D
ለሺ ፍልጥ ማሰሪያው ልጥ,ላታውቅ ዐውቃስሁ ማለት ጥሩ አይደለም,ባዕድ ምንም ቢያቀርቡት ዞሮ ያው ነው ያው ዘመድ ይሻላል,ካልጠየክ ልታውቅ አትችልም,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,D
ለበራ ወለባ፤ ለውሻ ገለባ,ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,ያልሆነ ሥራ መሥራት ምንም አይጠቅምም,ያልሆነ ሥራ መሥራት ምንም አይጠቅምም,D
ለበግ ደጋ፤ ለምቾት አልጋ,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,ገበያው ሞቅ ካለ ነጋዴ ዋጋውን ለቀቅ ያደርጋል,ከጨዋ የተወለደ ጨዋ፣ ከባለጌ የተወለደ ባለጌ,በተገቢው ቦታ ተስማሚ ነገር,በተገቢው ቦታ ተስማሚ ነገር,D
ለቡናሽ ቁርስ የለሽ ፤ ለነገርሽ ለዛ የለሽ,ተንኮስሰኛ የማይሆነውን አንደሚሆን አድርጐ ይናገራል,ፅድቅና ቅጣቱ እውን ይሁን አይሁን ግፍን ከመፈፀም ልግስናን መለማመድ የተሻለ ነው,በስጦታው ያልረካ ሰው,ምንሽም ምንሽም አያምርም,ምንሽም ምንሽም አያምርም,D
ለባለጌ ገድሉ ውርደቱ,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,ባለጌ ውርደታም ስለሆነ ጥሩ እንደሠራ ሁሉ ይኩራራል,ባለጌ ውርደታም ስለሆነ ጥሩ እንደሠራ ሁሉ ይኩራራል,D
ለእባብ እግር የለው፤ ለሞኝ መላ የለው,ክፉ ነገር እንዲገጥመው አልመኝም,የተለመደ ልማድ መታወቁ መገለጡ አይቀርም,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,መፍትሔ ለሌለው ነገር ብዙ አትጨነቅ,መፍትሔ ለሌለው ነገር ብዙ አትጨነቅ,D
ለባእድ የሰጡት ኮሶ፣ ይጠጣል ደም ጎርሶ,ያጣን ሰው ምን አድርግ ትለዋለህ,የማያገኙትን መመኘት ከንቱ ልፋት,አንዱን በአንዱ ወደሚፊልጉት ማምራት,ከማይሆን ሰው ጋር የተዋዋሉት ውሎ አድሮ ችግር ማስከተሉ አይቀርም,ከማይሆን ሰው ጋር የተዋዋሉት ውሎ አድሮ ችግር ማስከተሉ አይቀርም,D
ለቤት ሳማ፤ ለውጭ ቄጤማ,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,ለጥቅም ሲል የማይታገል አይኖርም,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,ለቤቷ ጨቅጫቃ ለውጪ ሰው መሬት ነች,ለቤቷ ጨቅጫቃ ለውጪ ሰው መሬት ነች,D
ለቤት ሣንቃ፣ ለሰው አለቃ፤ ለነገር ጠበቃ ያስፈልገዋል,ተስማምተው ያደረጉት ነገር አይከብድም,ገናና ጥምቀትም ያው ዓመት በዓል ናቸው,ምንም መረጃ ሳይኖር አሸንፋለሁ ማለት ዘበት ነው፡:,አስፈላጊው ሁሉ በቦታው ላይ ቢገኝ ሕይወት የተሟላች ትሆናለች,አስፈላጊው ሁሉ በቦታው ላይ ቢገኝ ሕይወት የተሟላች ትሆናለች,D
ለቤት ባላ፤ ለችግር ነጠላ ያስፈልገዋል,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,ያለቦታው ወደኋላ መጓተት,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,በችግር ጊዜ ብዙ ባይገኝም በተገኘችው በትንሿ ማዝገም የግድ ነው,በችግር ጊዜ ብዙ ባይገኝም በተገኘችው በትንሿ ማዝገም የግድ ነው,D
ለቀላል ምስጢር መንገር፤ በቀዳዳ ጤፍ መቋጠር,ምላስ ክፉም ደግም ይናገራል፤ ያስከፋልም፤ ያስደስታልም,ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,ምስጢር ለማይደብቅ ሰው አትናገር,ምስጢር ለማይደብቅ ሰው አትናገር,D
ለቀማኛ የለውም እጅ ለበቅሉ የለውም ልጅ,በሳይ በላዩ የሆነ ነገር ጥቅም የለውም,ምንም የማይፈጽምልህን ሰው አታስቸግር,የማይጠበቅ ነገር,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,D
ለቀባሪው አረዱት,ለተቸገረ የማያዝን ሰው አያስፈልግም,ለሆድ ብቻ ሳይሆን ለዕውቀትም አንጣር,ድሃ ቤት ጎመን የተቀቀለ እለት ጭፈራ ነው,ለሚያውቀው ሰውዬ ያላወቀ መስሏቸው ነገሩት,ለሚያውቀው ሰውዬ ያላወቀ መስሏቸው ነገሩት,D
ለቀንዳም በሬ ቤት አትክልክለው፤ ቀንዱ ይከላከለዋል,ገባር ለባለመሬቱ አንደአህያ ግለጋሎት ይሰጣል,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,የራሱ ባህርይ ይውቀሰው,የራሱ ባህርይ ይውቀሰው,D
ለቁንጫ ለምድ ያወጣል,ያልሆነ ሥራ መሥራት ምንም አይጠቅምም,ስው ሳያውቀው ከባላንጣው ይውላል,ካልፈጀህ፣ ካልጎዳህ እሉማ ጥሩ ነበር,የማይጠበቅ ነገር,የማይጠበቅ ነገር,D
ለቂጡ ጨርቅ የለው፤ ቆንጆ ያባብላል,ሌላ ሰውን ማመን ቀብሮ ነው,የምጣዱ እያለ፣ የእንቅቡ ተንጣጣ,የሚመጣብህን ነገር በትዕግስት እና በብልሃት እሳልፈው,እሱነቱን የማያውቅ,እሱነቱን የማያውቅ,D
ለቅልብልብ አማት፤ ሲሶ በትር አላት,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,በሌለ ነገር ላይ ትኩረት ማድረግ,ነገረኛ ሰው አናትና ልጅን ከማጋደል አይመለም,መቅለብለቧ ስለማይቀር መመታቷ አይቀርም,መቅለብለቧ ስለማይቀር መመታቷ አይቀርም,D
ለቅሶ ሳለ ከቤት፤ ይሄዳል ከጐረቤት,"የጨዋ ልጅ ላደረገው ስሕተተ ይጻጸታል የባለጌ ልጅ የባለ ነገር
ይፈጽማል",እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,የከረምት መሸጋገሪያህን በበጋ ተመልከተው,የቤተሰብህን ችግር ሳታቃልል የሌላን ሰው ችግር ለማቃለል አትሞክር,የቤተሰብህን ችግር ሳታቃልል የሌላን ሰው ችግር ለማቃለል አትሞክር,D
ለቅናት የለውም ጥናት,ሁሌ ቀደም ብለህ ከተዘጋጀህ አትራብም አትጠቃም,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,D
ለቅዘን እግር አንስተውለት፤ ለውሻ ሸሽተውለት,ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,አንድ ፍሬ ነሽ ግን አንደትልቅ ተቆጠርሽ /ንቀትን ስመግስጽ/,ለሞኝ ፊት ካሳየኽው ይዘረጥጥሃል,ለሞኝ ፊት ካሳየኽው ይዘረጥጥሃል,D
ለብልህ አይነግሩ፤ ለአንበሳ አይመትሩ,አይትማመኑበትም,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,D
ለብልህ አይነግሩ፤ ለድመት አያበሩ,የሚያቀብለውን ጉቦ እየተመኘ,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,D
ማን ያልነበረ፤ ማን ያልተቀበረ,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,የእነሱን ባህርይ አትከተል,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ሁሉም ጊዜው ሲደርስ ጽዋው ይሞላል,ሁሉም ጊዜው ሲደርስ ጽዋው ይሞላል,D
ማን ያርዳ የቀበረ፤ ማን ይናገር የነበረ,ሥራን ቶሎ ለመጨረስ በዘዴ መጠቀም ይገባል,የሁሉም ነገር መነሻው ከውስጥ ከቤት ነው,መወፈር ጥቅም የለውም,የሚያውቅ ሰው ብቻ ይናገር,የሚያውቅ ሰው ብቻ ይናገር,D
ማን ያውቃል ባላገር፤ ማን ያጠብቃል ማገር,ቂል ያማረለት እየመስለው ያገኛትን ነገር ሲደጋግም ይኖራል,አመቺ ሁኔታን ለፈጠረ ድጋፍ ይሰጠዋል,መተው ነገሬን ከተተው,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,D
ማን ያውቅ አገር፤ ማን ያጥብቅ ማገር,ገንዘብ በአግባባቡ ማውጣት እና የተረፈውን ባግባቡ መጠቀም ይከብዳል,በችግር ጊዜ ብዙ ባይገኝም በተገኘችው በትንሿ ማዝገም የግድ ነው,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,D
ማወቅ መላቅ! አለማወቅ መናቅ,ሌላ ሰውን ማመን ቀብሮ ነው,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,ገንዘብ ለማይመልስ ተው አታበድር ያቀያይማል,አለማወቅ ያስንቃል,አለማወቅ ያስንቃል,D
ማወቅ እናውቃለን ፤ ብንናገር አናልቃለን,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,ማወቅ አናውቃለን ብንናገር አደጋ ይደርስብናል,ማወቅ አናውቃለን ብንናገር አደጋ ይደርስብናል,D
ማውራት ነው ድህነት፤ መሥራት ነው ጌትነት,ተቃራኒ ምክር,መወፈር ጥቅም የለውም,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,ሥራ አንጂ ወሬ ምንም አይሠራም,ሥራ አንጂ ወሬ ምንም አይሠራም,D
ማዕረገ ቢስ፤ እራቱ ገሚስ,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,ተንኮል ሠሪውን ያጠፋዋል,ሲያከብሩት የማይከበር ለው የሚያገኘውን ሙሉ በሙሉ አያገኝ,ሲያከብሩት የማይከበር ለው የሚያገኘውን ሙሉ በሙሉ አያገኝ,D
ማየት ከመልአክ፤ መቀበል ከአምላክ,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,ገበያ ሲሰጥ በርካሽ ይሸመታል,ለሆድ ብቻ ሳይሆን ለዕውቀትም አንጣር,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,D
ማጀት በጎረሰ፤ ደጃፍ በመለሰ,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,አኔ እየረዳሁህ እኔኑ ታማለህ,ሌባ ሁሌም አንደተዋረደ ነው,በጠቅላላው ሁሉም ሰው,በጠቅላላው ሁሉም ሰው,D
ማጀት ያጠለቀው፤ ጉልቻ የላቀው,ምንም ክብርና ዝና ለሌለው ቦታ መታጨት,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,ወይ አይበላ ወይ ሰው አያስበላ,ፍጹም ድሃ ነው,ፍጹም ድሃ ነው,D
ማግኘት ማውጣትን ያስለምዳል,የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ,ሥራ ላይ ሊውል የማይችል,ወሬ ብቻ ሆነ ሥራውን ትተውት,ያለው ሲያወጣ ሲመዝ አይጨነቅም,ያለው ሲያወጣ ሲመዝ አይጨነቅም,D
ማግኘት ማውጣትን ይመልሳል,የሚያስበውና የሚደርስበት ይለያያል,ሁሉም ነገር ሥርዓት አለው,ከማይሆን ሰው ጋር የተዋዋሉት ውሎ አድሮ ችግር ማስከተሉ አይቀርም,ገንዘብ የሚያከብራትን ታከብራለች,ገንዘብ የሚያከብራትን ታከብራለች,D
ማጣትና ማግኘት ጆሮ ለጆሮ,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,በጠቅላላው ሁሉም ሰው,ወቅቱን ጠበቆ የሚሆነው ይሆናል,አንድ ጊዜ ቢያገኝ ሌላ ጊዜ ሊያጣ ይችላል,አንድ ጊዜ ቢያገኝ ሌላ ጊዜ ሊያጣ ይችላል,D
ማጣት ከሰማይ ይርቃል,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,ድህነት አስከፊ ነው,ድህነት አስከፊ ነው,D
ማጥፋት፤ በትንሽዋ ጣት,ሁሉም ለየቅል ነው,ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,ድሃ የሚጨነቅስት ሀብት ሰለሌለው እንቅልፉን ሲለጥጥ ያድራል,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,D
ማጭዱም ገመዱም ከሣሩ ውስጥ ነው,ከልክ ያለፈ ነገር አይጥምም,ቅቤውን ለማስወደድ ሲል ብዙ ያወራል,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,መፍትሔው አብሮ አለ,መፍትሔው አብሮ አለ,D
ማፈር ከሌለ፤ ክብር የለም,እሳሳታለሁ ብለሀ ሥራህን አትተወውም,ነገርህ ሁሉ አይጥምም,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,D
ማፈር ከብዙ ነገር ይጠበቃል፤ አለማፈር በብዙ ነገር ያስጠይቃል,የሚሆን ይመስላል ግነ አይሳካም,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,ወሬ ብቻ ሆነ ሥራውን ትተውት,አጸያፊ ተግባር ካላክናወንክ ያስከብርሃል ፤ አጸያፊ ተግባር ካከናወንክ ያስንቅሃል,አጸያፊ ተግባር ካላክናወንክ ያስከብርሃል ፤ አጸያፊ ተግባር ካከናወንክ ያስንቅሃል,D
ምለህ በክርስቶለ ተገዝተህ በቄስ,ብልጦቹ በሞኝ ንብረት ይጠቀማሉ,ያልሆነ ሥራ መሥራት ምንም አይጠቅምም,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,D
ምላሱ አይታጠፍም,ማንም ቢሆን ለመብቱ መታገል አለበት,ምንም የማይፈጽምልህን ሰው አታስቸግር,ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,ቃሉን ያከብራል,ቃሉን ያከብራል,D
ምላስ ቢጥም ቀዶ ይጠቅም,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም,ተስማምተው ያደረጉት ነገር አይከብድም,ምላስ ክፉም ደግም ይናገራል፤ ያስከፋልም፤ ያስደስታልም,ምላስ ክፉም ደግም ይናገራል፤ ያስከፋልም፤ ያስደስታልም,D
ምላስ ይቀባል፤ ጥርስ ይወጋል,ሁሉም ሰዉ የሚኮራበት የየራሱ ተሰጥኦ አለው,ገንዘብ ካለህ ዘመድህ ብዙ ነው,በድንበር አካባቢ ችግርና ንትርክ አይቀርም,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,D
ምላጭ ለምላጭ ፤ጠፍር ለመለመጫ,የሚጠቀምበትን መሣሪያ በአግባቡ የያዘ ይመሰገናል,ነገርህ ሁሉ አይጥምም,ፍቅርና ቡና በትኩሱ ይጣፍጣል,አንዱን በአንዱ ወደሚፊልጉት ማምራት,አንዱን በአንዱ ወደሚፊልጉት ማምራት,D
ምላጭ ምላጭን አይቆርጠው፤ ሰው ሰውን አይበልጠው,ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,ሁሉም በየሙያው ቢውል,ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,ብልጥን ብልጥ አያታልለጡም,ብልጥን ብልጥ አያታልለጡም,D
ምላጭ ቢያብጥ በምን ይበጡ ውኃ ቢያንቅ በምን ይውጡ,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,ዞሮ ዞሮ አዚያው,አለማወቅ ያስንቃል,መፍትሔ የሚያስገኘው ከተበላሸ መፍትሔ ለማግኘት ያስቸግራል,መፍትሔ የሚያስገኘው ከተበላሸ መፍትሔ ለማግኘት ያስቸግራል,D
ምላጭ አይበጥ፤ ያበጠውን ያፈርጥ,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,ነገን አያስብም,ብልጥ ሰው አያታልልም ጎበዝ አይደፈርም,ብልጥ ሰው አያታልልም ጎበዝ አይደፈርም,D
ምስጢር ከቤት ፤ምክር ከጎረቤት,ብጤ ከቢጤው ነው,ቀደም ቀደም ማለት ጥሩ አይደለም,አናትን ትበድላለች ብሎ ማንም አያስብም,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,D
ምስጢር የባቄላ ወፍጮ አይደለም,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,ተንኮስሰኛ የማይሆነውን አንደሚሆን አድርጐ ይናገራል,ምንሽም ምንሽም አያምርም,ምስጢር በአደባባይ የሚነገር አይደለም,ምስጢር በአደባባይ የሚነገር አይደለም,D
ምስጢር ይደበቃል፤ ወፍጮ አይደለም,ሕብረተሰብ ያከበረው ሲከበር ያንቋሸሸው ይንኳሰሳል,የሚመጣብህን ነገር በትዕግስት እና በብልሃት እሳልፈው,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,ምስጢር በምስጢርነቱ ይያዛል,ምስጢር በምስጢርነቱ ይያዛል,D
ምርቅና፤ ፍትፍት,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,አጉል መኮፈስ,ክፉና ደግ,ክፉና ደግ,D
ምሳሌህ ሁሉ አንካሳ ነው,ራስህን ጠብቅ,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,ነገርህ ሁሉ አይጥምም,ነገርህ ሁሉ አይጥምም,D
ምስለኔ ሁሉ አንደኔ,ለሰው የሠራውን ያጥላላ፤ እራሱ ግን ሥራ አይችልም,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,ነገሩ ሁሉ ተው እንዳይሆን ነው,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,D
ቀስ በቀስ እንቁላል በእግሩ ይሄዳል,በጣም አስከፊ የሆነ ችግር,ዘመድ ከወገኑ ይደግፋል,ስው ከመከረው መከራ የመከረው,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,ዘገምተኛ ትናናሽ ለውጦች ለከፍተኛ ለውጥ መሰረት ናቸው,D
ጅብ ከሄደ ውሻ ጮኸ,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,ወቅቱን ጠበቆ የሚሆነው ይሆናል,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,አንዳንድ ሰዎች ድፍረትን ወይም በራስ መተማመንን የሚያሳዩት ማስፈራሪያው ሲያልፍ ብቻ ነው,አንዳንድ ሰዎች ድፍረትን ወይም በራስ መተማመንን የሚያሳዩት ማስፈራሪያው ሲያልፍ ብቻ ነው,D
የአባይ ልጅ ውሃ ጠማው,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,ለማንኛውም ወቅቱን ማወቅ ተገዢ ነው,ከሁኔታው ያስታውቃል,የተትረፈረፈ እና በቀላሉ ሊደረስበት የሚችል ነገር ማጣት,የተትረፈረፈ እና በቀላሉ ሊደረስበት የሚችል ነገር ማጣት,D
ጥሩ ውይይት ሁልጊዜ ከጥሩ አልጋ የተሻለ ነው,ፍጹም ድሃ ነው,ምላስ ክፉም ደግም ይናገራል፤ ያስከፋልም፤ ያስደስታልም,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,ሃሳብ መለዋወጥ ከአካላዊ ምቾት ወይም ፍላጎት የሚገኘውን እርካታ ይበልጣል,ሃሳብ መለዋወጥ ከአካላዊ ምቾት ወይም ፍላጎት የሚገኘውን እርካታ ይበልጣል,D
ምከረው ምከረው እንቢ ካለህ መከራ ይምከረው,ሁሉም የሚወሰነው በራስ አዛዥነት ነው,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,"ወደውስጥ ሳይገቡ ላይ ላዩን በመጨዋወት በስምምነት መኖር
ይቻላል",አንድን ሰው የሚቻለንን ያክል ብቻ እንድንመክር እና እምቢ ካል ግን በራሱ እንዲማር እንድንተወው የሚመክር ምሳሌ,አንድን ሰው የሚቻለንን ያክል ብቻ እንድንመክር እና እምቢ ካል ግን በራሱ እንዲማር እንድንተወው የሚመክር ምሳሌ,D
ቀድሞ ነበር እንጂ መጥኖ መደቆስ አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ,የማይችሉትን ነገር ለመሞክር አያድርጉ አለመቻል አያዋርድም,"የጨዋ ልጅ ላደረገው ስሕተተ ይጻጸታል የባለጌ ልጅ የባለ ነገር
ይፈጽማል",ላታውቅ ዐውቃስሁ ማለት ጥሩ አይደለም,አንድን ነገር ከጀመርኩ በኋላ ማልቀስ ወይም መጸጸት ምንም ፋይዳ የለውም። አንድን ተግባር ወይም ጥረት ከመጀመር በፊት አርቆ የማየት እና የዝግጅት አስፈላጊነትን ያጎላል,አንድን ነገር ከጀመርኩ በኋላ ማልቀስ ወይም መጸጸት ምንም ፋይዳ የለውም። አንድን ተግባር ወይም ጥረት ከመጀመር በፊት አርቆ የማየት እና የዝግጅት አስፈላጊነትን ያጎላል,D
ጽድቅና ኵነኔ ቢኖርም ባይኖርም ከክፋት ደግነት ሳይሻል አይቀርም,ላታውቅ ዐውቃስሁ ማለት ጥሩ አይደለም,እስው ቤት እየሠራ የሚያበሳጭ ነገር የማይገጥመው የለም,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,ፅድቅና ቅጣቱ እውን ይሁን አይሁን ግፍን ከመፈፀም ልግስናን መለማመድ የተሻለ ነው,ፅድቅና ቅጣቱ እውን ይሁን አይሁን ግፍን ከመፈፀም ልግስናን መለማመድ የተሻለ ነው,D
በቃል ያለ ይረሳል በመጽሐፍ ያለ ይወረሳል,ሁሉም ነገር ያለቦታው ተፈጻሚነት አይኖረውም,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,አንኳንስ አናቴ ሞታ አንዲሁም አልቅስ አልቅስ ይለኛል,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,D
ያልጠረጠረ ተመነጠረ,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,"አንድ ነገር ላይ በማተኮር ሌላውን ሳያስተውሉ አደጋ ውስጥ
ይዘፍቃል",ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም,የማይናወጥ ወይም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነገር እንኳን ያልተጠበቀ ውጤት ወይም ውድቀት ሊያጋጥመው እንደሚችል ይጠቁማል,የማይናወጥ ወይም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነገር እንኳን ያልተጠበቀ ውጤት ወይም ውድቀት ሊያጋጥመው እንደሚችል ይጠቁማል,D
ቀኝ እጄን ተነከስኩ,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,ሁሉም ሰዉ የሚኮራበት የየራሱ ተሰጥኦ አለው,ወላድ ከብዙ ልጆች አንድ ሁነኛ ልጅ አታጣም,ስህተት መሆኑን በመገንዘብ በአንድ ውሳኔ ወይም ድርጊት መጸጸት,ስህተት መሆኑን በመገንዘብ በአንድ ውሳኔ ወይም ድርጊት መጸጸት,D
ምስር መዝራት ሙያ ማጣት፤ አተር መዝራት ወይ ብልሃት እለች ጦጣ,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,ምንም ክብርና ዝና ለሌለው ቦታ መታጨት,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,D
ምስርሽን በጥጥሽ,ከድህነት መላቀቅ አልተቻለም,ድሃ የሚጨነቅስት ሀብት ሰለሌለው እንቅልፉን ሲለጥጥ ያድራል,ከፍትፍቱ ፊቱ,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,D
ምስር አራቱ ፤ ምስር ቢያጣ ሞቱ,ሁሉም ጸጥ አሉ,በታቦት ስም የተደረገ ነገር ምስጢርነቱ ከባድ ነው,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,ሰው የፈለገውን ቢያጣ ቅር ይለዋል,ሰው የፈለገውን ቢያጣ ቅር ይለዋል,D
ምስክር ለበለጠ አውድማ ለመለጠ,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,ሁሉም በየችግሩ ላይ ያተኩራል,የወደቀ አንሱ የሞተን አትርሱ,አመቺ ሁኔታን ለፈጠረ ድጋፍ ይሰጠዋል,አመቺ ሁኔታን ለፈጠረ ድጋፍ ይሰጠዋል,D
ምስክር ቢያድር ይለጠጣል ሽንፍላ ቢያድር ይመለጣል,የከረምት መሸጋገሪያህን በበጋ ተመልከተው,እስከመቼ ተፈርቶ ይኖራል,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል
ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",ማንኛውም ነገር በጊዜው መከወን ይገባል,ማንኛውም ነገር በጊዜው መከወን ይገባል,D
ምስክር ከበለጠ ባቄላ ከፈጠጠ,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,ለትንሹ ሞገስ የሚሆነው ትልቁ ነው,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,D
ምስክር ከተጠራ መስዋዕት ከተሠራ,የሁሉም ፍላጐት የሚሟላው እንደየችግሩ መፍትሔ ሲገኝ ነው,ሁሉም ነገር ሥርዓት አለው,ገንዘብ የሚያከብራትን ታከብራለች,አንድ ነገር ቆርጠው ካደረጉት በኋላ ለመቀየር ያስቸግራል,አንድ ነገር ቆርጠው ካደረጉት በኋላ ለመቀየር ያስቸግራል,D
ምስክር ያለው ሙግት አያዳግትም ለመርታት,"የጨዋ ልጅ ላደረገው ስሕተተ ይጻጸታል የባለጌ ልጅ የባለ ነገር
ይፈጽማል",ለትንከወከዊ መከራ እንዳይደርስብሽ,የትም አይሄድ,ምስክር ከበለጠ ባቄላ ካፈጠጠ,ምስክር ከበለጠ ባቄላ ካፈጠጠ,D
ምስጋና አዋቂን ያበራታል ቂልን ያሳብዳል,ከራስ ያለፈ ሚስጥር ተደብቆ ሊቆይ አይችልም,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,ምስጋና ያበረታታል,ምስጋና ያበረታታል,D
ምስጥ ከምድር ውስጥ,በእርጋታ የሚሠሩት ሥራ ውጤታማ ይሆናል,እስከመቼ ተፈርቶ ይኖራል,ለጥቅም መሯሯጥ ለሥራ ጊዜ መሸሽ ጥሩ አይደለም,ውስጥ ውስጡን ተንኮል የሚፈጽም ሰው,ውስጥ ውስጡን ተንኮል የሚፈጽም ሰው,D
ምቀኛ አታሳጣኝ,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,የተማመኑበት ዘመድ መልሶ ጠላት ይሆናል,ሞኝ ጠቃሚና ጎጂውን አያገናዝብም,ምቀኛ ያለው ሰው ላለመውደቅ ተግቶ ይሠራል,ምቀኛ ያለው ሰው ላለመውደቅ ተግቶ ይሠራል,D
ምቀኛ የኑሮ መጋኛ,ለሚያውቀው ሰውዬ ያላወቀ መስሏቸው ነገሩት,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,በተገቢው ቦታ ተስማሚ ነገር,ምቀኛ ጠላት ነው,ምቀኛ ጠላት ነው,D
ምቀኛ ጠላቱን ይተካል ወዳጁን ይንቃል,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,የማይደረግን ነገር ለተቀባይ ሰው ማስፈራራት እማይሆን የማይደረግ ነገር ነው,ከራስ በላይ ነፋስ,ወዳጁን ለመጉዳት ለጠላቱ ቀዳዳ ይከፍታል,ወዳጁን ለመጉዳት ለጠላቱ ቀዳዳ ይከፍታል,D
ምነው ቢገዙ መድን ካበዙ,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,ዋስትና ካለው ብዙ አይጨነቅም,ዋስትና ካለው ብዙ አይጨነቅም,D
ምናልባት ቢሰበር አናት ቅቤ ሿ ለመተኮሻ,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,ሐሳብ የሌለው፣ የተሟላለት,የከረምት መሸጋገሪያህን በበጋ ተመልከተው,የከረምት መሸጋገሪያህን በበጋ ተመልከተው,D
ምንም በሙቱ እራድማ ሸምቱ,በታቦት ስም የተደረገ ነገር ምስጢርነቱ ከባድ ነው,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,ገንዘብ አንዴ ከእጅ ከወጣ ለመመለስ አስቸጋሪ ነው,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,D
ምንም ቢሆን ሥር ነው እንጂ እጢ አይደማም,"ፈሪ በሆነው ባልሆነው ነገር እንደባነነ ነው የሚኖረው
ፈሪ የናቱ ልጅ ነው",ይሀንንም ያንንም መመኘት ውጤቱ አያምርም,የተሾመን ይሟገቱለታል፤ የተሻረን ይመስክሩበታል። ለባለጌ ጥሩ የሚመኝለት የለም።,የማይሆን ሁሉ አይሆንም የሚሆነውን ከማይሆነው እታዛንቅ,የማይሆን ሁሉ አይሆንም የሚሆነውን ከማይሆነው እታዛንቅ,D
ምንም ቢሆን ጉፋያ ሥጋ ሥጋ ነው,ዞሮ ዞሮ አዚያው,ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,"የጨዋ ልጅ ላደረገው ስሕተተ ይጻጸታል የባለጌ ልጅ የባለ ነገር
ይፈጽማል",ባያስደስትም ያው ተመሳሳይ ነው,ባያስደስትም ያው ተመሳሳይ ነው,D
ምንም ቢታረስ በዘጠና ቤቱ አይለቅም ቀጠና,የወደቀ አንሱ የሞተን አትርሱ,ሰው የፈለገውን ቢያጣ ቅር ይለዋል,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,ከድህነት መላቀቅ እልተቻለም,ከድህነት መላቀቅ እልተቻለም,D
ምንም ቢቸገሩ ተበድሮ ጋሬዳ,የቸኮለች አፍሳ ለቀመች,የግፍ ግፍ ሥራ ነው የተፈጸመብኝ,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,ያልሆነ ብድር ውሎ አድሮ የከፋ ነገር ያስከትላል,ያልሆነ ብድር ውሎ አድሮ የከፋ ነገር ያስከትላል,D
ምንም ቢያጠምዱ በዘጠና ቤቱን አይተው ቀጠና,የቸኮለ አፍሶ ለቀመ ነውና ብዙ ከመናገር ጥቂት ማዳመጥ የበለጠ ነው። ለመስጠት አለመቸኮል፤ ከሰጡም ወዲህ አለመጸጸት። ለመስጠት አጥንቶ መስጠት ከተሳሳትክ በኋላ ግን አትጸጸት,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,ማንም ቢሆን ለመብቱ መታገል አለበት,ከድህነት መላቀቅ አልተቻለም,ከድህነት መላቀቅ አልተቻለም,D
ምንም ቢጠም መንገድ ምንም ቢከፋ ዘመድ,ለመሾም ቅድሚያ ሰውየውን ማጥናት ያስፈልጋል,ይሀንንም ያንንም መመኘት ውጤቱ አያምርም,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,ምንም ዘመድ ቢቀየምም ለችግርህ ጊዜ ደራሽ ነው,ምንም ዘመድ ቢቀየምም ለችግርህ ጊዜ ደራሽ ነው,D
ምንም ቢፋቀሩ አብረው አይቀበሩ,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,ከልክ ያለፈ ነገር አይጥምም,ዓላማ ካለህ ዓላማህን መሳት የለብህም,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,D
ምንም ብቀጥን ጠጅ ነኝ ምንም ብደኸይ ጨዋ ነኝ,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,ማንነቴን ሳታውቅ እትናቀኝ,ማንነቴን ሳታውቅ እትናቀኝ,D
ምንም ብታውቅ ከዳኛ ጋር አትሟገት,ሆድ ያበላውን ያመሰግናል,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,ዝንጉ ለው አይረባም,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,ችግር ውስጥ እንዳትወድቅ,D
ምንም ብታፈገፍጊ ከግድግዳ አታልፊ,ይሀንንም ያንንም መመኘት ውጤቱ አያምርም,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,የትም እትደርሺ አንዲያው ደከምሽ,የትም እትደርሺ አንዲያው ደከምሽ,D
ምንም ብትሞቺ እንዴት አደርሽ አንቺ,ቀደም ቀደም ማለት ጥሩ አይደለም,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,አልረሳሽም ሳስታውሽ እኖራለሁ,አልረሳሽም ሳስታውሽ እኖራለሁ,D
ምንም ብጠላው በወንድሜ ግንባር ደም አልይብህ,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,ክፉ ነገር እንዲገጥመው አልመኝም,ክፉ ነገር እንዲገጥመው አልመኝም,D
ምንሽም ምንሽም አያምረኝ ከመሄድሽ በቀር,ለሚፈሰገው ነገር እርዳታ ይሰጣል እንጂ ሙሉ በሙሉ አይረዳም,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,በታቦት ስም የተደረገ ነገር ምስጢርነቱ ከባድ ነው,የሚያስደስት ባሕርይ የላትም,የሚያስደስት ባሕርይ የላትም,D
ምን በአግሩ ቢመጣ በእጁ እንዳይመጣ አለ ዳኛ,ምቀኛ ያለው ሰው ላለመውደቅ ተግቶ ይሠራል,የሚያውቅ ሰው ብቻ ይናገር,መተው ነገሬን ከተተው,የሚያቀብለውን ጉቦ እየተመኘ,የሚያቀብለውን ጉቦ እየተመኘ,D
ምን ቢለፈልፉ ድካም ነው ትርፉ,አለማወቅ ያስንቃል,ምስክር ከበለጠ ባቄላ ካፈጠጠ,በእርጋታ የሚሠሩት ሥራ ውጤታማ ይሆናል,በጭቅጭቅ ምንም አይገኝም,በጭቅጭቅ ምንም አይገኝም,D
ምን ቢኖሩ ከሞት አይቀሩ,ባያስደስትም ያው ተመሳሳይ ነው,ያጣን ሰው ምን አድርግ ትለዋለህ,አጉል መኮፈስ,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,D
ምን ቢከፉ አሳብ ነው ትርፉ,የተመኘኸውን ፈጥነህ አከናውን,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,ገንዘብ የሚያከብራትን ታከብራለች,ሐሳብ ምንጊዜም ከሰው ራስ አይወርድም,ሐሳብ ምንጊዜም ከሰው ራስ አይወርድም,D
ቁጥቋጦ ሲያድግ ዛፍ ይሆናል,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,ላይ ላዩን አየተጫወቱ መኖር ያስማማል,ሰውን ለመጉዳት ሆን ብሎ የተነሳን ሰው መመለስ ያስቸግራል,ከፍተኛ ደረጃ ለመድረስ ከትንሽ ነገር በመነሳት ነው,ከፍተኛ ደረጃ ለመድረስ ከትንሽ ነገር በመነሳት ነው,D
ቁጥቋቦ፣ ያለ ዛፍ አይሆንም,ለሚስት እንክብካቤ አንደሚደረግ ሁሉ ለተበደለም ካሳ ያስፈልገዋል,ብልጥን ብልጥ አያታልለጡም,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,ለትንሹ ሞገስ የሚሆነው ትልቁ ነው,ለትንሹ ሞገስ የሚሆነው ትልቁ ነው,D
ቁጭትና መረቅ፣ ለጊዜው ይጣፍጥ,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,ገንዘብ የሚያከብራትን ታከብራለች,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,D
ቁጭትና መጠጥ፣ ለጊዜው ይጣፍጥ,ባለማስተዋል በቅርብ ያለውን ነገር ሳይጠቀምበት ይቀራል,ለሚስት እንክብካቤ አንደሚደረግ ሁሉ ለተበደለም ካሳ ያስፈልገዋል,ዕውር ሲቀናጣ ዘንጉን ወርውሮ ፍለጋ ይሔዳል,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,D
ቁፍ ቁፍ ያስኘሽ እንደ ቄብ ዶሮ፣ ለመከራ ላሳርሽ,አራሱ የማይደፍረውን ነገር ሌላ ሰውን አደፋፍረው ጎል ማበገባት,ፍቅርና ቡና በትኩሱ ይጣፍጣል,በሰበቡ መምሬ ተሳቡ,ለትንከወከዊ መከራ እንዳይደርስብሽ,ለትንከወከዊ መከራ እንዳይደርስብሽ,D
ክፉውንና በጎውን መለየት ያስቸግረዋል,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,ከድህነት መላቀቅ አልተቻለም,በእርጋታ የሚሠሩት ሥራ ውጤታማ ይሆናል,ክፉውንና በጎውን መለየት ያስቸግረዋል,ክፉውንና በጎውን መለየት ያስቸግረዋል,D
ቂልን፣ ለብቻው ስደበው፣ አራሱን በአደባባይ እንዲለድብ,የእኔ ነው የተባለ በሙሉ አያስጨንቅም,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,ፈሪ ከእደጋ አራሉን ይጠብቃል,የራሱን ጉድ ያበጀ እየመስለው ለሁሉም ስለሚያወራ,የራሱን ጉድ ያበጀ እየመስለው ለሁሉም ስለሚያወራ,D
ቂል አይሙት፣ እንዲያጫውት,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,ሲያከብሩት የማይከበር ለው የሚያገኘውን ሙሉ በሙሉ አያገኝ,ያዝናናል ያጫውታል,ያዝናናል ያጫውታል,D
ቂል ከጠገበበት እይወጣም,ምንግዜም ከኔ ጋር ሁኝ,ሥራን ቶሎ ለመጨረስ በዘዴ መጠቀም ይገባል,ስው ከመከረው መከራ የመከረው,ነገን አያስብም,ነገን አያስብም,D
ቂል ያገኘው ፈሊጥ፣ ውሻ የደፋው ሊጥ,የታደለው ገና በጠዋቱ የተሟላ ነገር ያጋጥመዋል,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,ዋስትና ካለው ብዙ አይጨነቅም,ቂል ያማረለት እየመስለው ያገኛትን ነገር ሲደጋግም ይኖራል,ቂል ያማረለት እየመስለው ያገኛትን ነገር ሲደጋግም ይኖራል,D
ቂምህን እትርሣ፣ የወደቀ እንሣ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,ምስጢር ለማይደብቅ ሰው አትናገር,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,የወደቀ አንሱ የሞተን አትርሱ,የወደቀ አንሱ የሞተን አትርሱ,D
ቂም ይዞ አኣሎት፣ ሳል ይዞ ለርቆት,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,የአምላክ ሰጦታ የተጓደለ አይደለም,ማንኛውም ነገር በጊዜው መከወን ይገባል,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,D
ቂጡ የቆለለ ውሻ፣ እንደልቡ እይጮሀም,ለሚፈሰገው ነገር እርዳታ ይሰጣል እንጂ ሙሉ በሙሉ አይረዳም,ሕብረተሰብ ያከበረው ሲከበር ያንቋሸሸው ይንኳሰሳል,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም,ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም,D
ቂጥ ቢወድል፣ ፈስ እያድን,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,ገባር ለባለመሬቱ አንደአህያ ግለጋሎት ይሰጣል,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,መወፈር ጥቅም የለውም,መወፈር ጥቅም የለውም,D
ቃልህ ሳይዘጋ፣ እግርህ ሳይዘረጋ,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,ገባር ለባለመሬቱ አንደአህያ ግለጋሎት ይሰጣል,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,ሳታርፍ /ሳትሞት/,ሳታርፍ /ሳትሞት/,D
ቄሱም ዝም፣ መጽሐፉም ዝም,ሁሉም በየችግሩ ላይ ያተኩራል,ብልጥ ሰው አያታልልም ጎበዝ አይደፈርም,የሚያስበውና የሚደርስበት ይለያያል,ሁሉም ጸጥ አሉ,ሁሉም ጸጥ አሉ,D
ቄስ ለትዛዜ፣ ፍቅር ለሚዜ,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,ፍቅርና ቡና በትኩሱ ይጣፍጣል,ከፍተኛ ደረጃ ለመድረስ ከትንሽ ነገር በመነሳት ነው,ሁሉም በየሙያው ቢውል,ሁሉም በየሙያው ቢውል,D
ቄስ ምን ይሻል ጠላ፣ ነገር ምን ይሻል ችላ,ገንዘብ ለማይመልስ ተው አታበድር ያቀያይማል,አጉል መኮፈስ,ራስ ወዳድ መሆንን ያመለክታል,መተው ነገሬን ከተተው,መተው ነገሬን ከተተው,D
ቄስና ንብ፣ እያዩ እሳት ይገባሉ,የታደለው ገና በጠዋቱ የተሟላ ነገር ያጋጥመዋል,ላይ ላዩን አየተጫወቱ መኖር ያስማማል,ነገርህ ሁሉ አይጥምም,ለሌሉች ጥቅም መሥዋዕትነት መክፈል,ለሌሉች ጥቅም መሥዋዕትነት መክፈል,D
ቄስ ኤረክስን መምህሩ፣ እናት አያስቀብሩ,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,D
ቄስ ካናዘዘው፣ ፅድሜ ያናዘዘው,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,ከራስ በላይ ነፋስ,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,ስው ከመከረው መከራ የመከረው,ስው ከመከረው መከራ የመከረው,D
ቄስ ካፈረስ፣ ዲያቆን ከረከስ,ከቻልከ አድርገው ተፈቅዶልፃል,ሐሳብ ምንጊዜም ከሰው ራስ አይወርድም,ነጣቂዎች አዚሁ ደጅህ ሳይ የሰጡኸኝን ሸማ ነጠቁኝ,ብርሌ ከነቃ እይሆንም ዕቃ,ብርሌ ከነቃ እይሆንም ዕቃ,D
ቄስ ያዘዘህን አርግ፣ ቄስ ያረገውን አታርግ,ቢጤ ለቢጤ,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,ምንም ዘመድ ቢቀየምም ለችግርህ ጊዜ ደራሽ ነው,የእነሱን ባህርይ አትከተል,የእነሱን ባህርይ አትከተል,D
ቅል በአገሩ፣ ድንጋይ ይስብራል,ወቅቱን ጠበቆ የሚሆነው ይሆናል,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,D
ቅልውጥ እሳስቦ፥ ይጥላል ከዘመቻ,ምላስ ክፉም ደግም ይናገራል፤ ያስከፋልም፤ ያስደስታልም,የእነሱን ባህርይ አትከተል,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,"አንድ ነገር ላይ በማተኮር ሌላውን ሳያስተውሉ አደጋ ውስጥ
ይዘፍቃል","አንድ ነገር ላይ በማተኮር ሌላውን ሳያስተውሉ አደጋ ውስጥ
ይዘፍቃል",D
ቅመጮ የበዛበት ወጥ፣ አይፋጅ እይኮመጥጥ,የእናትን ውለታና ጥቅም መረዳት,ምስጢር በአደባባይ የሚነገር አይደለም,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,ከልክ ያለፈ ነገር አይጥምም,ከልክ ያለፈ ነገር አይጥምም,D
ቅማል በጥፍር ቢድጧት፣ ራ ደህና አለች,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,ፍቅርና ቡና በትኩሱ ይጣፍጣል,በደበሎ ውስጥ ያለተባይ አንዲህ በቀላሉ ሊታይ ወይም ሊገኝ አይችልም,ዋናው ደህና ከሆነ ሌላ ሌላው ብዙ ጉዳት አይኖረውም,ዋናው ደህና ከሆነ ሌላ ሌላው ብዙ ጉዳት አይኖረውም,D
ቅማል ከአካላት፣ ምሥጢር ከቤት,የምጣዱ እያለ፣ የእንቅቡ ተንጣጣ,የወደቀ አንሱ የሞተን አትርሱ,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,የሁሉም ነገር መነሻው ከውስጥ ከቤት ነው,የሁሉም ነገር መነሻው ከውስጥ ከቤት ነው,D
ቅማል ውኃ ውረጂ ቢሏት፣ ስንኳለስ መቼ ልደርስ,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,በስጦታው ያልረካ ሰው,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,D
ቅርብ ያለ ጠበል፣ ልጥ ይነከርበታል,ተስማሚ የሆነ መሣሪያ ያስፈልጋል,የማይናወጥ ወይም ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነገር እንኳን ያልተጠበቀ ውጤት ወይም ውድቀት ሊያጋጥመው እንደሚችል ይጠቁማል,ተስማሚ የሚሆን ነገር መምረጥ ትክክል ነው,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,D
ቅርናታም ለቅርናታም፣ ስንቡሌ ስንቡሴ ይባባሳል,በጌታ ስም የገባኸው ቃል አክብር,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,ቢጤ ከቢጤው ይውላል,ቢጤ ከቢጤው ይውላል,D
ቅርንጫፍ እንደዛፉ,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,ውለታን አትዘንጋ,ምንም የማይፈጽምልህን ሰው አታስቸግር,ከጨዋ የተወለደ ጨዋ፣ ከባለጌ የተወለደ ባለጌ,ከጨዋ የተወለደ ጨዋ፣ ከባለጌ የተወለደ ባለጌ,D
ቅቤ ሻጭ፣ ድርቅ ያወራል,ነገረኛ ሰው ሰውና ሰው ያጣላል,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,ተስማሚ የሆነ መሣሪያ ያስፈልጋል,ቅቤውን ለማስወደድ ሲል ብዙ ያወራል,ቅቤውን ለማስወደድ ሲል ብዙ ያወራል,D
ቅቤ ተነጥሮ ለመብላት፣ ያባት የእናት,ለሚስት እንክብካቤ አንደሚደረግ ሁሉ ለተበደለም ካሳ ያስፈልገዋል,ሰውን ለመጉዳት ሆን ብሎ የተነሳን ሰው መመለስ ያስቸግራል,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,D
ቅቤና ቅልጥም፣ ወዴት ግጥምጥም,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,በጠቅላላው ሁሉም ሰው,ከመጀመሪያ ጥፋት ሁለተኛው የባስ ሆነ,በፍጸም እይመሳለሉም,በፍጸም እይመሳለሉም,D
ቅቤ እንጣሪቱ እያለች፥ መቅመቆ ማሸቱን ምታት መተት,ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ,ያዋከቡት ነገር,ያለው ሲያወጣ ሲመዝ አይጨነቅም,የምጣዱ እያለ፣ የእንቅቡ ተንጣጣ,የምጣዱ እያለ፣ የእንቅቡ ተንጣጣ,D
ቅቤ ይፍስስ፣ ከገንፎ አይተርፍ,የእነሱን ባህርይ አትከተል,ከተጠቀሙበት የማያልቅ ነገር የለም,መሸጥ የለመደ አናቱን ያስማማል,የትም አይሄድ,የትም አይሄድ,D
ቅናት ያደርሳል፣ ከሞት,ገናና ጥምቀትም ያው ዓመት በዓል ናቸው,ዞሮ ዞሮ አዚያው,ቢጤ ከቢጤው ይውላል,ቀናተኛ ከሁሉ ጠበኛ,ቀናተኛ ከሁሉ ጠበኛ,D
ቅናት ጥናት፣ አይገናኝም ከእናት ካባት,ምንም ክብርና ዝና ለሌለው ቦታ መታጨት,የፉክከር ቤት ሳይዘጋ ያድራል,ለትንሹ ሞገስ የሚሆነው ትልቁ ነው,የሚቀና ሰው ከቤተሰቡ ጋርም እይኳኳንም,የሚቀና ሰው ከቤተሰቡ ጋርም እይኳኳንም,D
ቅን በቅን ከማገልገል፣ ፊት ለፊት ማውደልደል,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,ሁሉም እንደየፍጥረቱ ነው የሚያገለግለው,ያለው ሲያወጣ ሲመዝ አይጨነቅም,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,D
ቅንቡርስ የት ትሔዳለህ? መተማ፣ ትደርሳለህ ልብማ,የችግሬ ጊዜ አለፈ,ክፉ ነገር እንዲገጥመው አልመኝም,የራሱን ጉድ ያበጀ እየመስለው ለሁሉም ስለሚያወራ,የሚያስበውና የሚደርስበት ይለያያል,የሚያስበውና የሚደርስበት ይለያያል,D
ቅንነት፣ ለነፍስ መድኃኒት,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,እግዚአብሔር የሚወደው ነገር ነው,D
ቅዝምዝም ሲወረወር፣ ጎንበስ ብለህ እሳልፈው,ከማይሆን ሰው ጋር የተዋዋሉት ውሎ አድሮ ችግር ማስከተሉ አይቀርም,ጥቅም ሲቀር መፍረሱ አይቀርም,ለሀብትና ለገንዘብ የሚደረግ ሩጫ ሰላም መንሳቱ አይቀርም,የሚመጣብህን ነገር በትዕግስት እና በብልሃት እሳልፈው,የሚመጣብህን ነገር በትዕግስት እና በብልሃት እሳልፈው,D
ቅዝምዝም ወዲያ ፍየል ወዲያ,በታቦት ስም የተደረገ ነገር ምስጢርነቱ ከባድ ነው,ለተቸገረ የማያዝን ሰው አያስፈልግም,ሁሉም ለራሱ,የማይገናኝ ሐሳብ,የማይገናኝ ሐሳብ,D
ቅዥት ተፈርቶ፣ ሳይተኛ አይታደርም,ላይ ላዩን አየተጫወቱ መኖር ያስማማል,ሳታርፍ /ሳትሞት/,ለቦና ጥጃ ውስ አያንሰውም,እሳሳታለሁ ብለሀ ሥራህን አትተወውም,እሳሳታለሁ ብለሀ ሥራህን አትተወውም,D
ቅጡም የምንኩስና ነው,ክፉውንና በጎውን መለየት ያስቸግረዋል,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,በሁለቱ መካከል ብዙ ልዩነት የለም,የሚሆን ይመስላል ግነ አይሳካም,የሚሆን ይመስላል ግነ አይሳካም,D
ቆሉ ለዘር፣ እንዶድ ለድግር,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,D
ቆሉን ቢቆረጥሙት እንጂ፣ ቢያሹት አያልቅ,ምንግዜም ከኔ ጋር ሁኝ,"ድሃ ገብስ በመብላቱ አንደጠላም አድርጐ በመጠጣቱ ጥቅም ጥንካሬ
አግኝቶበታል",የሚቀና ሰው ከቤተሰቡ ጋርም እይኳኳንም,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,D
ቆማጣ ቤት፣ አንድ ጣት ብርቅ ነው,የአርባ ቀን እድሉ የሆነ ምንም ቢለፋ አያልፍለትም,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,ድሃ ቤት ጎመን የተቀቀለ እለት ጭፈራ ነው,ድሃ ቤት ጎመን የተቀቀለ እለት ጭፈራ ነው,D
ቆማጣ ብለው ያው ቁምጥና ነው፣ ሴላ ምን ይመጣል አለ,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,ባዕድ ምንም ቢያቀርቡት ዞሮ ያው ነው ያው ዘመድ ይሻላል,ሕዝብ የሚያውቀውን አትደብቅ,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,D
ቆዳ ሲወደድ፣ በሬህን እረድ,ከአለቃህ ጋር ሽርጉድ አያልክ ኑር,ሁለት አማራጭ ይኑርህ,ምንም ክብርና ዝና ለሌለው ቦታ መታጨት,ለማንኛውም ወቅቱን ማወቅ ተገዢ ነው,ለማንኛውም ወቅቱን ማወቅ ተገዢ ነው,D
ቆጥሮ የማይስጥ ሌባ፣ ቆጥሮ የማይቀበል ሌባ,አምላክ እስካለ ያሰብኩትን ሁሉ ይፈጽምልኛል,አንድን ሰው የሚቻለንን ያክል ብቻ እንድንመክር እና እምቢ ካል ግን በራሱ እንዲማር እንድንተወው የሚመክር ምሳሌ,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,D
ቋንጧና ባለሟል ላያር አይቀርም,በጊዜ ተነስተው ይሂዱ,እበላ ብዬ ተበላሁ፣ ምነው ሳልበላ በቀረሁ,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,እስው ቤት እየሠራ የሚያበሳጭ ነገር የማይገጥመው የለም,እስው ቤት እየሠራ የሚያበሳጭ ነገር የማይገጥመው የለም,D
በሁለት በትር አይማቱ፣ በሁለት ዳኛ አይሟገቱ,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,የእነሱን ባህርይ አትከተል,ውሻ በስፈሩ አንበሳ ነው,ሁሉም ነገር ሥርዓት አለው,ሁሉም ነገር ሥርዓት አለው,D
በለምለም (በለለለስ) ምሳሴ፣ ኮሸሽላ በላሁ አለች አህያ,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,የሚያስደስት ባሕርይ የላትም,በዘዴ የምፈልገውን አደረኩ,በዘዴ የምፈልገውን አደረኩ,D
በሉት አለቀ ፈጩት ደቀቀ,ስው ከመከረው መከራ የመከረው,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,ባዶ ቀረ አለቀ,ባዶ ቀረ አለቀ,D
በላይ በላዩ ያጎርሳታል፣ የበላችው ያስገሳታል,ዋስትና ካለው ብዙ አይጨነቅም,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,በሳይ በላዩ የሆነ ነገር ጥቅም የለውም,በሳይ በላዩ የሆነ ነገር ጥቅም የለውም,D
በል በል ይላሉ፣ ሲፈርዱ፣ ጣል ጣል ይሳሉ፣ ሲያርዱ,የቸኮለች አፍሳ ለቀመች,ሁሉም የሚወሰነው በራስ አዛዥነት ነው,በችግር ጊዜ ብዙ ባይገኝም በተገኘችው በትንሿ ማዝገም የግድ ነው,ያዋከቡት ነገር,ያዋከቡት ነገር,D
በልብ አምኖ፣ በእፍ መንኖ,ፈሪ ከእደጋ አራሉን ይጠብቃል,ለተቸገረ የማያዝን ሰው አያስፈልግም,በፍጸም እይመሳለሉም,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,D
በልተው ከጨረሱ፣ ከመኝታ ይነሱ,የማይወዱትን ማጣጣል የሚወዱትን ነገር ከፍ ከፍ ማድረግ,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,ጅብ ከሔደ ውሻ ጮኸ,ጅብ ከሔደ ውሻ ጮኸ,D
በልተው ካልጠጡ እረር፣ ወልደው ካሳኩ አነር,ሥራን ለመከወን መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ሥራን ለማከናወን ቸሩ አግዚአብሔር ያመቻችለታል,ከመጠን በላይ ሰለሰሚፈራ,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,በሥርዓት ያላሳደጉት ልጅ ችግር ይፈጥራል,በሥርዓት ያላሳደጉት ልጅ ችግር ይፈጥራል,D
በልቶ መጠጥ ያጣ፣ ተበድሎ ፍርድ አጣ,ዘመድ ከወገኑ ይደግፋል,የቸኮለ አፍሶ ለቀመ ነውና ብዙ ከመናገር ጥቂት ማዳመጥ የበለጠ ነው። ለመስጠት አለመቸኮል፤ ከሰጡም ወዲህ አለመጸጸት። ለመስጠት አጥንቶ መስጠት ከተሳሳትክ በኋላ ግን አትጸጸት,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,የፍትሕ መታጣት,የፍትሕ መታጣት,D
በልቶ እንዳንበሳ፣ ተኝቶ እንደሬሳ,ባጐረስኩ አጄን ተነክስኩ,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,ሐሳብ የሌለው፣ የተሟላለት,ሐሳብ የሌለው፣ የተሟላለት,D
በልቶ የማይመርቅ፣ ገብቶ ወጥቶ የማይጠይቅ,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,ለጥቅም መሯሯጥ ለሥራ ጊዜ መሸሽ ጥሩ አይደለም,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,D
በልቶ የማይበርዶው፣ የስው ነገር የማይከብደው፣ አንድ ነው,ለሚቀጥለው ተግባር በዝግጅት ሳይ ያለ ማሰት ነው,መፍትሔ ለሌለው ነገር ብዙ አትጨነቅ,ነገሩ ሁሉ ተው እንዳይሆን ነው,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,D
በልቶ የከሳ፣ የነገሩትን የረሳ,ባለጌ ውርደታም ስለሆነ ጥሩ እንደሠራ ሁሉ ይኩራራል,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ አትመኝ,ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,ዝንጉ ለው አይረባም,ዝንጉ ለው አይረባም,D
በልቼ እንደአንበሳ፣ ተኝቼ እንደሬሳ,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,የማይቀርን ነገር አምኖ መቀበል ይገባል,የግፍ ግፍ ሥራ ነው የተፈጸመብኝ,ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,D
በል ያለው የበሳላው፣ ተው ያለው የአተተው,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,ባይጐዳዱም በጥቂቱ መሞካከራቸው የማይቀር ይሆናል,ሁሉም አንደየራሱ ሁኔታ የሚፈጸም,ሁሉም አንደየራሱ ሁኔታ የሚፈጸም,D
በልጅ ቆዳ፣ የተቀበረ የለም,ገረድ የቤቱን ፅቃ ትፈጀዋለች,ሁሌ ቀደም ብለህ ከተዘጋጀህ አትራብም አትጠቃም,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,መጨነቅ የለብኝም,መጨነቅ የለብኝም,D
በልጅነት ወደ ገዳም፣ በእርጅና ወደ ዓለም,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,የተገላቢጦሽ ሥራ,የተገላቢጦሽ ሥራ,D
በልጅነት ያልተወለደ ልጅ፣ በአባቱ ተዝካር ፈኛ ይለምናል,በጠቅላላው ሁሉም ሰው,ከጨዋ የተወለደ ጨዋ፣ ከባለጌ የተወለደ ባለጌ,የሁሉም ነገር መነሻው ከውስጥ ከቤት ነው,እንኳን ሊጦር ይጦራል,እንኳን ሊጦር ይጦራል,D
በልጅ አመካኝቶ፣ ይስሳል አንጎቶ,ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,አንድ ፍሬ ነሽ ግን አንደትልቅ ተቆጠርሽ /ንቀትን ስመግስጽ/,በሰበቡ መምሬ ተሳቡ,በሰበቡ መምሬ ተሳቡ,D
በሐምሌ በነሐሴ፣ ቀረችልኝ ነፍሴ,ያልሆነ ምክር መምከር,ያለው ሲያወጣ ሲመዝ አይጨነቅም,መጨነቅ የለብኝም,የችግሬ ጊዜ አለፈ,የችግሬ ጊዜ አለፈ,D
በሐምሌ ወጨፎ፣ በለኔ አርከፍክፎ,ከሁለት የወደቀ ዛፍ,የማይገናኝ ሐሳብ,ፈሪ ከእደጋ እራሉን ይጠብቃል,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,D
በሐምሌ ጤፍ ይዘሩ፣ ቤት ይሠሩ,ቅቤውን ለማስወደድ ሲል ብዙ ያወራል,ሥራ አይወድም ግን ሆዳም ነው,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ,ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ,D
በመልካም፣ አንገት እንቅርት,የራሱን ጉድ ያበጀ እየመስለው ለሁሉም ስለሚያወራ,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,በጥሩ ነገር ላይ እንከን,በጥሩ ነገር ላይ እንከን,D
በመረጡት ዳኛ ቢረቱ፣ በቆረጡት በትር፣ ቢመቱት በማን ያጉተመትም,ያዝናናል ያጫውታል,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,እስከመቼ ተፈርቶ ይኖራል,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,በመጀመሪያ መጠንቀቅ ነው እንጂ በራለህ ጥፋት ማዘንአይቻልም,D
በመለለው ይናገራል፣ ከበላው ይበሳል,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,በደበሎ ውስጥ ያለተባይ አንዲህ በቀላሉ ሊታይ ወይም ሊገኝ አይችልም,እንደልቡ ነው የሚያድረው,እንደልቡ ነው የሚያድረው,D
በመስታወት ቤት የሚኖሩ አይወራወሩ,ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,ባይጐዳዱም በጥቂቱ መሞካከራቸው የማይቀር ይሆናል,በቀላሉ ሊበላሽ የሚችልን ነገር በእንከብካቤ መያዝ,በቀላሉ ሊበላሽ የሚችልን ነገር በእንከብካቤ መያዝ,D
በመስከረም የሚያብድ፣ ስለኔ ቡሪውን ከፍ ከፍ ያደርጋል,ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው,ሞኝ የሚነግሩትን አይሰማም፤ ብልህ ግን ነገሮች በሙሉ በቀላል ይገባዋል,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,ከሁኔታው ያስታውቃል,ከሁኔታው ያስታውቃል,D
በመሸታ የተገዛ ጦር፣ ቢወረውሩት ከድፍድፍ,ምስጋና ያበረታታል,መቅለብለቧ ስለማይቀር መመታቷ አይቀርም,በስጦታው ያልረካ ሰው,አይትማመኑበትም,አይትማመኑበትም,D
በመከሩት ምክር፣ በሸመቁት ጦር,ዕውቀት ለሁሉ ነገር መከፈቻ ቁልፍ ነው,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,ተንኮል ሠሪውን ያጠፋዋል,ተንኮል ሠሪውን ያጠፋዋል,D
በመዘንከው ማሜዛን፣ በሰፈርከው ላዳን,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,የተለመደ ልማድ መታወቁ መገለጡ አይቀርም,አንተው ባነስኸው አንተው ተጎዳህ,አንተው ባነስኸው አንተው ተጎዳህ,D
በመጀመረያ የመቀመጫዬን፣ አለች ዝንጀሮ,ያለው ሲያወጣ ሲመዝ አይጨነቅም,ስው ሳያውቀው ከባላንጣው ይውላል,ቃሉን ያከብራል,መጀመሪያ እራሌን,መጀመሪያ እራሌን,D
በመጠቃቀም የቆመ ፍቅር፣ አይውል አያድር,በበቂ ምስክር ማሸነፍ ይቻላል,ነገ በኔ,ምን ዛሬ ብንበላ ነገ ሆድ አዲስ ነው,ጥቅም ሲቀር መፍረሱ አይቀርም,ጥቅም ሲቀር መፍረሱ አይቀርም,D
በሚያዚያ ጎመን የዘራ፣ ክረምቱን ሁሉ በላ,ቁስል ያለበት ውሻ አንደልቡ አይጮህም,ከአቅም በላይ የሆነን ነገር ለማቆም መሞከር ትርፉ ድካም ነው,ሁሉም ነገር ያለቦታው ተፈጻሚነት አይኖረውም,ሁሌ ቀደም ብለህ ከተዘጋጀህ አትራብም አትጠቃም,ሁሌ ቀደም ብለህ ከተዘጋጀህ አትራብም አትጠቃም,D
በማር ሳይ ወተት፣ ሲረባም ቢለባም,መካሪው ብዙ ደጋፊ ግን የለም,ከራስ በላይ ነፋስ,ልጅ ጨዋታ እንደሚወድ ሁሉ ባለጌም ቁም ነገር የለውም,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,D
በማታየው፣ እጅህን አታድርስው,ያልሆነ ሥራ መሥራት ምንም አይጠቅምም,ዓላማ ካለህ ዓላማህን መሳት የለብህም,ቢጤ ለቢጤ,ራስህን ጠብቅ,ራስህን ጠብቅ,D
በማን ላይ ተቀምጠሽ፣ እግዜርን ታሚያለሽ,ሞኝ ጠቃሚና ጎጂውን አያገናዝብም,ራስን ከችግር ለማውጣት የሚደረግ ጥረት,መጨነቅ የለብኝም,አኔ እየረዳሁህ እኔኑ ታማለህ,አኔ እየረዳሁህ እኔኑ ታማለህ,D
በማያድሩበት ቤት፣ አያመሻሹበት,አንድን ነገር ከጀመርኩ በኋላ ማልቀስ ወይም መጸጸት ምንም ፋይዳ የለውም። አንድን ተግባር ወይም ጥረት ከመጀመር በፊት አርቆ የማየት እና የዝግጅት አስፈላጊነትን ያጎላል,አንዱን በአንዱ ወደሚፊልጉት ማምራት,ስህተት መሆኑን በመገንዘብ በአንድ ውሳኔ ወይም ድርጊት መጸጸት,በጊዜ ተነስተው ይሂዱ,በጊዜ ተነስተው ይሂዱ,D
በምን በላህ በሳማ፣ ባይፈጅህማ,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,ካልፈጀህ፣ ካልጎዳህ እሉማ ጥሩ ነበር,ካልፈጀህ፣ ካልጎዳህ እሉማ ጥሩ ነበር,D
በምን ተነሳ በጣቁሳ ምን በጣቁሳ በዳጉሳ,ሐሳብ ምንጊዜም ከሰው ራስ አይወርድም,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,ሁሉም ሰዉ የሚኮራበት የየራሱ ተሰጥኦ አለው,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,D
በምንቸት ጠላ ታፈላሳ፣ ከጎረቤት ትጣላ,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,ቂል ያማረለት እየመስለው ያገኛትን ነገር ሲደጋግም ይኖራል,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,የማይጠቅምን ተግባር አትፈጽም,የማይጠቅምን ተግባር አትፈጽም,D
በምን የተነሣ፥ ይህ ሁሉ ጠባሳ,የእኔ ነው ያልኩት ሁሉ ከእኔ አይሻልም,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,ሥራ አንጂ ወሬ ምንም አይሠራም,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,D
በምድር መጠቅጥቅ፣ በስማይ መጠየቅ,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,ለትንከወከዊ መከራ እንዳይደርስብሽ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,ምድር ላይ የሠራኸው ግፍ በሰማይ ያስጠይቅሃል,ምድር ላይ የሠራኸው ግፍ በሰማይ ያስጠይቅሃል,D
በምድር ዓለም፣ አለገንበብ የለም,ጥቅም ሲቀር መፍረሱ አይቀርም,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,ምላስ ክፉም ደግም ይናገራል፤ ያስከፋልም፤ ያስደስታልም,ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,D
በምድር እይቀር ብድር,የሰው ልጅ ዋልታው ምግብ ነው። ሰው ካልበላ ቆሞ መራመድ አይችልም።,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,ምንም ቢሆን ያው ይሻላል,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,D
በምድር ድንበር፥ በሴት ከንፈር,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,እንደሥራህ ብድርህ ይከፈልሃል,ተንኮል ሠሪውን ያጠፋዋል,ዋናው መከለያና መታፈሪያ ነው,ዋናው መከለያና መታፈሪያ ነው,D
በምግባሩ እይታወቅ ማማሩ,ገርነት መንግሥተሰማያት ያስወርሳል,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,አንድ ሰው በራሱ ሃብት አዛዥ አሱ ራሱ ነው,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,D
በምጥ በጣሽ! በአንግዴ ልጅ አልጣሽ,ነጣቂዎች አዚሁ ደጅህ ሳይ የሰጡኸኝን ሸማ ነጠቁኝ,ምንም ክብርና ዝና ለሌለው ቦታ መታጨት,ሁሉም ነገር ያለቦታው ተፈጻሚነት አይኖረውም,ምንግዜም ከኔ ጋር ሁኝ,ምንግዜም ከኔ ጋር ሁኝ,D
በሞኝ ክምር፣ ዝንጀሮ ልጅዋን ትዳር,ባለጌ ውርደታም ስለሆነ ጥሩ እንደሠራ ሁሉ ይኩራራል,ዋናው ደህና ከሆነ ሌላ ሌላው ብዙ ጉዳት አይኖረውም,ገባር ለባለመሬቱ አንደአህያ ግለጋሎት ይሰጣል,ብልጦቹ በሞኝ ንብረት ይጠቀማሉ,ብልጦቹ በሞኝ ንብረት ይጠቀማሉ,D
በሞኝ ክንድ የዘንዶ፣ ጉድጓድ ይለኩበት,ያልሆነ ምክር መምከር,ጅብ ከሔደ ውሻ ጮኸ,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,አራሱ የማይደፍረውን ነገር ሌላ ሰውን አደፋፍረው ጎል ማበገባት,አራሱ የማይደፍረውን ነገር ሌላ ሰውን አደፋፍረው ጎል ማበገባት,D
በረጅም ጦር ባይወጉበት፣ ያስፈራሩበት,ውለታን አትዘንጋ,ሁሉም ለየቅል ነው,ለቦና ጥጃ ውስ አያንሰውም,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,D
በራቸውን ክፍተው፣ ሰውን ሌባ ይላሉ,ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,የሚቀና ሰው ከቤተሰቡ ጋርም እይኳኳንም,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,D
በሬ ሆይ! ሣሩን አየህና፣ ገደሉን ሳታይ,ማንኛውም ሥራ በስልት ሲሠራ ይቀላል,ልምድ ካሰው ተማር,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,እበላ ብዬ ተበላሁ፣ ምነው ሳልበላ በቀረሁ,እበላ ብዬ ተበላሁ፣ ምነው ሳልበላ በቀረሁ,D
በሬ ሲያረጅ፣ ከጥጃ ጋር ይውላል,ከድህነት መላቀቅ እልተቻለም,ከንግድ ብዙ ጥቅም ይገኛል,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,ያለቦታው ወደኋላ መጓተት,ያለቦታው ወደኋላ መጓተት,D
በሬ በመቶ፣ ያውስ የት ተገኝቶ ምድር በዶሮ፣ ያውስ ማን ገብሮ,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,ቀደም ቀደም ማለት ጥሩ አይደለም,ምስጢር በአደባባይ የሚነገር አይደለም,በሌለ ነገር ላይ ትኩረት ማድረግ,በሌለ ነገር ላይ ትኩረት ማድረግ,D
በሬ በጭብጦ ተዝ ቢለው፣ ያላቦካ ከወዴት ያገኛል አለው,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,በድንበር አካባቢ ችግርና ንትርክ አይቀርም,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,D
በሬ ተንሾካሽኮ ቀንበር፥ ገበሬ ተቸካችኮ ከድንበር,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,ጅብ ከሔደ ውሻ ጮኸ,ወይ አይበላ ወይ ሰው አያስበላ,በድንበር አካባቢ ችግርና ንትርክ አይቀርም,በድንበር አካባቢ ችግርና ንትርክ አይቀርም,D
በሬና ሌት፣ ካገርህ መሬት,ከራስ በላይ ነፋስ,ራስህን ጠብቅ,የራሱን ጉድ ያበጀ እየመስለው ለሁሉም ስለሚያወራ,ሁሉ ነገር በአገር ያምራል,ሁሉ ነገር በአገር ያምራል,D
በሬና በሬ መከሩ፣ ቀንበር ሰበሩ,ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው,ሁሉም የአኔ ነው የሚለው ነገር አለው,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,ራስን ከችግር ለማውጣት የሚደረግ ጥረት,ራስን ከችግር ለማውጣት የሚደረግ ጥረት,D
በሬ አርዶ በበለት፣ ከብት አርብቶ በበረት,ሁሉም ለራሱ,እዚያው ወደእኔ አታምጪው,ብልጥን ብልጥ አያታልለጡም,ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,ሁሉንም በሥርዓቱ ሲይዙት ይጠቅማል,D
በሬ እንኳ ሰወጉ፣ በፈረስ ያጓራል,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,ሁሉም ጸጥ አሉ,ዘመድ ከወገኑ ይደግፋል,ዘመድ ከወገኑ ይደግፋል,D
በሬ ከአንጀቱ እንጂ፣ በአንገቱ አያበብም,ምስጋና ያበረታታል,አንዳንዴ የተማመነበት ዘመድ ጠላት ይሆንብሃል,ዕውቀት ለሁሉ ነገር መከፈቻ ቁልፍ ነው,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,D
በሬ ከጎለበተ፣ አሽከር ሰነበተ,ወዳጁን ለመጉዳት ለጠላቱ ቀዳዳ ይከፍታል,ብልጥ ሰው አያታልልም ጎበዝ አይደፈርም,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,የሚጠቀምበትን መሣሪያ በአግባቡ የያዘ ይመሰገናል,የሚጠቀምበትን መሣሪያ በአግባቡ የያዘ ይመሰገናል,D
በሬ ካራጁ፣ ይውላል,ድሃ ቤት ጎመን የተቀቀለ እለት ጭፈራ ነው,ሌባ ሁሌም አንደተዋረደ ነው,መፍትሔ ለሌለው ነገር ብዙ አትጨነቅ,ስው ሳያውቀው ከባላንጣው ይውላል,ስው ሳያውቀው ከባላንጣው ይውላል,D
በሬ ወደአገሩ፣ ይስባል,ሥራን ቶሎ ለመጨረስ በዘዴ መጠቀም ይገባል,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,በችግር ጊዜ ሰውን ለማይከዳ ውሻ ማብላት ይሻላል,ለሀገርህ መቆርቆርህ አይቀርም,ለሀገርህ መቆርቆርህ አይቀርም,D
በሬዎች ተረት ለመዱ! ዝም ብለው እንዳይጠመዱ,ባጐረስኩ አጄን ተነክስኩ,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,አይጥ ቤት ብቅል,ወሬ ብቻ ሆነ ሥራውን ትተውት,ወሬ ብቻ ሆነ ሥራውን ትተውት,D
በሬ ያርሳል፣ ምርቱን አህያ ያፍሳል,ልምድ ካሰው ተማር,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,ዕውቀት ለሁሉ ነገር መከፈቻ ቁልፍ ነው,በጨው ደንደስ በርበሬ ተወደሰ,በጨው ደንደስ በርበሬ ተወደሰ,D
በሬ ግዙ ግዙ፣ አንድ አሞሌ ላይገዙ,ከአቅም በላይ የሆነን ነገር ለማቆም መሞከር ትርፉ ድካም ነው,የሚሆን ይመስላል ግነ አይሳካም,ሥራን ቶሎ ለመጨረስ በዘዴ መጠቀም ይገባል,መካሪው ብዙ ደጋፊ ግን የለም,መካሪው ብዙ ደጋፊ ግን የለም,D
በርቄ አሞታለሁ ታንቄ,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,ወላድ ከብዙ ልጆች አንድ ሁነኛ ልጅ አታጣም,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,ሥራ ላይ ሊውል የማይችል,ሥራ ላይ ሊውል የማይችል,D
በርበሬ በገዛ አጁ ገብቶ ይፋጃል,ማንነቴን ሳታውቅ እትናቀኝ,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,በገዛ እጁ ነገር ፈልጎ ችግር ገጠመው,D
በርበሬ ታልፈጀ፣ ጠበቃ ታረጀ,ምድር ላይ የሠራኸው ግፍ በሰማይ ያስጠይቅሃል,ለተከታይ ምን የምትለው ይኖርሃል?,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,በሚፈለግበት አገልግሎት ላይ ሊውል አይችልም,በሚፈለግበት አገልግሎት ላይ ሊውል አይችልም,D
በርበሬና ሚጥሚጣ፣ ሥጋና ቋንጣ,የቸኮለች አፍሳ ለቀመች,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,ገርነትን አግዚአብሔር የሚወደው ባሕርይ ነው,ሁሉም ለየቅል ነው,ሁሉም ለየቅል ነው,D
በርበሬ አይሆን ፅጣን፣ ነገር አይሆን ሥልጣን,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,ሞኝ የሚነግሩትን አይሰማም፤ ብልህ ግን ነገሮች በሙሉ በቀላል ይገባዋል,ሁሉን ነገር በዘዴ ማከናወን ጥሩ ነው,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,D
በርቦ ያበድራል፣ በቁና ያስከፍላል,ገንዘብ የሚገኝ በሃያ ዓመት ልብ የሚገኘው በአርባ ዓመት,በልብ የታስበውና በአፍ የሚነገረው ሲለያይ,ምስክር ከበለጠ ባቄላ ካፈጠጠ,ስግብግብ ነው,ስግብግብ ነው,D
በርኖበ ሳይገዙ ካባ,በታቦት ስም የተደረገ ነገር ምስጢርነቱ ከባድ ነው,ችግር የሌለበት ስለችግር አያወራም,ሃብት ጠፊ ነው መልክም ረጋፊ ነው,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,D
ገረድ የቤት ሞረድ,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,አንድ ጊዜ ቢያገኝ ሌላ ጊዜ ሊያጣ ይችላል,ከቻልከ አድርገው ተፈቅዶልፃል,ገረድ የቤቱን ፅቃ ትፈጀዋለች,ገረድ የቤቱን ፅቃ ትፈጀዋለች,D
ገራገሩን ተጫውቶ ይኖራል ተስማምቶ,ምስክር ከበለጠ ባቄላ ካፈጠጠ,ለቦና ጥጃ ውስ አያንሰውም,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,ላይ ላዩን አየተጫወቱ መኖር ያስማማል,ላይ ላዩን አየተጫወቱ መኖር ያስማማል,D
ገርነት የእግዜር ቸርነት,የትም እትደርሺ አንዲያው ደከምሽ,የተትረፈረፈ እና በቀላሉ ሊደረስበት የሚችል ነገር ማጣት,መጀመሪያ እራሌን,ገርነትን አግዚአብሔር የሚወደው ባሕርይ ነው,ገርነትን አግዚአብሔር የሚወደው ባሕርይ ነው,D
ገርነት ያገባል ገነት,ለሁሉ የሚቸር ዓምላክ ብቻ ነው,ምስጢር የብቻ የግል ነው,ቀስ በቀለ ሁኔታው እየከበደ መሔድ,ገርነት መንግሥተሰማያት ያስወርሳል,ገርነት መንግሥተሰማያት ያስወርሳል,D
ገርና ልል ሙዳይና አገልግልግ,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,በጣም የሚክብድን ሥራ ከተረዳዱበት በጣም ይቀላል፡፡,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,በሁለቱ መካከል ብዙ ልዩነት የለም,በሁለቱ መካከል ብዙ ልዩነት የለም,D
ገርን ልጅ አናቱም አትወደው,አንዱን በአንዱ ወደሚፊልጉት ማምራት,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,ማንም ቢሆን ለመብቱ መታገል አለበት,ማንም ቢሆን ለመብቱ መታገል አለበት,D
ገርገሩን ተጫውቶ ይበሏል ተስማምቶ,"ፈሪ በሆነው ባልሆነው ነገር እንደባነነ ነው የሚኖረው
ፈሪ የናቱ ልጅ ነው",የከረምት መሸጋገሪያህን በበጋ ተመልከተው,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,"ወደውስጥ ሳይገቡ ላይ ላዩን በመጨዋወት በስምምነት መኖር
ይቻላል","ወደውስጥ ሳይገቡ ላይ ላዩን በመጨዋወት በስምምነት መኖር
ይቻላል",D
ገበሬና ወላድ አንድ አያጣም,ብልህ ፈጥኖ ስለሚረዳ የተንዛዛ ምክር ሊሰጠው አይገባም,ስው ሳያውቀው ከባላንጣው ይውላል,ለማንኛውም ወቅቱን ማወቅ ተገዢ ነው,ወላድ ከብዙ ልጆች አንድ ሁነኛ ልጅ አታጣም,ወላድ ከብዙ ልጆች አንድ ሁነኛ ልጅ አታጣም,D
ገበሬ አቆቁጣጥረኝ ወታደር አወራውረኝ,የምጣዱ እያለ፣ የእንቅቡ ተንጣጣ,ስሕተት ሠርቶ ያልሠሩ መምሰል,የሚሆን ይመስላል ግነ አይሳካም,ገበሬ ቤተዘመዱን ሲሸኝ ከየአህል ዓይነቱ ቆጣጥሮ በመስጠት ነው,ገበሬ ቤተዘመዱን ሲሸኝ ከየአህል ዓይነቱ ቆጣጥሮ በመስጠት ነው,D
ገበሬ አክባሪውን ባለጌ መካሪውን ይጠላል,ሁሉም ነገር ሥርዓት አለው,የሚቀና ሰው ከቤተሰቡ ጋርም እይኳኳንም,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,ገበሬ የሚያከብረውን ይጠላል,ገበሬ የሚያከብረውን ይጠላል,D
ገበያ ቢመቻት ልጂን ሸጠቻት,ገንዘብ በአግባባቡ ማውጣት እና የተረፈውን ባግባቡ መጠቀም ይከብዳል,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,መሸጥ የለመደ አናቱን ያስማማል,መሸጥ የለመደ አናቱን ያስማማል,D
ገበያ ነሽ ብለው ይሻሻጡብሻል,ከሁኔታው ያስታውቃል,ሞኝ የሚነግሩትን አይሰማም፤ ብልህ ግን ነገሮች በሙሉ በቀላል ይገባዋል,ለሰው ሰው ነው ልብሱ,አንድ ፍሬ ነሽ ግን አንደትልቅ ተቆጠርሽ /ንቀትን ስመግስጽ/,አንድ ፍሬ ነሽ ግን አንደትልቅ ተቆጠርሽ /ንቀትን ስመግስጽ/,D
ገበያ አንደሰስጠህ አንጂ አናትህ አንደላከችህ አይሆንም,ምንም ቢዋደዱ ለእየቅል ነው መንገዱ,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,ደሮን ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት,ገበያ ሲሰጥ በርካሽ ይሸመታል,ገበያ ሲሰጥ በርካሽ ይሸመታል,D
ገበያ ከደራ ነጋዴም አይፈራ,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,መጠት ያነስ ወይም በቂ ያልሆነ ነገር,ገንዘብህን ጨርሰህ አንዳታጠፋ በትንሽ በትንሽ አውጣ,ገበያው ሞቅ ካለ ነጋዴ ዋጋውን ለቀቅ ያደርጋል,ገበያው ሞቅ ካለ ነጋዴ ዋጋውን ለቀቅ ያደርጋል,D
ገበያ የሚሰጥህን አናት አትለጥም,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,መካሪው ብዙ ደጋፊ ግን የለም,ከንግድ ብዙ ጥቅም ይገኛል,ከንግድ ብዙ ጥቅም ይገኛል,D
ገበጣ ላዋቂ ወሬ ለጠያቂ,ዓላማ ካለህ ዓላማህን መሳት የለብህም,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,የሚደርሰብንን ችግሮች አስቀድመን ለማወቅ አንችልም,ካልጠየክ ልታውቅ አትችልም,ካልጠየክ ልታውቅ አትችልም,D
ገበጣ ላዋቂ ወሬ ለጠያቂ ዋዛ ፈዛዛ ከሣቂ,የሚጠቅምን ነገር መጠበቅ አለበት,እንደልቡ ነው የሚያድረው,መፍትሔ የሚያስገኘው ከተበላሸ መፍትሔ ለማግኘት ያስቸግራል,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,D
ገቢ በአናት ልጅ ትገቢ,ለማንኛውም ወቅቱን ማወቅ ተገዢ ነው,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,አንድን ነገር ከጀመርኩ በኋላ ማልቀስ ወይም መጸጸት ምንም ፋይዳ የለውም። አንድን ተግባር ወይም ጥረት ከመጀመር በፊት አርቆ የማየት እና የዝግጅት አስፈላጊነትን ያጎላል,ነገረኛ ሰው አናትና ልጅን ከማጋደል አይመለም,ነገረኛ ሰው አናትና ልጅን ከማጋደል አይመለም,D
ገቢውን ባለቤት ያውቃል,ያለቦታው ወደኋላ መጓተት,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,ባጐረስኩ አጄን ተነክስኩ,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው,D
ገቢ ያፈርሳል ቀዳዳ ያፈሳል,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,የሚደርሰብንን ችግሮች አስቀድመን ለማወቅ አንችልም,አስፈላጊው ሁሉ በቦታው ላይ ቢገኝ ሕይወት የተሟላች ትሆናለች,ነገረኛ ሰው ሰውና ሰው ያጣላል,ነገረኛ ሰው ሰውና ሰው ያጣላል,D
ገባር ያህያ ግንባር,በፍጸም እይመሳለሉም,ቆቅ ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ,ሃሳብ መለዋወጥ ከአካላዊ ምቾት ወይም ፍላጎት የሚገኘውን እርካታ ይበልጣል,ገባር ለባለመሬቱ አንደአህያ ግለጋሎት ይሰጣል,ገባር ለባለመሬቱ አንደአህያ ግለጋሎት ይሰጣል,D
ገባ ወጣ ነገር ያመጣ,እባብን ሆዱን አይቶ እግር ነሳው,ከመድረሱ በፊት ለችግርህ መፍትሔ መፍጠር አለብህ,የራሱን ጉድ ያበጀ እየመስለው ለሁሉም ስለሚያወራ,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,ገባ ወጣ ማለት አንዳች ጣጣ ያመጣል,D
ገብርኤል ያየው ሚስጥር,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,የማይሆን ሁሉ አይሆንም የሚሆነውን ከማይሆነው እታዛንቅ,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,በታቦት ስም የተደረገ ነገር ምስጢርነቱ ከባድ ነው,በታቦት ስም የተደረገ ነገር ምስጢርነቱ ከባድ ነው,D
ገብስ ሲበስል አባቱን ይመስል,ቋዉቋ ሙግት አለብኝ ከማለት ሥራ አለኝ ማለት ይበልጣል,ሀብትም ሲከስር በአንዴ የሚደርስበት የሞራል ውድቀት ከፍተኛ መሆኑ ሲሆን ድሃ ግን ብዙም አይሰማውም,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,ያልዘሩት አይበቅል,ያልዘሩት አይበቅል,D
ገብስና ሽንኩርት ቂጡ ሲለብስ ነው,ፅድቅና ቅጣቱ እውን ይሁን አይሁን ግፍን ከመፈፀም ልግስናን መለማመድ የተሻለ ነው,አንድ ሰው በራሱ ሃብት አዛዥ አሱ ራሱ ነው,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል
ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,D
ገብስና ገብስ አብሮ ይነፍስ,ዋስትና ካለው ብዙ አይጨነቅም,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ሁሉም በየችሎታው አምላኩን ያሰታውሰዋል,ብጤ ከቢጤው ነው,ብጤ ከቢጤው ነው,D
ገናም በሙከቱ ሑዳዴ በአልበቱ ይታወቃል,የማይሆን ሁሉ አይሆንም የሚሆነውን ከማይሆነው እታዛንቅ,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,ለሆድ ብቻ ሳይሆን ለዕውቀትም አንጣር,ሁሉም አንደጊዜውና እንደወቅቱ ይከናወናል,ሁሉም አንደጊዜውና እንደወቅቱ ይከናወናል,D
ገናና ጥምቀት አኩል ዓውደ ዓመት,ለማንኛውም ወቅቱን ማወቅ ተገዢ ነው,እሳሳታለሁ ብለሀ ሥራህን አትተወውም,የሰውን ችግር የሚያቃልል ሰው ነው,ገናና ጥምቀትም ያው ዓመት በዓል ናቸው,ገናና ጥምቀትም ያው ዓመት በዓል ናቸው,D
ገንዘቡ የሰው ቢሆን አዳዩ የኔ ይሁን,በሌለ ነገር ላይ ትኩረት ማድረግ,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,ሁሉም ባለውና በእሱነቱ ይጠቀማል,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,D
ገንዘቤ አትውጪ ከቤት ታጣይኛለሽ ከጐረቤት,ከተጠቀሙበት የማያልቅ ነገር የለም,ሀብታም የሀብቱን መጨመር ሲያሰብ ድሃ ግን ገንዘብ የሚያገኝበትን ቀን ይቆጥራል,በፍጸም እይመሳለሉም,ገንዘብ ለማይመልስ ተው አታበድር ያቀያይማል,ገንዘብ ለማይመልስ ተው አታበድር ያቀያይማል,D
ገንዘብ ለዕዳ ሙግት ለባዳ,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,ሞኝ ማድረግ የሚገባውን ነገር በትክክል በወቅቱ አይሠራም,እንኳን ሊጦር ይጦራል,ቋዉቋ ሙግት አለብኝ ከማለት ሥራ አለኝ ማለት ይበልጣል,ቋዉቋ ሙግት አለብኝ ከማለት ሥራ አለኝ ማለት ይበልጣል,D
ገንዘብ ማግኘቱ ይቀላል ከማከማቸቱ,ያለቦታው ወደኋላ መጓተት,ያልሆነ ሥራ መሥራት ምንም አይጠቅምም,ቋዉቋ ሙግት አለብኝ ከማለት ሥራ አለኝ ማለት ይበልጣል,ገንዘብ በአግባባቡ ማውጣት እና የተረፈውን ባግባቡ መጠቀም ይከብዳል,ገንዘብ በአግባባቡ ማውጣት እና የተረፈውን ባግባቡ መጠቀም ይከብዳል,D
ገንዘብ በልጅነት ማን ሰብስቦሽ በአርጅና ማን አግኝቶሽ,ለሚቀጥለው ተግባር በዝግጅት ሳይ ያለ ማሰት ነው,ያለቦታው ያደረጉት ነገር ጠቀሜታ የለውም,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,ገንዘብ የሚገኝ በሃያ ዓመት ልብ የሚገኘው በአርባ ዓመት,ገንዘብ የሚገኝ በሃያ ዓመት ልብ የሚገኘው በአርባ ዓመት,D
ገንዘብ ከጅ ከወጣ ያመጣል ጣጣ,ሁሉም አንደየራሱ ሁኔታ የሚፈጸም,ቁስል ያለበት ውሻ አንደልቡ አይጮህም,ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ,ገንዘብ አንዴ ከእጅ ከወጣ ለመመለስ አስቸጋሪ ነው,ገንዘብ አንዴ ከእጅ ከወጣ ለመመለስ አስቸጋሪ ነው,D
ገንዘብ ከጅ ዘመድ ከደጅ,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,ነገሩ ሁሉ ተው እንዳይሆን ነው,ገንዘብ የሚያከብራትን ታከብራለች,ገንዘብ ካለህ ዘመድህ ብዙ ነው,ገንዘብ ካለህ ዘመድህ ብዙ ነው,D
ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,ገረድ የቤቱን ፅቃ ትፈጀዋለች,ስው ሳያውቀው ከባላንጣው ይውላል,ገንዘብ የሚያከብራትን ታከብራለች,ሀብት ያስው የፈለገውን ማድረግ ይችላል,ሀብት ያስው የፈለገውን ማድረግ ይችላል,D
ገንዘብ የልብ ሥር ነው አጥፊውም ሰው ነው,የቸኮለ አፍሶ ለቀመ ነውና ብዙ ከመናገር ጥቂት ማዳመጥ የበለጠ ነው። ለመስጠት አለመቸኮል፤ ከሰጡም ወዲህ አለመጸጸት። ለመስጠት አጥንቶ መስጠት ከተሳሳትክ በኋላ ግን አትጸጸት,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል አግዚአብሔር,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,ገንዘብ ሰውን ያጠፋል,D
ፈላ ገነፈለ ተሞላ ጐደለ,ሁሉን ነገር በጥንቃቄ ሥራ,ድሃ የሚጨነቅስት ሀብት ሰለሌለው እንቅልፉን ሲለጥጥ ያድራል,አንዱ ሲሰጥ ሌላዉ ተመቀኘ,ከተጠቀሙበት የማያልቅ ነገር የለም,ከተጠቀሙበት የማያልቅ ነገር የለም,D
ፈረለኛ ሲሮጥ እግረኛ ምን አቆመው,ስው ከመከረው መከራ የመከረው,አንድ ፍሬ ነሽ ግን አንደትልቅ ተቆጠርሽ /ንቀትን ስመግስጽ/,ውለታን አትዘንጋ,በማይመለከተው ነገር ምን አገባው,በማይመለከተው ነገር ምን አገባው,D
ፈረለኛ የወለደው እግረኛ አይመልሰውም,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,"የጨዋ ልጅ ላደረገው ስሕተተ ይጻጸታል የባለጌ ልጅ የባለ ነገር
ይፈጽማል",ሌላ ሰውን ማመን ቀብሮ ነው,ሁሉም ነገር ያለቦታው ተፈጻሚነት አይኖረውም,ሁሉም ነገር ያለቦታው ተፈጻሚነት አይኖረውም,D
ፈረሉም ይኸው ሜዳውም ይኸው,ሁሉን ነገር በዘዴ ማከናወን ጥሩ ነው,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል
ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",የማይሆን ሁሉ አይሆንም የሚሆነውን ከማይሆነው እታዛንቅ,ከቻልከ አድርገው ተፈቅዶልፃል,ከቻልከ አድርገው ተፈቅዶልፃል,D
ፈረሰ ሲያጠብቅ ልጓም አይለቅ,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,ሥራ አንጂ ወሬ ምንም አይሠራም,እደገኛ ሁኔታ እንኳን ቢያጋጥምህ ከቁም ነገር ሳይ እንዳታፈነግጥ,እደገኛ ሁኔታ እንኳን ቢያጋጥምህ ከቁም ነገር ሳይ እንዳታፈነግጥ,D
ፈረሰ በራሪ በቅሎ ሰጋሪ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,ወቅቱን ጠበቆ የሚሆነው ይሆናል,የራሱ ባህርይ ይውቀሰው,ሁሉም እንደየፍጥረቱ ነው የሚያገለግለው,ሁሉም እንደየፍጥረቱ ነው የሚያገለግለው,D
ፈረሰ ቢያነክሰ አህያ ታጉዝ,እራት የሌለው ቄሰ አንደልቡ አይቀድስ,ለሚያውቀው ሰውዬ ያላወቀ መስሏቸው ነገሩት,በተለመደው ሰዓት ምንም ይሁን ምን መመገብ አለብህ,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,D
ፈረሰ ቢጠፋው ኮርቻ ገልቦ አየ,ባጐረስኩ አጄን ተነክስኩ,ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,ምነው አንዲህ ፈጥነሽ መጥፎ ልትሆኝ ቻልሽ?,የማይደረግ ነገር አረገ,የማይደረግ ነገር አረገ,D
ፈረሰ ዐውቃለሁ ስገታ እወድቃለሁ,ለመሾም ቅድሚያ ሰውየውን ማጥናት ያስፈልጋል,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,ለሚፈሰገው ነገር እርዳታ ይሰጣል እንጂ ሙሉ በሙሉ አይረዳም,ላታውቅ ዐውቃስሁ ማለት ጥሩ አይደለም,ላታውቅ ዐውቃስሁ ማለት ጥሩ አይደለም,D
ፈረስ ያደርላል እንጂ አይዋጋም ሽክ,ምንሽም ምንሽም አያምርም,ምስጋና ያበረታታል,የኋላውን አለማሰብ,ለሚፈሰገው ነገር እርዳታ ይሰጣል እንጂ ሙሉ በሙሉ አይረዳም,ለሚፈሰገው ነገር እርዳታ ይሰጣል እንጂ ሙሉ በሙሉ አይረዳም,D
ፈረሰ ጥሎ ይደነግጣል በቅሎ ጥሎ ይግጣል,ሁሉም ለየቅል ነው,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,የማይደረግን ነገር ለተቀባይ ሰው ማስፈራራት እማይሆን የማይደረግ ነገር ነው,"የጨዋ ልጅ ላደረገው ስሕተተ ይጻጸታል የባለጌ ልጅ የባለ ነገር
ይፈጽማል","የጨዋ ልጅ ላደረገው ስሕተተ ይጻጸታል የባለጌ ልጅ የባለ ነገር
ይፈጽማል",D
ፈሩ ፈሩ ማጀት እሩ,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,ከአቅም በላይ የሆነን ነገር ለማቆም መሞከር ትርፉ ድካም ነው,ለሌሉች ጥቅም መሥዋዕትነት መክፈል,እስከመቼ ተፈርቶ ይኖራል,እስከመቼ ተፈርቶ ይኖራል,D
ፈሪ ለእናቱ ይገባል,ከጨዋ የተወለደ ጨዋ፣ ከባለጌ የተወለደ ባለጌ,እስከመቼ ተፈርቶ ይኖራል,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,ፈሪ ከእደጋ እራሉን ይጠብቃል,ፈሪ ከእደጋ እራሉን ይጠብቃል,D
ፈሪ ለእናቱ ጀግና ለጀግንነቱ,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላው ለምኖ ወሰደብኝ,ሁለቱም የእሷ ጥገኞች ናቸው,ፈሪ ከእደጋ አራሉን ይጠብቃል,ፈሪ ከእደጋ አራሉን ይጠብቃል,D
ፈሪ በገዛ ጠቡ ገላጋይ ይሆናል,ምንም ቢሆን ሰው ይሉኝታ እለው,ለልጅ ፊት ካሳየህ ያዋርድሃል,ላታውቅ ዐውቃስሁ ማለት ጥሩ አይደለም,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,ከተጣላ እደጋ ላይ ስለሚወድቅ ራሉን ያረጋጋል,D
ፈሪና ንፉግ እያደረ ይቆጨዋል,ምስጋና ያበረታታል,በጨለማ እየሄዱ ጅብን ነገረኛ ያደርጋሉ,ጨካኝን ሰው አትሹመው,ማንኛውም ሰው ኋላ ላይ ሲያውቀው ይጸጸታል,ማንኛውም ሰው ኋላ ላይ ሲያውቀው ይጸጸታል,D
ፈሪን በውኃ ውስጥ ያልበዋል,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,በሚፈለግበት አገልግሎት ላይ ሊውል አይችልም,ወንድምና ወጥ ማስፈራሪያ ነው,ከመጠን በላይ ሰለሰሚፈራ,ከመጠን በላይ ሰለሰሚፈራ,D
ፈሪ አንዳይሉኝ አንድ ገደልሁ ጀግናም እንዳይሉኝ አልደገምሁ,አለኝታ መከታ፣ ጋሻ,በሳይ በላዩ የሆነ ነገር ጥቅም የለውም,ዋዛ ፈዛዛ የሚያበዛ ሰው ከችግር ላይ ይወድቃል,የማይችሉትን ነገር ለመሞክር አያድርጉ አለመቻል አያዋርድም,የማይችሉትን ነገር ለመሞክር አያድርጉ አለመቻል አያዋርድም,D
ፈሪ ካልጋ ላይ ይወድቃል,ለሞኝ ፊት ካሳዩት ይዘረጥጥጣል,የሚያቀብለውን ጉቦ እየተመኘ,አኔ እየረዳሁህ እኔኑ ታማለህ,"ፈሪ በሆነው ባልሆነው ነገር እንደባነነ ነው የሚኖረው
ፈሪ የናቱ ልጅ ነው","ፈሪ በሆነው ባልሆነው ነገር እንደባነነ ነው የሚኖረው
ፈሪ የናቱ ልጅ ነው",D
ፈስቶ ቂጥ መያዝ,ጠቃሚ መረጃዎችን እና ግንዛቤዎችን ለወደፊት ትውልዶች ለማቆየት የጽሑፍ መዝገቦችን እና ሰነዶችን ዋጋ ያጎላል,ስው ሳያውቀው ከባላንጣው ይውላል,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,ስሕተት ሠርቶ ያልሠሩ መምሰል,ስሕተት ሠርቶ ያልሠሩ መምሰል,D
ፈስ ያለበት ቂጥ ዝላይ አይችልም,ምስክር ከበለጠ ባቄላ ካፈጠጠ,የምትታወስበትን ተግባር አከናወነች,የማይጠቅምን ተግባር አትፈጽም,ቁስል ያለበት ውሻ አንደልቡ አይጮህም,ቁስል ያለበት ውሻ አንደልቡ አይጮህም,D
ፈትል ሲረዳዳ አንበሳ ያስራል,ለማንኛውም ወቅቱን ማወቅ ተገዢ ነው,ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ,ነገሩ ሁሉ ተው እንዳይሆን ነው,ከተባበሩ ከባድ ሥራ መሥራት ይቻላል,ከተባበሩ ከባድ ሥራ መሥራት ይቻላል,D
ፈዛዛ አያንቀላፋ ይገባ ፈፋ,ቀናተኛ ከሁሉ ጠበኛ,ለተባለው ዓላማ ሊውል የማይችል የማይሆን,አንድ ሰው በራሱ ሃብት አዛዥ አሱ ራሱ ነው,መፍዘዝ ለአደጋ ያጋልጣል,መፍዘዝ ለአደጋ ያጋልጣል,D
ፈጅቶ ከሚያጠግበኝ አስቲበርድ ይራበኝ,ንዴት ለችግር ይዳርጋል,ተንኮስሰኛ የማይሆነውን አንደሚሆን አድርጐ ይናገራል,ቅቤውን ለማስወደድ ሲል ብዙ ያወራል,ከፍትፍቱ ፊቱ,ከፍትፍቱ ፊቱ,D
ፈጣሪን ያህል ጌታ ርስትን ያህል ቦታ,ከሠራተኛው ይልቅ እውደልዳዮች ይጠቀማሉ,ከመጀመሪያ ጥፋት ሁለተኛው የባስ ሆነ,ለገብጋባ መልካሙን ሳይሆን የማይሆነውን መስጠት,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,ፈጣሪን የሚያህለው የለም,D
ፈጥኖ መስጠት ኋላ ለመጸጸት,ባያስደስትም ያው ተመሳሳይ ነው,ገናና ጥምቀትም ያው ዓመት በዓል ናቸው,እሱነቱን የማያውቅ,የቸኮለች አፍሳ ለቀመች,የቸኮለች አፍሳ ለቀመች,D
ፈጭታ የነበረች ላመልማሎ ኮራች,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,ሁሉ ነገር የተሟላልኝ,ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ,ከባዱን ሥራ ሠርታ ለቀላሉ ኮራች,ከባዱን ሥራ ሠርታ ለቀላሉ ኮራች,D
ፉት ቢሉት ጭልጥ,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,ለነፍሱ ያደረ ጨዋ ረዳት አያጣም,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,D
ፊተኛው ወዳጅህን በምን ቀበርከው? በሻሽ ምነው? ኋለኛው አንዳይሸሽ,ለሞኝ ፊት ካሳየኽው ይዘረጥጥሃል,የእነሱን ባህርይ አትከተል,በቀላሉ ሊበላሽ የሚችልን ነገር በእንከብካቤ መያዝ,ሁሉን ነገር በዘዴ ማከናወን ጥሩ ነው,ሁሉን ነገር በዘዴ ማከናወን ጥሩ ነው,D
ፊት ከወጣ ጆሮ ኋላ የበቀለ ቀንድ በሰጠ,ምስጢርህን አደባባይ አታውጣ,ከድህነት መላቀቅ አልተቻለም,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,ከበፊቱ የኋለኛው ተሻለ,ከበፊቱ የኋለኛው ተሻለ,D
ፊት የተናገረን ሰው ይጠላዋል ፊት የደረስን ወፍ ይብላው,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,ሁሉም በየሙያው ቢውል,ሞት የማይቀር ዕዳ ነው,ቀደም ቀደም ማለት ጥሩ አይደለም,ቀደም ቀደም ማለት ጥሩ አይደለም,D
የደመና ውኃ ጥምና የእናት በደል አይታወቅም,ለሚቀጥለው ተግባር በዝግጅት ሳይ ያለ ማሰት ነው,የማይችሉትን ነገር ለመሞክር አያድርጉ አለመቻል አያዋርድም,ሁለት ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማከናወን አይቻልም,አናትን ትበድላለች ብሎ ማንም አያስብም,አናትን ትበድላለች ብሎ ማንም አያስብም,D
የደበሎ ተባይ የዳኛ አባይ ቢገልጡት አይታይ,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,ለልጅ ፊት ካሳየኸው ያዋርድሃል,ብጤ ከቢጤው ነው,በደበሎ ውስጥ ያለተባይ አንዲህ በቀላሉ ሊታይ ወይም ሊገኝ አይችልም,በደበሎ ውስጥ ያለተባይ አንዲህ በቀላሉ ሊታይ ወይም ሊገኝ አይችልም,D
የደባ ገበያ በሬው ባሥር ቆዳው በሃያ,በሥርዓት ያላሳደጉት ልጅ ችግር ይፈጥራል,የሚጠቀምበትን መሣሪያ በአግባቡ የያዘ ይመሰገናል,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,ተንኮስሰኛ የማይሆነውን አንደሚሆን አድርጐ ይናገራል,ተንኮስሰኛ የማይሆነውን አንደሚሆን አድርጐ ይናገራል,D
የደጃዝማችን ሚስት አይቼ ሚስቴን ጠላሁ,አይጥ ቤት ብቅል,ገርነት መንግሥተሰማያት ያስወርሳል,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,የማያገኙትን መመኘት ከንቱ ልፋት,የማያገኙትን መመኘት ከንቱ ልፋት,D
የተደገመ ተረገመ,ማንኛውም ሰው ኋላ ላይ ሲያውቀው ይጸጸታል,ለተደረገለት ውለታ የማይውል ጥሩ እይደለም,የኋላውን አለማሰብ,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,ሁለቴ መታለል አርግማን ያስከትላል,D
የደግ ጊዜ ባዕድ የክፉ ጊዜ ዘመድ,ለተከታይ ምን የምትለው ይኖርሃል?,ሁሉም ነገር ሥርዓት አለው,ካልፈጀህ፣ ካልጎዳህ እሉማ ጥሩ ነበር,ዘመድ ለችግርህ ይደርስልሃል,ዘመድ ለችግርህ ይደርስልሃል,D
የደፉት ሬሳ የጠበሱት ዓሣ,ከባዱን ሥራ ሠርታ ለቀላሉ ኮራች,ሥራ አይወድም ግን ሆዳም ነው,አጸያፊ ተግባር ማከናወን ያስንቃል,ለሚቀጥለው ተግባር በዝግጅት ሳይ ያለ ማሰት ነው,ለሚቀጥለው ተግባር በዝግጅት ሳይ ያለ ማሰት ነው,D
የዳቦ ልብ ልቡን የዳገት ጥግ -ጥጉን,ለቅምሻ እንኳን የማይሆን,መወፈር ጥቅም የለውም,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,ለጥቅም መሯሯጥ ለሥራ ጊዜ መሸሽ ጥሩ አይደለም,ለጥቅም መሯሯጥ ለሥራ ጊዜ መሸሽ ጥሩ አይደለም,D
የዳገት በረዶ የቆላ ዘንዶ,የእነሱን ባህርይ አትከተል,የተገላቢጦሽ ሥራ,ተንኮል ሠሪውን ያጠፋዋል,በጣም አስከፊ የሆነ ችግር,በጣም አስከፊ የሆነ ችግር,D
የዳጉሳ እንጀራ በትኩሉ የባዕድ ፍቅር በአዲስ,አቅምን ማወቅ ትልቅ ነገር ነው,ጅብ ከሔደ ውሻ ጮኸ,ደሮን ሲደልሏት በመጫኛ ጣሏት,ፍቅርና ቡና በትኩሱ ይጣፍጣል,ፍቅርና ቡና በትኩሱ ይጣፍጣል,D
የድሃ ፃብቱ አንቅልፉ,ከመጀመሪያው ጥፋት ሁለተኛው ይባስ,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,ምንም የማይፈጽምልህን ሰው አታስቸግር,ድሃ የሚጨነቅስት ሀብት ሰለሌለው እንቅልፉን ሲለጥጥ ያድራል,ድሃ የሚጨነቅስት ሀብት ሰለሌለው እንቅልፉን ሲለጥጥ ያድራል,D
የድሃ መድኃኒቱ የድንገቱ,ሁሉም አንደየራሱ ሁኔታ የሚፈጸም,ያባትና የእናትን ሀብት ለማግኘት እንዲህ ቀላል አይደለም,በችግር ጊዜ ብዙ ባይገኝም በተገኘችው በትንሿ ማዝገም የግድ ነው,ድዛ ሲያመው የሚያኝከው ድንገተኛ የተባሰው ሥር ነው,ድዛ ሲያመው የሚያኝከው ድንገተኛ የተባሰው ሥር ነው,D
የድፃ ማጀት ቃጢ ማር ሰማስቀመጥ አይችልም,ሃሳብ መለዋወጥ ከአካላዊ ምቾት ወይም ፍላጎት የሚገኘውን እርካታ ይበልጣል,ምስጢር በአደባባይ የሚነገር አይደለም,ገንዘብ ካለህ ዘመድህ ብዙ ነው,አይጥ ቤት ብቅል,አይጥ ቤት ብቅል,D
የድፃ ቁም ነገሩ ገብስ አስክ አስሩ,ነገርህ ሁሉ አይጥምም,ለልጅ ፊት ካሳየኸው ያዋርድሃል,ልጅንና የሚሞትን ሽማግሌ አታስቀይም,"ድሃ ገብስ በመብላቱ አንደጠላም አድርጐ በመጠጣቱ ጥቅም ጥንካሬ
አግኝቶበታል","ድሃ ገብስ በመብላቱ አንደጠላም አድርጐ በመጠጣቱ ጥቅም ጥንካሬ
አግኝቶበታል",D
የድሃ ነገር ማንገቻ የሰው,ቀናተኛ ከሁሉ ጠበኛ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም,አይቶ ለማያውቅ ሁሉ ቁልምጫ ብርቁ ነው,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,የድፃ ነገር የተሟላ አይደለም,D
የድሃ ጉልበት በገቢያ ያልቃል,አንዳንድ ሰዎች ድፍረትን ወይም በራስ መተማመንን የሚያሳዩት ማስፈራሪያው ሲያልፍ ብቻ ነው,ሀብታም ከሌለ ድሃ የለም፣ ድሃ ከሌለ ሀብታም የለም,ለሁሉም ነገር መሠረቱ ፍላጐት ነው,ድዛ ሲወጣ ሲወርድ ጉልበቱን ያባክናል,ድዛ ሲወጣ ሲወርድ ጉልበቱን ያባክናል,D
የድሃ ግድርድር ሀብታም ይጋብዛል,ፈሪ ከእደጋ እራሉን ይጠብቃል,አዳዩ የኔ ወገን ከሆነ ማግኘቴ አይቀርም,ስው ከመከረው መከራ የመከረው,አንግዳ ሲያፍር ባለቤቱን ይጋብዛል,አንግዳ ሲያፍር ባለቤቱን ይጋብዛል,D
የድሃ ጠላ ጧት አልፈላ ማታ አተሳ,ብርሌ ከነቃ እይሆንም ዕቃ,የትም እትደርሺ አንዲያው ደከምሽ,የሆነበት ስልትና ዘዴ ምን ይሆን። መጥፎም ደግም ነገር ላይሆን ደግ ቢሆን መልካም መጥፎ ቢሆን ወይም ቢያጋጥም ምን ይሆናል,መጠት ያነስ ወይም በቂ ያልሆነ ነገር,መጠት ያነስ ወይም በቂ ያልሆነ ነገር,D
ፅወቅ ያለው ባርባ ቀኑ ዐትወቅ ያለው ባርባ ዘመኑ,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,በሁለቱ መካከል ብዙ ልዩነት የለም,አንተው ባነስኸው አንተው ተጎዳህ,የታደለው ገና በጠዋቱ የተሟላ ነገር ያጋጥመዋል,የታደለው ገና በጠዋቱ የተሟላ ነገር ያጋጥመዋል,D
ዕውር ምን ዓይቶ ደንቆሮ ምን ሰምቶ,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,ወላድ ከብዙ ልጆች አንድ ሁነኛ ልጅ አታጣም,ገንዘብ አንዴ ከእጅ ከወጣ ለመመለስ አስቸጋሪ ነው,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,ማያም መሰሚያም በሌለበት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ኣይቻልም,D
ዕውር ምን ይሻል ብርሃን፤ በሽተኛ ምን ይሻል መዳን,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,ላም ያልዋበት ከብት ለቀማ,ስግብግብ ነው,የሁሉም ፍላጐት የሚሟላው እንደየችግሩ መፍትሔ ሲገኝ ነው,የሁሉም ፍላጐት የሚሟላው እንደየችግሩ መፍትሔ ሲገኝ ነው,D
ፅውር ሲወበራ ከመሪው ይጣላ,እስው ቤት እየሠራ የሚያበሳጭ ነገር የማይገጥመው የለም,ከባዱን ሥራ ሠርታ ለቀላሉ ኮራች,ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም,የኋላውን አለማሰብ,የኋላውን አለማሰብ,D
ፅውር በዘንጉ ነጋዴ በወርቁ,ተልባ ቢንጫጫ ባንድ ሙቀጫ,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,ቻለው፤ ታጋሽ ሁን,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,ሁሉም ባለው ኃይልና ባለው መሣሪያ ይጠቀማል,D
ፅውር ቢጠግብ ዘንጉን ይወርውር,የማይገናኝ ሐሳብ,አትብላ የተመኘኸውን አታሟላ ያለው,በስጦታው ያልረካ ሰው,ዕውር ሲቀናጣ ዘንጉን ወርውሮ ፍለጋ ይሔዳል,ዕውር ሲቀናጣ ዘንጉን ወርውሮ ፍለጋ ይሔዳል,D
ፅውር አያፍር ፈሪ አይደፍር,ምስጋና ያበረታታል,ሁሉም አንደየራሱ ሁኔታ የሚፈጸም,ያለሆዱ የሚያሳስበው ጉዳይ የለውም,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,የሌለውን ከሌለበት ቦታ መፈለግ,D
ዕውርን ዕውር አይመራውም,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,ተቃራኒ ምክር,ስለማውቅሽ አታታልይኝም,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,ፅውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው አይጣላም,D
ፅው ቀት ኃይል ነው ለላም ጤና ነው,አይገኝም እንጂ ከተገኘ መልካም,"ድሃ ገብስ በመብላቱ አንደጠላም አድርጐ በመጠጣቱ ጥቅም ጥንካሬ
አግኝቶበታል",ስሜታዊ ነገሮች ከስሜት የሚመነጩ እንጂ ከልምድ አይገኙም,ዕውቀት ለሁሉ ነገር መከፈቻ ቁልፍ ነው,ዕውቀት ለሁሉ ነገር መከፈቻ ቁልፍ ነው,D
ፅውቀትና ፍጥረት አንድ ቀን ነው,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,ቅድሚያ ዝግጅት ያላደረገ ይቸገራል,ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድኃኒቱን ሳዋይ,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,ለመተዋወቅና ለመወዳጀት ረጅም ጊዜ አይወስድምዕ,D
ዕውቀት ያኮራል ሥራ ያስከብራል,የሚደርሰብንን ችግሮች አስቀድመን ለማወቅ አንችልም,አካፋን አካፋ እንጂ ሌላ ምን ይሉታል,ዕውር ሲቀናጣ ዘንጉን ወርውሮ ፍለጋ ይሔዳል,"ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል
ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት","ዕፅውቀት ያለው በፅውቀቱ ሥራም ያለው በሥራው ክብር ያገኛል
ዕዳ ለቤት ምለጢር ለጐረቤት",D
ዕዳው ዶሮ መጋቢ ያው ዶሮ,ለሚያውቀው ሰውዬ ያላወቀ መስሏቸው ነገሩት,ሰው ጠግቦ ከበላ ሥራውን በሚገባ ይሠራል,ሁሉም በየችሎታው አምላኩን ያሰታውሰዋል,ዞሮ ዞሮ አዚያው,ዞሮ ዞሮ አዚያው,D
ፅድለ ቢስ ሲዳር ውኃ ይሞላል በጥር,መሸጥ የለመደ አናቱን ያስማማል,በሚሠራው ሥራ ውበቱ አይታወቅም,ተንኮል ሠሪውን ያጠፋዋል,ነገሩ ሁሉ ተው እንዳይሆን ነው,ነገሩ ሁሉ ተው እንዳይሆን ነው,D
ፅድለ ቢሰ አሞራ አንበጣ ሲመጣ ዓይኑ ይጠፋል,አናትን ትበድላለች ብሎ ማንም አያስብም,ለመብላት እየፈለክ አትግደርደር,የሚያስበውና የሚደርስበት ይለያያል,አትብላ የተመኘኸውን አታሟላ ያለው,አትብላ የተመኘኸውን አታሟላ ያለው,D
ፅድላም አሞሌ በቅሎ ይለውጣል,ሁሉም የአኔ ነው የሚለው ነገር አለው,መነሻ ነንር ሳይዙ የተሻለ ነገር መመኘት,ውለታን አትዘንጋ,በትንሹ ትልቅ ነገር ላይ ወይም ውጤት ላይ መድረስ,በትንሹ ትልቅ ነገር ላይ ወይም ውጤት ላይ መድረስ,D
ፅድል ተርታውን ዕጣ ፈንታውን,ክፉ ነገር እንዲገጥመው አልመኝም,መተማመን ሊመጣ የሚችለው ግልጽነት ሲኖር ነው,በስጦታው ያልረካ ሰው,ዕድል በየተራ ለሁሉም የምትደርስ ናት,ዕድል በየተራ ለሁሉም የምትደርስ ናት,D
ፅድል ፈንታ ጥዋ ተርታ,የተመኘኸውን ፈጥነህ አከናውን,ገባር ለባለመሬቱ አንደአህያ ግለጋሎት ይሰጣል,ማንነቴን ሳታውቅ እትናቀኝ,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,ሁሉም የራሱን ዕድል ፈንታ በየተራ ያገኛል,D
ፅድሜ ለንስሐ ዘመን ለፍለሐ,ምንም መረጃ ሳይኖር አሸንፋለሁ ማለት ዘበት ነው፡:,ዕውቀት ለሁሉ ነገር መከፈቻ ቁልፍ ነው,ሃሳብ መለዋወጥ ከአካላዊ ምቾት ወይም ፍላጎት የሚገኘውን እርካታ ይበልጣል,ፅድሜ ካለ ለደስታም ሆነ ለንለሐ ይበጃል,ፅድሜ ካለ ለደስታም ሆነ ለንለሐ ይበጃል,D
ዕድሜና መለተዋት አይጠገብም,አንኳንስ አናቴ ሞታ አንዲሁም አልቅስ አልቅስ ይለኛል,በፍላጐት የፈለጉትን ማድረግ ይቻላል,ስህተት መሆኑን በመገንዘብ በአንድ ውሳኔ ወይም ድርጊት መጸጸት,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,ማንም ለው ዕድሜ በቃኝ የሚል የለም,D
የለይጣን ክፋቱ ያለመታየቱ,ምንም መረጃ ሳይኖር አሸንፋለሁ ማለት ዘበት ነው፡:,ምላስ ክፉም ደግም ይናገራል፤ ያስከፋልም፤ ያስደስታልም,ገርነት መንግሥተሰማያት ያስወርሳል,የሚደርሰብንን ችግሮች አስቀድመን ለማወቅ አንችልም,የሚደርሰብንን ችግሮች አስቀድመን ለማወቅ አንችልም,D
የሰይጣን ገንዘብ የተበደረ ሳይበላው ተቀበረ,ለአንዳንዱ ጉዳይ ማስረጃ አይገኝም,አትብላ የተመኘኸውን አታሟላ ያለው,ሰው ሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው,ከክፉ ሰው ጋር የተዋዋለ መከራው ብዙ ነው,ከክፉ ሰው ጋር የተዋዋለ መከራው ብዙ ነው,D
የሰጠኸኝ ሸማ ከደጅህ ተቀማ,በጭቅጭቅ ምንም አይገኝም,በጥሩ ነገር ላይ እንከን,በጠቅላላው ሁሉም ሰው,ነጣቂዎች አዚሁ ደጅህ ሳይ የሰጡኸኝን ሸማ ነጠቁኝ,ነጣቂዎች አዚሁ ደጅህ ሳይ የሰጡኸኝን ሸማ ነጠቁኝ,D
የስጡህን ተቀበል ያደረጉልህን ቸል አትበል,እግዚአብሔር የሚወደውን ነገር መፈጸም ጽድቅ ነው,የቸገረው እርጉዝ ያገባል,ከሁኔታው ያስታውቃል,ውለታን አትዘንጋ,ውለታን አትዘንጋ,D
የሰጠህን አትንላ ያደረጉልህን አትርላ,ቻለው፤ ታጋሽ ሁን,መጠት ያነስ ወይም በቂ ያልሆነ ነገር,ለሚወዱት ሰው ጥሩ ቢያደርጉም ከአብራክ ለወጣ ልጅ ደግሞ የበለጠ ያደላሉ,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,ምንጊዜም የሰው ውለታ ሊዘነጋ አይገባም,D
የሰጡን ይሰጧል የገዙን ይነዷል,ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል,የተፈለገው ነገር በተፈለገው መጠንና ሁኔታ ካልተገኘ አያስደስትም,ገንዘብ ካለህ ዘመድህ ብዙ ነው,አንድ ሰው በራሱ ሃብት አዛዥ አሱ ራሱ ነው,አንድ ሰው በራሱ ሃብት አዛዥ አሱ ራሱ ነው,D
የሳተ ይምከርህ የዋለ ይንገርህ,አይጥ ቤት ብቅል,አንዱን አይተህ ከአንዱ ተማር,ክፉና ደግ,ልምድ ካሰው ተማር,ልምድ ካሰው ተማር,D