|
Proverb,A,B,C,D,Answer_Text,Answer_Letter |
|
ለለአሐዱ በከመ ምግባሩ።,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,D |
|
ለሰብእ ጸሩ ሰብአ ቤቱ፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,D |
|
ለዘቦ ይሁብዎ፤ ወይዌስክዎ፤ ወለዘለ አልቦ አለሂ ቦ የህይድዎ፡፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,D |
|
አኮ በሲበት አላ በአእምሮ,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,D |
|
መጥወኒ እመጥወ,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,ስጠኝ እስጥህለሁ,D |
|
ምዉት የሀውር ሀበ ምዉት,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,D |
|
ወእመ ሖርከ ብሔረ ባዕድ ኩን ከማሆሙ,ምስጋና ለርሱ ይሁን,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,D |
|
ዘበልዐ በአቅም የሀድር በሰላም,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,D |
|
ሀቡ ዘነጋሚ ለነጋሚ፤ ወዘእግዚአብሔር ለእግዜአብሔር,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,D |
|
ሀብ ለኩሉ ለዘሰአለክ,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,D |
|
ህብ ፍኖተከ ለእግዚአብሔር,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,D |
|
ሃይማኖት እንተ አልባቲ ምግባረ ሠናይ ምውት ይእቲ,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,D |
|
ህየንተ አበውኪ ተወልዱ ለኪ ደቂቅ,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,D |
|
ለልላነ አጓለእመሕያውሰ አልቦ ዘይክል አግርሮታ,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,D |
|
ለሰሚዕ እጹብ,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,ለሰሚው አስደናቂ,ለሰሚው አስደናቂ,D |
|
ለስሒት መኑ ይሴብዋ,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ስህተትን ማን ያስተውላታል,D |
|
ለእመ ረክብከ ሰብአ በፍኖት ኢትጻባሕ፤ ወለእመ ተጻብሐክ ኢታውስኦ,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,D |
|
ለአመ ብከ ህብ ወለእመ አልብከ ኀሊ,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,D |
|
ለእመ ብከ ጥበብ ጸሐፍ,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,D |
|
ለወሀቤ ዝናም ማየ ከልእዎም,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,D |
|
ለውሂብ ኢትጉጔእ ወውሂበከ ኢትናፍቅ,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,D |
|
ለዘመጽአ በለላም በዝ አባርኮ ወለዘመጽአ በኀኬት በዝ እዘተርኮ,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,የማይገባ ምስጋና,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,D |
|
ዘመጽአ ኀቤየ ኢይሰድዶ፤ ወኢያወጽኦ አፍአ,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,በልክ ዘምር!,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,D |
|
ዘቦ ይሁብዎ፤ ወይዌስክዎ፤ ወለዘለ አልቦ አለሂ ቦ የህይድዎ፡,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,D |
|
ለዘኢይሰቲ ወይነ ምንት ውእቱ ሕይወቱ,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,D |
|
ለዘየአምን ኩሉ ይትከሃል,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,D |
|
ለጠቢብሰ አሃቲ ቃል ትበቁእ,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,D |
|
ልሳነ እጓለ እመህያው ሐጽ ወኩናት,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,D |
|
ልደትሰ በኩሉ ልደት ጸውኡኒ በካልእ ዕለት,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,D |
|
ሎቱ ስብሐት,የማይገባ ምስጋና,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,ምስጋና ለርሱ ይሁን,ምስጋና ለርሱ ይሁን,D |
|
ሐለሙ ሕልመ ወአልቦ ዘረከቡ,በትህትና ክብርን አገኘ፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,D |
|
ሐንካስ በአግረ ዕውር ሖረ! ዕውርኒ በዐይነ ሐነካስ ነጸረ ወበክልዔሆሙ ወይንየ ተመዝበረ,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,D |
|
ሕሙማን ይፈቅድዎ ለዐቃቤ ሥራይ ወአኮ ጥዑያን,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,D |
|
ሕማማ ለዐይን ርዕየተ ጸላኢ,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,D |
|
ሕንጻ ወውሉድ ያዐብዩ ስመ,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,D |
|
ሕያዋን ይስእሉ ለሙታን፤ ሙታን ይስአሉ ለሕያዋን,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,D |
|
ሕይወት ወሞት ውስተ እደ ልሳን,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,D |
|
መምህራነ ኮኑ በበደወሉ፤ ፊደላተ በሆለቆ ኩሉ,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,D |
|
መምህር ወመገሥጽ ዘኢያደሉ ለገጽ,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,D |
|
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,D |
|
መስዋዕቱ ለእግቢአቢሔር መንፈስ የዋህ,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,D |
|
መስገርትስ ተቀጥቀጠት ወንህነስ ድኅነ,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,D |
|
መኑ ከመ አምላከነ?,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,D |
|
መኑ ዘደመሮ ለብርሃን ምስለ ጽልመት?,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,D |
|
መኑ የአቁር እሳተ ውስተ ኅጽኑ?,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,D |
|
መንግሥት እንተ ትትናፈቅ በበይናቲሃ ኢተጸንእ,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,D |
|
መዐር ኢይጥዕሞ ለአድግ,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,ለአህያ ማር አይጥማትም,ለአህያ ማር አይጥማትም,D |
|
መዓተ ንጉሥ ከመ መልአክ ሞት,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,D |
|
መጋቢ እንበለ ሊሳይ፤ ጸባቲ እንበለ ማይ,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,D |
|
መጠኑ ለረድእ በከመ ሊቁ፡፡,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,D |
|
መጥወኒ አመጥወከ፡፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,ስጠኝ አለጥህለሁ,ስጠኝ አለጥህለሁ,D |
|
ማኅቶቱ ለሥጋክ ዐይንክ ውእቱ,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,D |
|
ማዕረሩ ብዙኅ ወገባሩ ህዳጥ,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,D |
|
ማይ ብዙኅ ኢይክል አጥፍአታ ለፊቅር፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,D |
|
ምሉዕ በኩለሄ,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,በሁሉ የተሟላ,በሁሉ የተሟላ,D |
|
ምሕረተ እፈቅድ ወአኮ መስዋዕተ,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,D |
|
ምንት ብክ ዘኢነሳእከ እም ካልዕከ?,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,D |
|
ምንዳቤያትሰ ኢኮና ርሁቃተ እምኔከ፤ አላ ይነቅአ እምታህተ እገሪከ፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,D |
|
ምክር ሠናይት ለኩሉ ዘይገብራ።,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,D |
|
ሞቱ ሰኃጥኣ ጸዋግ,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,D |
|
ሞታ ለነፍስ ርቅ እም አግዚብሔር፡፡,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,D |
|
ምውት የሐውር ኀበ ምውት፡,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,D |
|
ምኩራብ አነመት ፀምረ፤ ወቤተ ክርሰቲያን ተአጽፈቶ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,D |
|
ሠናይ ለብእሲ መቅበርቱ ለእመ ኮነ በውስተ ርስቱ፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,D |
|
ሠናይ ብእሲ ያወጽኣ ለሠናይት፣ እም ሠናይት መዝገበ ልቡ፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,D |
|
ሠናይ እገሪሆሙ ለአለ ይዜንዉ ሠናየ ዜና፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,D |
|
ሣህል ወርትዕ ተራከባ፤ ጽድቅ ወሰላም ተሰዐማ።,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,D |
|
ሥርዉ ለኩሉ እኩይ፣፤ አፍቅሮ ንዋይ፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,D |
|
ሥጋ ትሄይላ ለነፍስ፤ በከዊነ ማኅደር፡፡,አሽ ባይ።,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,D |
|
ርቱዕ አበው ይዝግቡ ለውሉዶሙ፤ ወአኮ ውሉድ ለአዝማዲሆሙ,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,D |
|
ርኅቀተ ሀገር፤ ኢይከልኣ ለፍቅር፡፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,D |
|
ሰላም ለላም ለሰራቄ ቅኔ ናሁዳ፤ ዳር ዳሩን ኮርኩሞ፣ መሀሉን ሳይጎዳ፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,D |
|
ሰብአ ቤቱ ይጻረሮ ለለብእ,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,D |
|
ሰብአሰ ገጸ ይሬኢ፤ ወእግዚአብሔርሰ ልበ ይሬኢ፡፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,D |
|
ሰብእ አልብየ,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ጥረህ ግረህ ብላ,ለው የለኝም፡፡,ለው የለኝም፡፡,D |
|
ሰብእ ወጣኒ፤ እግዚአብሔር ፈጻሚ,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,D |
|
ሰብእ ይሠምር በዘይጌይሶ ለሥጋሁ።,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,D |
|
ሰብእ ይቄድሶ ሰመካን፤ መካን ይቄድሶ ለሰብእ፡፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,D |
|
ሰብእ ይከብር በእንተ ልብሱ፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,D |
|
ሰንበት ተዐቢ እምኩሉ ዕለት፤ ወሰብእ ይከብር እም ዙሉ ፍጥረት፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,D |
|
ሰአሉ ወይትወህበክሙ፤ ኅሥሠ ወትረክቡ፤ ጐድኮጐዱ ወያርህዉ ለክሙ፡፡,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,D |
|
ሰይፍ ዘክልዔ አፉሁ፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,በልክ ዘምር!,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,D |
|
ሲሲታ ስነፍስ ቃሰ እግዚአብሔር፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,D |
|
ስማዕ ወልድየ ሕገ አቡከ,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,D |
|
ስብሐት ለእግዚአብሔር!,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,እግዚአብሔር ይመስገን!,D |
|
ስብዓ ይወድቅ ጻድቅ ወይትነሣአእ፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,D |
|
ሰታይ ወአንስት ያስሕታሆሙ ለመምህራን፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,D |
|
ሶበ ተሐውር ምስስ ፅድውከ ኅበ መልአክ ተዐረቅ በፍኖት,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,D |
|
ሶበ ትረክቦ ኃጢአቱ ይጸልኣ፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,D |
|
ሶበ ኢያሥራሕክምዋ ሰእጐልትየ እም ኢረከብክምዋ ሰአምሳልየ፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,D |
|
ቀዳሚሃ ለጥበብ ፈሪሃ አግዚአብሔር,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,D |
|
ቀዳሜ ሕይወቱ ሰሰብእ እክል ወማይ፣፤ ወይን ወሥርናይ,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,D |
|
ቀጥቅጥ መዝራዕቶ ሰኃጥእ ወሰእኩይ፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,D |
|
ቃለ መዋቲ ጽንዕት ይኣቲ፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,D |
|
ቅኑተ ይኩን ሃቁየክሙ ወኅትወ መኀትዊክሙ።፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,D |
|
ቅድመ አውጽእ ሠርዌ እም ዐይንክ,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,D |
|
ቅድመ ይባኡ ውስተ ኅርየት ይምሃርዎሙ ቃለ ሃይማኖት፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,D |
|
በስሐቅ ወበስላቅ ይበውእ ጸላኤ ሠናያት፡፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,D |
|
በሳምናዊት ዘመን ትሴኮስ ፍቅር፡፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,D |
|
በስምዐ ክልዔቱ ወሠለስቱ ይቀውም ኩሉ ነገር፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,D |
|
በቀዳሚ ጉየይ፤ ወበካልዕ ጉየይ፤ ወበሳልስ ተንሥእ ወተቃተል፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,D |
|
በብዙኅ ጻማ ሀሰወነ ንባእ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር፡፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ስጠኝ አለጥህለሁ,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,D |
|
በትዕግስትክሙ ታጠርይዋ ለነፍስክሙ፡፡,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,D |
|
በአርምሞ ይመስል ጠቢብ፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,በሁሉ የተሟላ,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,D |
|
በአይቴ ኀሊፈኪ ድጓ ተምሂረኪ?,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,በትህትና ክብርን አገኘ፡,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,D |
|
በከንቱ ዘነሳእክሙ ሀቡ በከንቱ፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,D |
|
በዘሠፈርክሙ ሎሙ ይሠፍሩ ለክሙ፡፡,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ብረት ብረትን ይስስዋል,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,D |
|
በዝ ግብርኪ፣ ተገደፍኪ፡፡,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,D |
|
በጽባሕ ዘተናገረ ኢይደግም በሠርክ፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,D |
|
በሞተ ዚአሁ ሀዮነ ቁስለነ፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,D |
|
ቢጽ ለቢጹ ይትራድዖ፡,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,D |
|
ቢጽ ምስለ ቢጹ።,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,D |
|
ባኡ እንተ ጸባብ አንቀጽ፡፡,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,በጠበበው በር ግቡ፡፡,በጠበበው በር ግቡ፡፡,D |
|
ቤዛ ነፍሉ ለሰብእ ጥሪተ ብዕሉ,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,የጀመረ ይፈጽም፡፡,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,D |
|
ብላዕ በሐፈ ገጽከ,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ለእናቷ አንዲት ናት።,ጥረህ ግረህ ብላ,ጥረህ ግረህ ብላ,D |
|
ብእሲ ማእምር ኀዘን ለነፍሱ,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,D |
|
ብአሲት አዛል (አዚዝ) አክሊል ለምታ,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,D |
|
ብእሲ እኩይ የኃብል አእርክተ,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,D |
|
ብእሲ ወብእሲት እሐዱ አካል እሙንቱ,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,D |
|
ብእሲ ጠዋይ ይልዕክ እከየ,ጥረህ ግረህ ብላ,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,D |
|
ብዙኃን መኳንንት እለ ወድቁ ውስተ ምድር ወቦ ባሕታዊ ዘተቄጸለ አክሊለ,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,D |
|
ብዙኃን አለ ወድቁ በሐጺን ወአኮ ከመ እለ ወድቁ በልሳን,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,ብዙዎች ያሸንፋሉ,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,D |
|
ብዙኃን ይመውኡ,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ብዙዎች ያሸንፋሉ,D |
|
ብዙኃን ጽዉኣን፤ ወኅዳጣን ኅሩያን,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,D |
|
ብየ ሥልጣን ላዕለ ኩሉ ዘኮነ ወአኮ ዙሉ ዘይበቁዓኒ,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,D |
|
ብፁዓት መካናት ዘኢወለዳ,አባትና እናትህን አክብር፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,D |
|
ብፁዓን ገባርያነ ሰሳም,ስጠኝ እስጥህለሁ,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,D |
|
ብፁፅ ዘይሁብ አም ዘይነስእ,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,D |
|
ብፁዕ ዘይደበድባ ለከርሱ,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,D |
|
ቦ እለ ተሐርዩ እምከርሠ እሞሙ፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,D |
|
ቦ ጊዜ ለዙሉ,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,ለሁሉም ጊዜ አለው,D |
|
ተልዒልየ ተትህትኩ፤ ወተመነንኩ፡,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,D |
|
ተሰአሎ ለአቡከ ይነግረከ፤ ወለሊቃውንቲከ ይዜንዉከ,ሁሉ መልካም፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,D |
|
ተበአስ በአንተ ጽድቅ እስክ ለሞት,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,D |
|
ተንተንኩ ለወዲቅ፤ ወእግዚአብሔር አንሥአኒ,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,ለአህያ ማር አይጥማትም,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,D |
|
ተአምሑ በበይናቲከሙ በአምሐ ቅድሳት,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,D |
|
ተዓቀብ አምጸላእትከ አሐደ ጊዜ ወተኣቀብ እም ፍቁርክ ፲፻ ጊዜያተ,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,D |
|
ተዘከሩ መኳንንቲክሙ፣ ዘነገሩከሙ ቃለ እግዚአብሔር,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,D |
|
ተገሃሥ እም እኩይ፤ ወግበር ሠናየ,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,D |
|
ተፋቀሩ በበይናቲከሙ,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,D |
|
ተፋቅሮሰ ፍጹም ሕግ,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,D |
|
ትበልዒ ወኢትጸግቢ,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,አሽ ባይ።,አባትና እናትህን አክብር፡፡,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,D |
|
ትንቢት ይቀድሞ ለነገር,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,የጀመረ ይፈጽም፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,D |
|
ትእቢትሰ ጸሩ ስሰክርስቶስ,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,D |
|
ትውልደ ጻድቃን ይትባረኩ,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,D |
|
ኅላፊ ንብረት፣ ክመ ጽላሎት,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,D |
|
ኀበ ሀሎ መዝገብክሙ ሀየ ይሄሉ ልብክሙ,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,D |
|
ኀበ ሀሎ ገደላ ሀየ ይትጋብኡ አንሰርት,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,D |
|
ሃዘን ለአብዳን፤ ወፍስሐ ለጠቢባን,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,D |
|
ኀጺን ለነጺን ይትባልሁ,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,ብረት ብረትን ይስስዋል,D |
|
ኃይሉ ስስብእ በአምጣነ ቆሙ,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,D |
|
ኅዳጣን ይትጌበሩ፤ ወብዙኃን የዐርሩ,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,D |
|
ኅድጉ አበሳ ቢጽክሙ,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,D |
|
ኅድጋ ለመዓት ወግድፋ ለቁጥዓ,የማይገባ ምስጋና,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,D |
|
ኅድግዎሙ ለሕጻናት ይምጽኡ ኀቤየ,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ጥረህ ግረህ ብላ,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,D |
|
ኀድግዎሙጮ ለምጢዉታን፤ ይቅብሩ ምዉታኒሆሙ,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,D |
|
ነባህነ ነባህነ ከመ ዘኢነባህነ ኮነ,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,D |
|
ነገሥት ያፈቅሩ ጽልሕዋነ ወመደልዋነ,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,D |
|
ነገረ አማጽያን ኃየለነ,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,D |
|
ነገረ ዘርቅ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,ተራ ወሬ አሉባልታ,ተራ ወሬ አሉባልታ,D |
|
ነፍስ ርኅብት መሪርኒ ጥዑመ ያስተርእያ,ስህተትን ማን ያስተውላታል,አሽ ባይ።,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,D |
|
ነፍስየ ትጻእ ምስለ ኢሎፍላውያን፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,D |
|
ነፍስ ጽግብት ጸቃውዓ መዓር ትሜንን,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,D |
|
ናሁ ሠናይ ወናሁ አዳም ሶበ ይፄልዉ አኃው ኅቡረ,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,D |
|
ንሕነ ነአምር ግብሮን ለቆራብት,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,D |
|
ንሥኣ ወብልዓ ለአእንታከቲ መጽሐፍ,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,የማይገባ ምስጋና,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,D |
|
ንቃህ መዋቲ,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,የተኛህ ንቃ,የተኛህ ንቃ,D |
|
ንባብ ይቀትል፤ ወትርጓሜ ያሐዩ፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,D |
|
ንነግርሂ ወኢንዘብጥ,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,D |
|
ንዋይ ከመ እግዜኡ,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ገንዘብ እንደጌታው ነው,ገንዘብ እንደጌታው ነው,D |
|
ንዋይከ በቅድሜከ፡፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,D |
|
ንግባአኬ ኀበ ጥንተ ነገር፡፡,በሁሉ የተሟላ,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,D |
|
አልቦ በቁዔት በከሲተ ኅሊናየ,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,D |
|
አልቦ ክዱን ዞኢይትከለት፤ ወአልቦ ኅቡእዕ ዘኢያስተርኢ,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,D |
|
አልቦ ዘያበርህ ማኅቶተ ከመ ያንብራ ታህተ ከፈር፡፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,D |
|
አልቦ ዘይእህዝ እርፈ ወየሐርስ ድኅሪተ፡፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,D |
|
አልቦ ገብር ዘየዐቢ እም እግዚኡ፤ ወአልቦ ረድእ ዘየዐቢ እም ሊቁ፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,D |
|
አልቦ ገብር ዘይክል ተቀንዮ ለከልዔ አጋአእዝት፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,D |
|
አሐቲ ይእቲ ለእማ ።,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ለእናቷ አንዲት ናት።,ለእናቷ አንዲት ናት።,D |
|
አሐደ ቀለመ ዘነገረከ ይኩን ከመ አቡከ፤ ክልዔተ ቀለመ ዘነገረከ ይኩን ከመ ፈጣሪከ፡፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,D |
|
አሐደ ይኩን ቃልክሙ፤ እመኒ እወ አወ ወእመኒ አልቦ አልቦ፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,D |
|
አቅረብኩ ለከ እሳተ ወማየ፣ ደይ እዴከ ኀበ ዘፈቀድከ,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,D |
|
አቅድሙ ስንቀከሙ፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,D |
|
አበውኒ ኢታስተቆጥዑ ውሉደክሙ፡፡,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,D |
|
አብዝኖ መጻሕፍት ያዘነግእ ልበ,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,D |
|
አብድ ይነውም በጊዜ ማአኣረር፡,የማይገባ ምስጋና,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,D |
|
አነ አዐብዮ ሰአቡየ ዕዝን፣ ደኃራዊ ዘበቁልኩ ቀርን።,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,D |
|
አነ ዘጳውሎሰ፣ ወአነ ዘአጵሎስ፣ ወአነ ዘኬፋ፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,D |
|
አንብብዋ ለመልእክት፤ አም ጥንታ እስከ ተፍጻሜታ፡፡,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,D |
|
አንተ ኮኩህ!,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,አንተ መሠረት ነህ!,አንተ መሠረት ነህ!,D |
|
አንትሙስ ኅሱ እንተ አፍኣ ወእንተ ውሰጡስ የአምር አግዚአብሔር፡፡,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,D |
|
አንትሙ ተሐውሩ ግድመ ግድመ፤ አነኒ አሐውር ግድመ ግድመ፡፡፥,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,D |
|
አንፄዋ ለኅልፈታ አንፈ ፄሴሜት ታጹኑ።,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,D |
|
አክብር አባክ ወአመክከ፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,አባትና እናትህን አክብር፡፡,አባትና እናትህን አክብር፡፡,D |
|
አኮ ለዘሮጸ ባህቱ ለዘበደረ፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,D |
|
አኮ በሲበት አላ በአአምሮ።,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,D |
|
አኩቴቶሙ ዕረፍቶሙ፤ ዕረፍቶሙ አኩቴቶሙ።፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,የተኛህ ንቃ,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,D |
|
አድኅን ርእስከ፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ራስህን አድን።፡,ራስህን አድን።፡,D |
|
አጽንእ ዘብከ ከመ አልቦ ዘይነሥእ አክሊሰከ፡፡,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,D |
|
አፉሁ ለጻድቅ ይትሜህር ጥበብ፡፡,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,D |
|
አፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስክ፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,D |
|
አፍትን ርእሰከ ለካህን፡፡,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,የማይገባ ምስጋና,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡,D |
|
አፍኒ ወልብኒ ኅቡረ ይእመኑ።,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,D |
|
አፍ ይጸውአ ለሞት፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,D |
|
ኢተህቡ ፍኖተ ለሠይጣን፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,D |
|
ኢታልምድዎ ወኢትክልእዎ፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,D |
|
ኢታትህት ርአስክ ለብእሲ አብድ,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,D |
|
ኢታንሥእ ዘኢያንበርከ፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,D |
|
ኢታንክር ዘንተ ዘይብእስ ሀሎ፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,D |
|
ኢታድልዉ ለገጸ ሰብአ፡፡,በክፉዎች አትቅና፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,D |
|
ኢታፍቅሩ ወርቀ ወኢብሩረ፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,D |
|
ኢትህሚ ሰብአ ውስተ ቤትከ፤ አስመ ዖፈ ሰማይ ያወጽኦ ለነገርከ፡፡,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,ራስህን አድን።፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,D |
|
ኢትልበሱ ልብሰ ሐራ።,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,D |
|
ኢትማዖ ሰአኩይ በእኩይ፤ አላ በገቢረ ሠናይ፡፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,D |
|
ኢትርአይ ግርማ ርእየቱ ለኤልያብ፡፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,D |
|
ኢትርፍቅ ውስተ ርእስ ምርፋቅ፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,D |
|
ኢትስርቁ ትብል ወለሊከ ትሰርቅ፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,D |
|
ኢትስተይ ማይ እራቆ፤ አላ ቶስህ ወይን በአንተ ህማመ ከብድከ፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,ራስህን አድን።፡,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,D |
|
ኢትቁም አራቀክ ቅድመ ነቢየ አግዚአብሔር፤,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,ለው የለኝም፡፡,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,D |
|
ኢትቅናዕ ላዕለ አኩያን፡፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,በልክ ዘምር!,በክፉዎች አትቅና፡፡,በክፉዎች አትቅና፡፡,D |
|
ኢትኅድግ ዐርከክ ዘትካት፤ እስመ ኢይከውነክ ከማሁ ዐርከ ግብት፡፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,D |
|
ኢትንአዶ ሰለብእ ዘእንበሰ ትርዐይ ተፍጻሜቶ፡።፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,D |
|
ኢትኩኑ ከመ መደልዋን፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,D |
|
ኢትኩን ጻድቀ ፈድፋደ፤ ወኢትጠበብ ፈድፋደ፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,D |
|
ኢትክሉ ተቀንዮ ለአግዚአብሔር ወለንዋይ፡፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,D |
|
ኢትክሉ ተቀንዮ ለክልዔ አጋእዝት፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,D |
|
ኢትክል ተከብቶ ሀገር፤ እንተ ተሐንጸት መልእልተ ደብር,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,D |
|
ኢትዛለፍ በማእከለ ሊቃውንት፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,D |
|
ኢትግሥሠ መሲሃንየ ወኢታህስሙ ዲበ ነቢያትየ፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,D |
|
ኢትፍርህዎ ለሞት ፍርህዋ ለኃጢአት,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,D |
|
ኢትፍጽሞ ለብዕራይክከ ሶበ ታከይድ እክለክ፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,የማይገባ ምስጋና,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,D |
|
ኢየኃድጋ ለሀገር ዘእንበለ አሐዱ ሔር፡፡,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,ራስህን አድን።፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,D |
|
ኢየአርሩ በለለ እም አስዋክ፤ ወኢይቀስሙ አስካለ እም አሜከላ፡፡,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,D |
|
ኢያስህትከ ላህያ ለብእሲት፡፡,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,D |
|
ኢይመውያ ሰሚዕ ለርእይ፡፤,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,D |
|
ኢይትፈቀድ ምክንያት ለኢአሚን፤ ዳዕሙ ይትፈቀድ ለአሚን,ስጠኝ አለጥህለሁ,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,D |
|
ኢይከብር ነቢይ በሀገሩ፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,D |
|
ኢይድህን ንጉሥ በዝኀ ሠራዊቱ፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,እግዚአብሔር ይመስገን!,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,D |
|
ኢይጥዕሞ መዓር ለአድግ ዘእንበለ እጉስታር፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,D |
|
ኢይፈቅድ ይንግርዎ ግኦእዞ ለሰብእ,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,D |
|
ኤፍሬም ይበልዖ ለምናሴ፤ ወምናሴ ይበልዖ ለኤፍሬም፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,D |
|
እለ መጥባሕተ ያነሥኡ በመጥባሕት ይመውቱ፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,D |
|
እለ ትነብሩ ተንሥኡ፡፡,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,D |
|
እለ ከርሦሙ አምላኮሙ።፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,D |
|
እለ ጻጹተ ትነጥፋ ወእለ ገመለ ትውህጡ።,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,D |
|
እመሰ ይትከሃለክሙ ምስለ ዙሉ ሰብእ ተእኅዉ፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,አባትና እናትህን አክብር፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,D |
|
እመሰ ጼው ለስሐ በምንት እንከ ይቄስምዎ?,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ማስመስል የሌለበት፡፡,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,D |
|
አመ ተናገርኩ ጽድቀ ሰብእ ዛቲ ዓለም ይጸልኡኒ፤ ወከመ ኢይንብብ ሀሰተ ኩነኔ ዚእከ ያፈርሃኒ፤ ወእም ኩሉሰ አርምሞ ይቴይስ ወይሜኒ፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,D |
|
እመ ወሀበ ብእሲ ኩሎ ንብረቶ ለፍቅር መንኖ አይሜንንዎ፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,D |
|
እመ ይሰድዱክሙ እም አሐቲ ሀገር ጉዩ ኀበ ካልዕታ፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,D |
|
እም ተናግሮ ይሄይስ አርምሞ፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,D |
|
እምነ መንግሥት የዐቢ ክህነት,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ስጠኝ አለጥህለሁ,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,D |
|
እምነ ረፃብ የሄይስ ኩይናት፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,D |
|
እም ንጉሥ እቡድ ይቴይስ ገብር ጠቢብ፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,ተራ ወሬ አሉባልታ,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,D |
|
እም አሐዱ አፍ ይወጽኡ ቡራኬ ወመርገም፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,D |
|
እም እፈ በላዒ ወጽአ መብልዕ፤ ወእም አፈ ኃያል ተረክበ ጥዑም፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,D |
|
እም ከመ ተፈስሐ ልብ ይበርሀ ገጽ፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,D |
|
እም ከመ ኀዘነ ልብ ይዴምን ገጽ፡,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,D |
|
እም ድኅረ ሞቱ ለስብእ አልቦቱ ንስሐ፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,D |
|
እም ዙሉ ምግባረ ጽድቅ የዓጽብ ጽሙና፣ ወእም ኩሉ መዓርግ ይትሌዓል ብሕትውና።,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,D |
|
እስመ ሰውዳሴኒ ክንቱ ይልዕካ ዝሙት፡፡,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,D |
|
እስመ ልብሱ ለሥጋ ሞገሱ,የተኛህ ንቃ,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,D |
|
እስመ መብልዕ ወመስቴ ያስተፋቅር፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,D |
|
እስመ ስሙ ይመረሖ ኅበ ግብሩ፡፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,D |
|
እስመ በብዝኃ ጥበብ ብዙኅ ኀዘን፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,D |
|
እስመ በትህትና ረከበ ልዕልና፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,በትህትና ክብርን አገኘ፡,በትህትና ክብርን አገኘ፡,D |
|
እስመ በአሐዱ ፍቁር ይስሀብ ካልኡ፡፡,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,D |
|
እስመ ተፋቅሮ ይደፍኖን ለኩሎን ኃጣውአ፡፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,D |
|
እስመ ነፍስ ተሐድር በደም፡፡,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,D |
|
እስመ ነፍስ ተዓጽብ እምሲሲት፤ ወሥጋ የዓጽብ እም ዓራዝ፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,D |
|
እስመ አልቦ ነገር ዘይስአኖ ሰእግዚአብሔር፡፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,D |
|
እስመ እም ቃልከ ትጸድቅ ወእም ቃልከ ትትኳነን፡፡,ለሰሚው አስደናቂ,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,D |
|
እስመ እምተረፈ ልብ ይነበብ አፍ።፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,D |
|
እስመ ዘአፍቀረ ይጌሥጽ እግዚአብሔር፡፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,D |
|
እስመ ፍቅር ከመ ሞት ጽንእት ።,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,D |
|
እስመ ኩሉ ለቤቱ ይሄሊ።,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,D |
|
እስመ ኩሉ ጾሮ ይጸውር፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,D |
|
እስመ ቁር ወረሃብ ያረስዕ ጸሎተ፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ለአህያ ማር አይጥማትም,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,D |
|
እስከ ማዕዜኑ ተሐነከሱ በክልዔሆን ጌጋያቲክሙ?,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,D |
|
አቀትሎ ለኖላዊ ወይዘረዉ አባግዒሁ።፡,ምስጋና ለርሱ ይሁን,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,D |
|
እንበለ መከራ፤ ኢይትረከብ ጸጋ፡፡,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,D |
|
እንበለ ዝናም ደመና፤ እንበለ ንጽህ ምንኩስና:,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,D |
|
እንተ ኢትልህቅ ጣዕዋ ትመርሕ እማ፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,D |
|
እንዘ ቦ ልሂቅ ኢይትናገር ደቂቅ፡፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,D |
|
እንዘ ቦ ርሁብ ውስተ ቤትከ አታውጽእ አፍእ፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,D |
|
እኩይ ብእሲ ያወጽኣ ለእኪት እም እኪት መዝገበ ልቡ።,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,D |
|
እክል ያጸንእ ኃይለ ሰብእ።,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,ብዙዎች ያሸንፋሉ,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,D |
|
እድ ጽኑእ ብእሴ ያብዕል፡፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,D |
|
እግዚአብሔር ወኀበ ወአግዚአእብሔር ነሥአ፡፡,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,D |
|
እጽብሰ እጹብ ውእቱ፤ እሰመ ለእጹብ ትርጓሜ እልቦቱ፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,D |
|
ኦሆ በሀሊ፡፡,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,አሽ ባይ።,አሽ ባይ።,D |
|
ከመዝ ንግሩ፤ ወከመ ዝ ግበሩ፡፡,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,D |
|
ከንቱ ውዳሴ፡፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,የማይገባ ምስጋና,የማይገባ ምስጋና,D |
|
ኩኑ ቅዱሳነ፤ እሰመ አነሂ ቅዱስ አነ።,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,D |
|
ኩኑ ከመ ይእዜ እለ ተወልዱ ሕጻናት,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,D |
|
ኩኑ ጠቢባነ ከመ እርእዌ ምድር፤ ወየዋሃነ ከመ ርግብ፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,D |
|
ኩን መሃይምነ እስከ ለሞት፡።,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,D |
|
ኩን ጠቢበ ለእድውከ,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,አንተ መሠረት ነህ!,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,D |
|
ካህናቲከ ይለብሉ ጽድቀ።፡,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,D |
|
ካህን ይነብር በየማነ ንጉሥ፡፡,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,D |
|
ከቡር ሞቱ ለጻድቅ፡፡,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,D |
|
ከቡር እውስቦ በኩለሄ ወለምስካቡኒ አልቦቱ ስእበት፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,D |
|
ኮከብ እም ኮከብ ይሄይስ ክብሩ,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,D |
|
ወለሊሁ ሠይጣን ይትሜሰል ከመ መልአከ ብርሃን፡፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,D |
|
ወለእመ ሖርከ ብሔረ ባዕድ ኩን ከማሆሙ።፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,D |
|
ወለእመ ይለድድዱክሙ እም አሐቲ ሀገር ጉዩ ኅበ ካልዕታ፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,D |
|
ወለደቂቀ መንግሥትሰ ያወጽእዎሙ አፍኣ፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,D |
|
አግዚእ አእምሮ በጠጅ፣ እነወለቡ በደጅ፡፡,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,D |
|
ወሙጻኡ ለቅስት የሃልቅ በመሐላ፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,አሽ ባይ።,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,D |
|
ወቀላለ ኮነት ዘመንየ ከመ ነገረ ከየአንም፡፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,D |
|
ወቀደምትኒ ይከውኑ ድኅረ፡፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,D |
|
ወትወርድ አመጻሁ ዲበ ድማሁ፡፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,D |
|
ወነገረ ቢጽ ኢይጥዕሞ ስሰቢጹ፡፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,D |
|
ወነገርከ ያዔውቀከ፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,D |
|
ወኢይጻእ ዐቢይ ነገር እም አፉክሙ፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,D |
|
ወእምኩሉ የዐቢ ተፋቅሮ፡፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,D |
|
ወክልዔቴ ይስድድዎሙ ለእልፍ፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,D |
|
ወዘአዝለፊ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,D |
|
ወያገብእ እሁ እኅዋሁ ለሞት፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,ለው የለኝም፡፡,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,D |
|
ወይን ወማኅሌት ያስተፌስሁ አልባበ፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,D |
|
ወይን ያስተፌስሕ ልበ ለብእ፡፡,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,D |
|
ወድሶ ለለብእ በዘይደሉ፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,D |
|
ወኩሉ ዘተጽሕፈ ሰተግሣጸ ዚእነ ተጽሕፈ፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,D |
|
ውሂብሰ እም ልማድ ውእቱ፡፡,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,D |
|
ውሂብሰ እም ረኪብ ውእቱ፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,D |
|
ውሂብ እም ድኅረ ስኢል እስረተ እድ ውእቱ፤ ወውሂብስ ቅድመ ስኢል ፈቲሐ እድ ውእቱ።,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,D |
|
ዐቃቤ ሥራይ ፈውስ ርእሰከ፡፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,D |
|
ዓስምስ ያፈቅር እሊእሁ፡፡,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,ለአህያ ማር አይጥማትም,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,D |
|
ዕብን ዘመነንዋ ነደቅት፤ ወይእቲ ኮነት ውስተ ርእስ ማዕዘንት፡፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,D |
|
ዕውር ለዕውር ይትማርሑ ወይወድቁ ውስተ ግብ፡፡,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,ስጠኝ እስጥህለሁ,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,D |
|
ዕውር ኢይባእ ውለተ ዝማሜ ወመሳጣ አይሠራዕ ጋሜ፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,D |
|
ዘላዕለ ነፍሱ ይኤብስ ለመኑ ኄረ ይከውን?,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,D |
|
ዘልህቀ በውስቴታ፤ የአምር ሥርዓታ፡፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ብዙዎች ያሸንፋሉ,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,D |
|
በመሀሩክሙ ዕቀቡ ወዘከመ ምግባሮሙሰ ኢትግበሩ።,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,D |
|
ዘምር በመጠንከ,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,በልክ ዘምር!,በልክ ዘምር!,D |
|
ዘምስለ ጠዋይ ተጠዊ፤ ወምስለ ኅሩይ ኅሩየ ትከውን፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,D |
|
ዘረከበ ብአሲተ ሄርተ ረከበ ሞገስ፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,ስጠኝ አለጥህለሁ,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,D |
|
ዘሰ በዐቅሙ ይበልዕ ጥዑይ ነፍሱ፡፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,D |
|
ዘበውሁድ ምዕመን በብዙኅኒ ምዕመን፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,D |
|
ዘቦ ብዙኅ ኢያትረፈ፤ ወዘቦ ውጉድ ኢያኅጸጸ።,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,D |
|
ዘተወክፈ ጻድቀ በስመ ጻድቅ፣ ዐስበ ጻድቅ ወእሴተ ጻድቅ ይረክብ፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,D |
|
ዘኀሠሠ ክልዔ ኢይረክብ አሐደ፡፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,D |
|
ዘኒ ትፈቅዱ ይግበሩ ለክሙ ሰብእ አንትሙኒ ግበሩ ሎሙ፤ ወዘኒ ኢትፈቅዱ ይግበሩ ብክሙ ኢትግበሩ ቦሙ,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,D |
|
ዘንስቲት ባቲ፤ ዕረፍት አልባቲ,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,D |
|
ዘአሀዙ ወርቀ ወዘኢአህዙ፣ ክልዓሆሙ ኅቡረ ተከዙ።፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,D |
|
ዘአልቦ ብእሲት ምንዱብ ውእቱ፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,D |
|
ዘአልቦ ኃጢአት ለይገራ፡፡,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,D |
|
ዘአልቦ ጽልቱጉት፡፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,ጉንጭ አልፋ፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,D |
|
ዘአልዐለ ርእሶ የኃስር፤ ወዘአትሀተ ርአሶ ይከብር,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,D |
|
ከኢተሰምዐ ተሰምዐ፤ ዘኢተገብረ ተገብረ፡፡,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,D |
|
ዘኢተገብረ ለመላአክት ተገብረ ለካህናት፡፡,ለእናቷ አንዲት ናት።,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ምስጋና ለርሱ ይሁን,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,D |
|
ዘኢኮነ ዕድውክሙ ቢጽክሙ ውአቱ፡፡,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,D |
|
ዘኢይክል ሠሪዐ ቤቱ እፎ ያስተሐምም ቤተ አግዚአብሔር?,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,D |
|
ዘኢይፈቅድ ይትጌበር ኢይሴሰይ፡፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,D |
|
ዘእም ተረፈ ልብ ይነብብ አፍ፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,D |
|
ዘአግዚአብሔር አስተጻመረ ኢይፍልጥ ሰብእ፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,D |
|
ዘከዐወ ደመ ሰብኣ ይትከዐው ደሙ፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,D |
|
ዘክልዔ ልቡ ህዉክ ውአቱ።፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,D |
|
ዘወጠነ ይፌጽም፡።,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,የጀመረ ይፈጽም፡፡,የጀመረ ይፈጽም፡፡,D |
|
ዘዐቀበ አስኪቶ የዐቅብ ህይወቶ፡፡,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,D |
|
ዘዘገኑ ወርቀ ወዘኢዘገኑ፤ ክሌዔሆሙ ኅቡረ ኀዘኑ።፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,D |
|
ዘየሐውር መርድአ የኀሥሥ ምክንያተ፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,D |
|
ዘየዓቅብ አፋሁ ይትመሐፀን ነፍሶ፡፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,D |
|
ዘያፈቅር ቢጾ ውስተ ብርሃን ይነብር ።,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,D |
|
ዘይትናገር ዘኢይደልዎ ይሰምዕ ዘይጸልኦ።፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,D |
|
ዘይከሪ ግበ ለቢጹ ይወድቅ ውስቴቱ፡፡,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,D |
|
ዘይወጽእ እም አፉሁ ለሰብእ ውእቱ ያረኩሶ።፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,D |
|
በድኅረ መጽአ ዐይነ አውጽአ፡፡,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,D |
|
ዘጸንአ ዴዴሃ ይበልዕ ፍሬሃ,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,D |
|
ዘጻመወ በዓለም የሐዩ ለዝሉፉ፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,D |
|
ዚአከ ለዚአየ፤ ዚአየ ለዚአከ፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,የተኛህ ንቃ,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,D |
|
ዛቲ ተግሣጽ ትኩነኒ እምዮም፡፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,D |
|
ዝልፎ ለጠቢብ ከመ ይዌስክ ጥበበ፤ ኢትዝልፎ ለአብድ ከመ ኢይጽላእከ፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,D |
|
ዝክረ ጻድቅ ለዓለም ይሄሉ።,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,D |
|
ዝ ኩሉ ሥርጋዌ በአንተ አሐዱ ነገር፡፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,D |
|
የሀጉል ርአሶ ዘኀልያነ ይነሥአ፡፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,D |
|
የአምነከ ሰብአ ሶበ ታሴኒ ሎቱ፡።,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,D |
|
ያኃሥረከ በአኅደርኮ፤ ወይዘረክየከ ዘለቃሕኮ፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,D |
|
ያዕቆብሃ አፍቀርኩ፤ ወኤሳውዛ ጸላእኩ,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,D |
|
ይቤ አጋግ «ከመ ዝኑ ሞት መሪር»,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,D |
|
ይብሉ «ሰላም ሰሳም!» ወአልቦ ስላም፡፡,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,D |
|
ይብል አብድ በልቡ አልቦ እግዚአብሔር,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,D |
|
ይብእስከ ረጊጽ ውስተ ቀኖት በሊህ።፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,D |
|
ይትወለወል ሰብእ እም ገዜ ልደቱ እስከ ጊዜ ሞቱ፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,D |
|
ይሄይስ ህዳጥ ዘበጽድቅ አምብዙኅ ብዕለ ኃጥአን,የማይገባ ምስጋና,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,D |
|
ይሄይስ ብሂም እምነቢበ ሀሰት፡።,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,D |
|
ይሄይስ ብእሲ ዕጉስ እም ኃያል,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,D |
|
ይሄይስ ነዳይ ጥዑይ ሥጋሁ ወፍቱሕ ነፍሱ፤ እምነ ባዕል ዘድውይ ሥጋሁ ወእሱር ነፍሱ፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,D |
|
ይሄይሰ አሐዱ እም ፲ ፻፤ ወይሄይስ መዊት ዘእንበሰ ውሉድ እም ወሊድ ወልደ እኩየ፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,D |
|
ይሄይስ አርክ ቅሩብ እም እሁ ዘርቀ የኀድር።,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,D |
|
ይሄይስ ፍተ ሐምል ፍቅር ዘቦቱ አመግዝዕ ዘአልህምት፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,D |
|
ይኩን ኩሉ ብእሲ ፍጡነ ለሰሚዕ፤ ወጉንዱየ ለነቢብ ወለመዓት፡፡,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,D |
|
ይወድስከ አፈ ነኪር ወአኮ አፈ ዚአከ,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,ብረት ብረትን ይስስዋል,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,D |
|
ይደልዎ ለዘያነብብ ይዝክር ስሞ ለበዓሰ መጽሐፍ,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,አንተ መሠረት ነህ!,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,D |
|
ይደልዎ አስቡ ለዘይትቀነይ።፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,D |
|
ይጹም ዐይን፤ ይጹም ልሳን፤ ዕዚንኒ ይጹም።፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,D |
|
ድልዋኒክሙ ንበሩ!,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,D |
|
ድክምት ቃል ትሰብር አጽመ,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,D |
|
ገብአተኒ ወርቅየ፡፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,D |
|
ጊዜሁ ለመብልዕ ረሃብ ወለስትይ ጽምእ፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,D |
|
ጊዜ ሰአልኩከ ጸግወኒ ፍታ፤ እስመ ኢየአምር ስብእ ዘትወልድ ሳኒታ፡፡,ጥረህ ግረህ ብላ,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,D |
|
ጊዜ ገቢር ለእግዚአብሔር፡፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,D |
|
ጌሰምሰ ትሄሊ ለርእላ፡፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,D |
|
ግብር ዘአልቦ ምጣኔ ገዐር ውዕቱ፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,D |
|
ጠቢብ ገብር ይሜብል እግዚኡ፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,D |
|
ጥበብ ትትበደር እምወርቅ፡፡,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,D |
|
ጥበብ ትሄይስ እመኩሉ መዛግብት፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,D |
|
ጸላእተከሙ አፍቅሩ።,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,D |
|
ጸሎቱ ለመስተቀይም ኢውክፍት ቅድመ እግዚአብሔር፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,D |
|
ጸሎቱ ለመስተቀይም ከመ ዘርዕ ዘወድቀ ማዕከስ አስዋክ፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,D |
|
ጸጋ በዲበ ጸጋ፡፡,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,D |
|
ጻማ ከናፍር፡፡ ,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,D |
|
ጻድቅስ ይምሕር ወይሁብ፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,D |
|
ጽጋብ ያመጽእ ግብረ ቅንጻዌ! ወቅንጻዌ ያፈደፍድ ደዌ,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,D |
|
ፀሩ ለከርሥ አፍ፡፡,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,D |
|
ፈታሒ በጽድቅ ኩናኒ በርትዕ፡፡,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,በልክ ዘምር!,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,D |
|
ፍሬ ከናፍር።,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,D |
|
ፍዳ ለኃጥአን ዕሴት ለጻድቃን፡፡,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,D |
|
ፓፓ ዘኢይስሕት፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,D |
|
ኩሉ ማእምር፣ ይገብር በምክር፡፡,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,በልክ ዘምር!,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,D |
|
ኩሉ ቡሩክ፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,ሁሉ መልካም፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,D |
|
ዙሉ ነፍስ ይሴብሖ ለእግዚአብሔር።,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,D |
|
ኩሉ ንጹሕ ለንጹሓን፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,D |
|
ኩሉ ከንቱ፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,D |
|
ኩሉ ዐረየ ወኅቡረ አለወ,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,በትህትና ክብርን አገኘ፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,D |
|
ዙሉ ዕፅ ዘኢይፈሪ ፍሬ ሠናየ ይትገዘም፤ ወውስተ እላት ይትወደይ፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,D |
|
ኩሉ ዘነፍስ፤ ይበሊ ከመ ልብስ፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ለው የለኝም፡፡,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,D |
|
ኩሉ ዘገብራ ለሠናይት ይረከብ ሠናየ፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,D |
|
ኩሉ ይሴኒ ሰአመ ንሴኒ ንህነ,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,D |
|
ኩሉ ይሄሊ ትካዘ ርእሱ፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,D |
|
ኩሉ ጻድቅ በጊዜ ርቱፅ፡፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,D |
|
ኩሎ አመክሩ ወዘሠናየ አጽንኡ,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,D |
|
ጐንዱየ እብጽሕ እገሪከ ኀበ እርከከ፤ ከመ ኢይጽገብከ፤ ወኢይጽላእክ፡፡,ስጠኝ አለጥህለሁ,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,D |
|
ጉየያ ለፍትወተ ውርዙትከ፡፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,D |
|
|