ProverbEval / geez /geez_native_test_1.csv
israel's picture
Upload 5 files
e3808d9 verified
raw
history blame
165 kB
Proverb,A,B,C,D,Answer_Text,Answer_Letter
ለለአሐዱ በከመ ምግባሩ።,እግዚአብሔር ይመስገን!,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,C
ለሰብእ ጸሩ ሰብአ ቤቱ፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,B
ለዘቦ ይሁብዎ፤ ወይዌስክዎ፤ ወለዘለ አልቦ አለሂ ቦ የህይድዎ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,B
አኮ በሲበት አላ በአእምሮ,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,D
መጥወኒ እመጥወ,ስጠኝ እስጥህለሁ,ለአህያ ማር አይጥማትም,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,A
ምዉት የሀውር ሀበ ምዉት,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,B
ወእመ ሖርከ ብሔረ ባዕድ ኩን ከማሆሙ,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,A
ዘበልዐ በአቅም የሀድር በሰላም,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,አባትና እናትህን አክብር፡፡,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,A
ሀቡ ዘነጋሚ ለነጋሚ፤ ወዘእግዚአብሔር ለእግዜአብሔር,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,B
ሀብ ለኩሉ ለዘሰአለክ,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,D
ህብ ፍኖተከ ለእግዚአብሔር,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,በሁሉ የተሟላ,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,A
ሃይማኖት እንተ አልባቲ ምግባረ ሠናይ ምውት ይእቲ,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,A
ህየንተ አበውኪ ተወልዱ ለኪ ደቂቅ,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,A
ለልላነ አጓለእመሕያውሰ አልቦ ዘይክል አግርሮታ,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,B
ለሰሚዕ እጹብ,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ለሰሚው አስደናቂ,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,ለሰሚው አስደናቂ,C
ለስሒት መኑ ይሴብዋ,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,ስህተትን ማን ያስተውላታል,A
ለእመ ረክብከ ሰብአ በፍኖት ኢትጻባሕ፤ ወለእመ ተጻብሐክ ኢታውስኦ,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,B
ለአመ ብከ ህብ ወለእመ አልብከ ኀሊ,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,C
ለእመ ብከ ጥበብ ጸሐፍ,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,B
ለወሀቤ ዝናም ማየ ከልእዎም,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,C
ለውሂብ ኢትጉጔእ ወውሂበከ ኢትናፍቅ,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,B
ለዘመጽአ በለላም በዝ አባርኮ ወለዘመጽአ በኀኬት በዝ እዘተርኮ,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,እግዚአብሔር ይመስገን!,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,A
ዘመጽአ ኀቤየ ኢይሰድዶ፤ ወኢያወጽኦ አፍአ,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,C
ዘቦ ይሁብዎ፤ ወይዌስክዎ፤ ወለዘለ አልቦ አለሂ ቦ የህይድዎ፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,D
ለዘኢይሰቲ ወይነ ምንት ውእቱ ሕይወቱ,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,D
ለዘየአምን ኩሉ ይትከሃል,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,A
ለጠቢብሰ አሃቲ ቃል ትበቁእ,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,B
ልሳነ እጓለ እመህያው ሐጽ ወኩናት,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,C
ልደትሰ በኩሉ ልደት ጸውኡኒ በካልእ ዕለት,ማስመስል የሌለበት፡፡,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,B
ሎቱ ስብሐት,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ምስጋና ለርሱ ይሁን,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ምስጋና ለርሱ ይሁን,C
ሐለሙ ሕልመ ወአልቦ ዘረከቡ,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,በትህትና ክብርን አገኘ፡,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,A
ሐንካስ በአግረ ዕውር ሖረ! ዕውርኒ በዐይነ ሐነካስ ነጸረ ወበክልዔሆሙ ወይንየ ተመዝበረ,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,B
ሕሙማን ይፈቅድዎ ለዐቃቤ ሥራይ ወአኮ ጥዑያን,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,C
ሕማማ ለዐይን ርዕየተ ጸላኢ,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,D
ሕንጻ ወውሉድ ያዐብዩ ስመ,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,A
ሕያዋን ይስእሉ ለሙታን፤ ሙታን ይስአሉ ለሕያዋን,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,B
ሕይወት ወሞት ውስተ እደ ልሳን,በክፉዎች አትቅና፡፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,D
መምህራነ ኮኑ በበደወሉ፤ ፊደላተ በሆለቆ ኩሉ,ሁሉ መልካም፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,B
መምህር ወመገሥጽ ዘኢያደሉ ለገጽ,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,A
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ,ስህተትን ማን ያስተውላታል,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,C
መስዋዕቱ ለእግቢአቢሔር መንፈስ የዋህ,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,B
መስገርትስ ተቀጥቀጠት ወንህነስ ድኅነ,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,D
መኑ ከመ አምላከነ?,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,A
መኑ ዘደመሮ ለብርሃን ምስለ ጽልመት?,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,A
መኑ የአቁር እሳተ ውስተ ኅጽኑ?,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,D
መንግሥት እንተ ትትናፈቅ በበይናቲሃ ኢተጸንእ,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,A
መዐር ኢይጥዕሞ ለአድግ,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,ለአህያ ማር አይጥማትም,ለአህያ ማር አይጥማትም,D
መዓተ ንጉሥ ከመ መልአክ ሞት,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,A
መጋቢ እንበለ ሊሳይ፤ ጸባቲ እንበለ ማይ,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,D
መጠኑ ለረድእ በከመ ሊቁ፡፡,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,B
መጥወኒ አመጥወከ፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,ስጠኝ አለጥህለሁ,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,ስጠኝ አለጥህለሁ,C
ማኅቶቱ ለሥጋክ ዐይንክ ውእቱ,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,B
ማዕረሩ ብዙኅ ወገባሩ ህዳጥ,ስጠኝ እስጥህለሁ,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,B
ማይ ብዙኅ ኢይክል አጥፍአታ ለፊቅር፡፡,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,D
ምሉዕ በኩለሄ,በሁሉ የተሟላ,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,በሁሉ የተሟላ,A
ምሕረተ እፈቅድ ወአኮ መስዋዕተ,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,B
ምንት ብክ ዘኢነሳእከ እም ካልዕከ?,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,C
ምንዳቤያትሰ ኢኮና ርሁቃተ እምኔከ፤ አላ ይነቅአ እምታህተ እገሪከ፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,B
ምክር ሠናይት ለኩሉ ዘይገብራ።,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,A
ሞቱ ሰኃጥኣ ጸዋግ,ጉንጭ አልፋ፡፡,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,B
ሞታ ለነፍስ ርቅ እም አግዚብሔር፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,A
ምውት የሐውር ኀበ ምውት፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,C
ምኩራብ አነመት ፀምረ፤ ወቤተ ክርሰቲያን ተአጽፈቶ፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,D
ሠናይ ለብእሲ መቅበርቱ ለእመ ኮነ በውስተ ርስቱ፡፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,B
ሠናይ ብእሲ ያወጽኣ ለሠናይት፣ እም ሠናይት መዝገበ ልቡ፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,C
ሠናይ እገሪሆሙ ለአለ ይዜንዉ ሠናየ ዜና፡፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,C
ሣህል ወርትዕ ተራከባ፤ ጽድቅ ወሰላም ተሰዐማ።,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,D
ሥርዉ ለኩሉ እኩይ፣፤ አፍቅሮ ንዋይ፡,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,C
ሥጋ ትሄይላ ለነፍስ፤ በከዊነ ማኅደር፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,A
ርቱዕ አበው ይዝግቡ ለውሉዶሙ፤ ወአኮ ውሉድ ለአዝማዲሆሙ,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,C
ርኅቀተ ሀገር፤ ኢይከልኣ ለፍቅር፡፡,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,B
ሰላም ለላም ለሰራቄ ቅኔ ናሁዳ፤ ዳር ዳሩን ኮርኩሞ፣ መሀሉን ሳይጎዳ፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,A
ሰብአ ቤቱ ይጻረሮ ለለብእ,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,አንተ መሠረት ነህ!,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,A
ሰብአሰ ገጸ ይሬኢ፤ ወእግዚአብሔርሰ ልበ ይሬኢ፡፡,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,C
ሰብእ አልብየ,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,ለው የለኝም፡፡,ለው የለኝም፡፡,D
ሰብእ ወጣኒ፤ እግዚአብሔር ፈጻሚ,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,D
ሰብእ ይሠምር በዘይጌይሶ ለሥጋሁ።,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,C
ሰብእ ይቄድሶ ሰመካን፤ መካን ይቄድሶ ለሰብእ፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,C
ሰብእ ይከብር በእንተ ልብሱ፡፡,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,D
ሰንበት ተዐቢ እምኩሉ ዕለት፤ ወሰብእ ይከብር እም ዙሉ ፍጥረት፡፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,B
ሰአሉ ወይትወህበክሙ፤ ኅሥሠ ወትረክቡ፤ ጐድኮጐዱ ወያርህዉ ለክሙ፡፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,A
ሰይፍ ዘክልዔ አፉሁ፡,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,B
ሲሲታ ስነፍስ ቃሰ እግዚአብሔር፡፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,A
ስማዕ ወልድየ ሕገ አቡከ,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,B
ስብሐት ለእግዚአብሔር!,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,B
ስብዓ ይወድቅ ጻድቅ ወይትነሣአእ፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,C
ሰታይ ወአንስት ያስሕታሆሙ ለመምህራን፡፡,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,D
ሶበ ተሐውር ምስስ ፅድውከ ኅበ መልአክ ተዐረቅ በፍኖት,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,D
ሶበ ትረክቦ ኃጢአቱ ይጸልኣ፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,C
ሶበ ኢያሥራሕክምዋ ሰእጐልትየ እም ኢረከብክምዋ ሰአምሳልየ፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,A
ቀዳሚሃ ለጥበብ ፈሪሃ አግዚአብሔር,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,D
ቀዳሜ ሕይወቱ ሰሰብእ እክል ወማይ፣፤ ወይን ወሥርናይ,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,A
ቀጥቅጥ መዝራዕቶ ሰኃጥእ ወሰእኩይ፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,B
ቃለ መዋቲ ጽንዕት ይኣቲ፡፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,B
ቅኑተ ይኩን ሃቁየክሙ ወኅትወ መኀትዊክሙ።፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,B
ቅድመ አውጽእ ሠርዌ እም ዐይንክ,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,B
ቅድመ ይባኡ ውስተ ኅርየት ይምሃርዎሙ ቃለ ሃይማኖት፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,D
በስሐቅ ወበስላቅ ይበውእ ጸላኤ ሠናያት፡፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,A
በሳምናዊት ዘመን ትሴኮስ ፍቅር፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,A
በስምዐ ክልዔቱ ወሠለስቱ ይቀውም ኩሉ ነገር፡፡,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,D
በቀዳሚ ጉየይ፤ ወበካልዕ ጉየይ፤ ወበሳልስ ተንሥእ ወተቃተል፡፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,C
በብዙኅ ጻማ ሀሰወነ ንባእ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር፡፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,C
በትዕግስትክሙ ታጠርይዋ ለነፍስክሙ፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,አሽ ባይ።,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,B
በአርምሞ ይመስል ጠቢብ፡፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,A
በአይቴ ኀሊፈኪ ድጓ ተምሂረኪ?,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,C
በከንቱ ዘነሳእክሙ ሀቡ በከንቱ፡፡,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,D
በዘሠፈርክሙ ሎሙ ይሠፍሩ ለክሙ፡፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,B
በዝ ግብርኪ፣ ተገደፍኪ፡፡,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,A
በጽባሕ ዘተናገረ ኢይደግም በሠርክ፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,B
በሞተ ዚአሁ ሀዮነ ቁስለነ፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,D
ቢጽ ለቢጹ ይትራድዖ፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,D
ቢጽ ምስለ ቢጹ።,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,A
ባኡ እንተ ጸባብ አንቀጽ፡፡,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,በጠበበው በር ግቡ፡፡,በጠበበው በር ግቡ፡፡,D
ቤዛ ነፍሉ ለሰብእ ጥሪተ ብዕሉ,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,አንተ መሠረት ነህ!,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,B
ብላዕ በሐፈ ገጽከ,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ጥረህ ግረህ ብላ,ጥረህ ግረህ ብላ,D
ብእሲ ማእምር ኀዘን ለነፍሱ,ብዙዎች ያሸንፋሉ,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,B
ብአሲት አዛል (አዚዝ) አክሊል ለምታ,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,A
ብእሲ እኩይ የኃብል አእርክተ,ሁሉ መልካም፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,C
ብእሲ ወብእሲት እሐዱ አካል እሙንቱ,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,C
ብእሲ ጠዋይ ይልዕክ እከየ,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,D
ብዙኃን መኳንንት እለ ወድቁ ውስተ ምድር ወቦ ባሕታዊ ዘተቄጸለ አክሊለ,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,ጥረህ ግረህ ብላ,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,B
ብዙኃን አለ ወድቁ በሐጺን ወአኮ ከመ እለ ወድቁ በልሳን,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,A
ብዙኃን ይመውኡ,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ብዙዎች ያሸንፋሉ,D
ብዙኃን ጽዉኣን፤ ወኅዳጣን ኅሩያን,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,B
ብየ ሥልጣን ላዕለ ኩሉ ዘኮነ ወአኮ ዙሉ ዘይበቁዓኒ,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,B
ብፁዓት መካናት ዘኢወለዳ,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,D
ብፁዓን ገባርያነ ሰሳም,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,D
ብፁፅ ዘይሁብ አም ዘይነስእ,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,A
ብፁዕ ዘይደበድባ ለከርሱ,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,A
ቦ እለ ተሐርዩ እምከርሠ እሞሙ፡,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,B
ቦ ጊዜ ለዙሉ,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,ለሁሉም ጊዜ አለው,D
ተልዒልየ ተትህትኩ፤ ወተመነንኩ፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,D
ተሰአሎ ለአቡከ ይነግረከ፤ ወለሊቃውንቲከ ይዜንዉከ,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,የማይገባ ምስጋና,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,D
ተበአስ በአንተ ጽድቅ እስክ ለሞት,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,B
ተንተንኩ ለወዲቅ፤ ወእግዚአብሔር አንሥአኒ,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,B
ተአምሑ በበይናቲከሙ በአምሐ ቅድሳት,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,B
ተዓቀብ አምጸላእትከ አሐደ ጊዜ ወተኣቀብ እም ፍቁርክ ፲፻ ጊዜያተ,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,B
ተዘከሩ መኳንንቲክሙ፣ ዘነገሩከሙ ቃለ እግዚአብሔር,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,A
ተገሃሥ እም እኩይ፤ ወግበር ሠናየ,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,A
ተፋቀሩ በበይናቲከሙ,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,B
ተፋቅሮሰ ፍጹም ሕግ,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,B
ትበልዒ ወኢትጸግቢ,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,የተኛህ ንቃ,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,C
ትንቢት ይቀድሞ ለነገር,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,B
ትእቢትሰ ጸሩ ስሰክርስቶስ,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,D
ትውልደ ጻድቃን ይትባረኩ,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,A
ኅላፊ ንብረት፣ ክመ ጽላሎት,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,B
ኀበ ሀሎ መዝገብክሙ ሀየ ይሄሉ ልብክሙ,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,A
ኀበ ሀሎ ገደላ ሀየ ይትጋብኡ አንሰርት,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,A
ሃዘን ለአብዳን፤ ወፍስሐ ለጠቢባን,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,B
ኀጺን ለነጺን ይትባልሁ,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,C
ኃይሉ ስስብእ በአምጣነ ቆሙ,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,A
ኅዳጣን ይትጌበሩ፤ ወብዙኃን የዐርሩ,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,C
ኅድጉ አበሳ ቢጽክሙ,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,B
ኅድጋ ለመዓት ወግድፋ ለቁጥዓ,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,A
ኅድግዎሙ ለሕጻናት ይምጽኡ ኀቤየ,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,D
ኀድግዎሙጮ ለምጢዉታን፤ ይቅብሩ ምዉታኒሆሙ,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,ተራ ወሬ አሉባልታ,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,A
ነባህነ ነባህነ ከመ ዘኢነባህነ ኮነ,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,A
ነገሥት ያፈቅሩ ጽልሕዋነ ወመደልዋነ,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,B
ነገረ አማጽያን ኃየለነ,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,D
ነገረ ዘርቅ,ተራ ወሬ አሉባልታ,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,ተራ ወሬ አሉባልታ,A
ነፍስ ርኅብት መሪርኒ ጥዑመ ያስተርእያ,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,A
ነፍስየ ትጻእ ምስለ ኢሎፍላውያን፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,A
ነፍስ ጽግብት ጸቃውዓ መዓር ትሜንን,ሆድ አምላኩዎች፡፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,D
ናሁ ሠናይ ወናሁ አዳም ሶበ ይፄልዉ አኃው ኅቡረ,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,D
ንሕነ ነአምር ግብሮን ለቆራብት,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,B
ንሥኣ ወብልዓ ለአእንታከቲ መጽሐፍ,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,D
ንቃህ መዋቲ,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,የተኛህ ንቃ,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,የተኛህ ንቃ,B
ንባብ ይቀትል፤ ወትርጓሜ ያሐዩ፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,A
ንነግርሂ ወኢንዘብጥ,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,የተኛህ ንቃ,በልክ ዘምር!,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,D
ንዋይ ከመ እግዜኡ,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,ገንዘብ እንደጌታው ነው,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ገንዘብ እንደጌታው ነው,C
ንዋይከ በቅድሜከ፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,D
ንግባአኬ ኀበ ጥንተ ነገር፡፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,D
አልቦ በቁዔት በከሲተ ኅሊናየ,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,A
አልቦ ክዱን ዞኢይትከለት፤ ወአልቦ ኅቡእዕ ዘኢያስተርኢ,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,C
አልቦ ዘያበርህ ማኅቶተ ከመ ያንብራ ታህተ ከፈር፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,B
አልቦ ዘይእህዝ እርፈ ወየሐርስ ድኅሪተ፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,D
አልቦ ገብር ዘየዐቢ እም እግዚኡ፤ ወአልቦ ረድእ ዘየዐቢ እም ሊቁ፡,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,C
አልቦ ገብር ዘይክል ተቀንዮ ለከልዔ አጋአእዝት፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,A
አሐቲ ይእቲ ለእማ ።,ለእናቷ አንዲት ናት።,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,ለእናቷ አንዲት ናት።,A
አሐደ ቀለመ ዘነገረከ ይኩን ከመ አቡከ፤ ክልዔተ ቀለመ ዘነገረከ ይኩን ከመ ፈጣሪከ፡፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,A
አሐደ ይኩን ቃልክሙ፤ እመኒ እወ አወ ወእመኒ አልቦ አልቦ፡፡,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,በጠበበው በር ግቡ፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,D
አቅረብኩ ለከ እሳተ ወማየ፣ ደይ እዴከ ኀበ ዘፈቀድከ,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,A
አቅድሙ ስንቀከሙ፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,A
አበውኒ ኢታስተቆጥዑ ውሉደክሙ፡፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,D
አብዝኖ መጻሕፍት ያዘነግእ ልበ,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,D
አብድ ይነውም በጊዜ ማአኣረር፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,C
አነ አዐብዮ ሰአቡየ ዕዝን፣ ደኃራዊ ዘበቁልኩ ቀርን።,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,B
አነ ዘጳውሎሰ፣ ወአነ ዘአጵሎስ፣ ወአነ ዘኬፋ፡፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,D
አንብብዋ ለመልእክት፤ አም ጥንታ እስከ ተፍጻሜታ፡፡,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,B
አንተ ኮኩህ!,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,አንተ መሠረት ነህ!,አንተ መሠረት ነህ!,D
አንትሙስ ኅሱ እንተ አፍኣ ወእንተ ውሰጡስ የአምር አግዚአብሔር፡፡,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,B
አንትሙ ተሐውሩ ግድመ ግድመ፤ አነኒ አሐውር ግድመ ግድመ፡፡፥,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,D
አንፄዋ ለኅልፈታ አንፈ ፄሴሜት ታጹኑ።,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,D
አክብር አባክ ወአመክከ፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,አባትና እናትህን አክብር፡፡,አባትና እናትህን አክብር፡፡,D
አኮ ለዘሮጸ ባህቱ ለዘበደረ፡፡,በጠበበው በር ግቡ፡፡,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,B
አኮ በሲበት አላ በአአምሮ።,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,B
አኩቴቶሙ ዕረፍቶሙ፤ ዕረፍቶሙ አኩቴቶሙ።፡,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,D
አድኅን ርእስከ፡፡,ራስህን አድን።፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,ራስህን አድን።፡,A
አጽንእ ዘብከ ከመ አልቦ ዘይነሥእ አክሊሰከ፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,D
አፉሁ ለጻድቅ ይትሜህር ጥበብ፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,B
አፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስክ፡፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,C
አፍትን ርእሰከ ለካህን፡፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ራስህን ለካህን አሳይ፡,A
አፍኒ ወልብኒ ኅቡረ ይእመኑ።,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,B
አፍ ይጸውአ ለሞት፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,B
ኢተህቡ ፍኖተ ለሠይጣን፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,C
ኢታልምድዎ ወኢትክልእዎ፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,C
ኢታትህት ርአስክ ለብእሲ አብድ,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,C
ኢታንሥእ ዘኢያንበርከ፡፡,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,D
ኢታንክር ዘንተ ዘይብእስ ሀሎ፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,A
ኢታድልዉ ለገጸ ሰብአ፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,D
ኢታፍቅሩ ወርቀ ወኢብሩረ፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,A
ኢትህሚ ሰብአ ውስተ ቤትከ፤ አስመ ዖፈ ሰማይ ያወጽኦ ለነገርከ፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,A
ኢትልበሱ ልብሰ ሐራ።,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,B
ኢትማዖ ሰአኩይ በእኩይ፤ አላ በገቢረ ሠናይ፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,A
ኢትርአይ ግርማ ርእየቱ ለኤልያብ፡፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,D
ኢትርፍቅ ውስተ ርእስ ምርፋቅ፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ጥረህ ግረህ ብላ,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,C
ኢትስርቁ ትብል ወለሊከ ትሰርቅ፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,B
ኢትስተይ ማይ እራቆ፤ አላ ቶስህ ወይን በአንተ ህማመ ከብድከ፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ለእናቷ አንዲት ናት።,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,D
ኢትቁም አራቀክ ቅድመ ነቢየ አግዚአብሔር፤,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,C
ኢትቅናዕ ላዕለ አኩያን፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,በክፉዎች አትቅና፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,በክፉዎች አትቅና፡፡,C
ኢትኅድግ ዐርከክ ዘትካት፤ እስመ ኢይከውነክ ከማሁ ዐርከ ግብት፡፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ተራ ወሬ አሉባልታ,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,B
ኢትንአዶ ሰለብእ ዘእንበሰ ትርዐይ ተፍጻሜቶ፡።፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,በሁሉ የተሟላ,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,A
ኢትኩኑ ከመ መደልዋን፡፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,B
ኢትኩን ጻድቀ ፈድፋደ፤ ወኢትጠበብ ፈድፋደ፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,D
ኢትክሉ ተቀንዮ ለአግዚአብሔር ወለንዋይ፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,C
ኢትክሉ ተቀንዮ ለክልዔ አጋእዝት፡,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,B
ኢትክል ተከብቶ ሀገር፤ እንተ ተሐንጸት መልእልተ ደብር,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,B
ኢትዛለፍ በማእከለ ሊቃውንት፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,C
ኢትግሥሠ መሲሃንየ ወኢታህስሙ ዲበ ነቢያትየ፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,A
ኢትፍርህዎ ለሞት ፍርህዋ ለኃጢአት,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,አባትና እናትህን አክብር፡፡,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,A
ኢትፍጽሞ ለብዕራይክከ ሶበ ታከይድ እክለክ፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,B
ኢየኃድጋ ለሀገር ዘእንበለ አሐዱ ሔር፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,B
ኢየአርሩ በለለ እም አስዋክ፤ ወኢይቀስሙ አስካለ እም አሜከላ፡፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,D
ኢያስህትከ ላህያ ለብእሲት፡፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,C
ኢይመውያ ሰሚዕ ለርእይ፡፤,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,B
ኢይትፈቀድ ምክንያት ለኢአሚን፤ ዳዕሙ ይትፈቀድ ለአሚን,አንተ መሠረት ነህ!,ለእናቷ አንዲት ናት።,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,D
ኢይከብር ነቢይ በሀገሩ፡፡,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,C
ኢይድህን ንጉሥ በዝኀ ሠራዊቱ፡፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,A
ኢይጥዕሞ መዓር ለአድግ ዘእንበለ እጉስታር፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,D
ኢይፈቅድ ይንግርዎ ግኦእዞ ለሰብእ,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,D
ኤፍሬም ይበልዖ ለምናሴ፤ ወምናሴ ይበልዖ ለኤፍሬም፡,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,D
እለ መጥባሕተ ያነሥኡ በመጥባሕት ይመውቱ፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,B
እለ ትነብሩ ተንሥኡ፡፡,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,A
እለ ከርሦሙ አምላኮሙ።፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,ሆድ አምላኩዎች፡፡,A
እለ ጻጹተ ትነጥፋ ወእለ ገመለ ትውህጡ።,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,B
እመሰ ይትከሃለክሙ ምስለ ዙሉ ሰብእ ተእኅዉ፡፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,A
እመሰ ጼው ለስሐ በምንት እንከ ይቄስምዎ?,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,D
አመ ተናገርኩ ጽድቀ ሰብእ ዛቲ ዓለም ይጸልኡኒ፤ ወከመ ኢይንብብ ሀሰተ ኩነኔ ዚእከ ያፈርሃኒ፤ ወእም ኩሉሰ አርምሞ ይቴይስ ወይሜኒ፡፡,ለው የለኝም፡፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,D
እመ ወሀበ ብእሲ ኩሎ ንብረቶ ለፍቅር መንኖ አይሜንንዎ፡፡,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,C
እመ ይሰድዱክሙ እም አሐቲ ሀገር ጉዩ ኀበ ካልዕታ፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,C
እም ተናግሮ ይሄይስ አርምሞ፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,B
እምነ መንግሥት የዐቢ ክህነት,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,D
እምነ ረፃብ የሄይስ ኩይናት፡፡,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,D
እም ንጉሥ እቡድ ይቴይስ ገብር ጠቢብ፡፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,B
እም አሐዱ አፍ ይወጽኡ ቡራኬ ወመርገም፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,A
እም እፈ በላዒ ወጽአ መብልዕ፤ ወእም አፈ ኃያል ተረክበ ጥዑም፡፡,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,D
እም ከመ ተፈስሐ ልብ ይበርሀ ገጽ፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,B
እም ከመ ኀዘነ ልብ ይዴምን ገጽ፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,B
እም ድኅረ ሞቱ ለስብእ አልቦቱ ንስሐ፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,B
እም ዙሉ ምግባረ ጽድቅ የዓጽብ ጽሙና፣ ወእም ኩሉ መዓርግ ይትሌዓል ብሕትውና።,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,D
እስመ ሰውዳሴኒ ክንቱ ይልዕካ ዝሙት፡፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,A
እስመ ልብሱ ለሥጋ ሞገሱ,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,A
እስመ መብልዕ ወመስቴ ያስተፋቅር፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,A
እስመ ስሙ ይመረሖ ኅበ ግብሩ፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,D
እስመ በብዝኃ ጥበብ ብዙኅ ኀዘን፡፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,B
እስመ በትህትና ረከበ ልዕልና፡፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,በትህትና ክብርን አገኘ፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,በትህትና ክብርን አገኘ፡,C
እስመ በአሐዱ ፍቁር ይስሀብ ካልኡ፡፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,በሁሉ የተሟላ,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,A
እስመ ተፋቅሮ ይደፍኖን ለኩሎን ኃጣውአ፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,B
እስመ ነፍስ ተሐድር በደም፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,C
እስመ ነፍስ ተዓጽብ እምሲሲት፤ ወሥጋ የዓጽብ እም ዓራዝ፡፡,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,C
እስመ አልቦ ነገር ዘይስአኖ ሰእግዚአብሔር፡፡,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,C
እስመ እም ቃልከ ትጸድቅ ወእም ቃልከ ትትኳነን፡፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,C
እስመ እምተረፈ ልብ ይነበብ አፍ።፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,C
እስመ ዘአፍቀረ ይጌሥጽ እግዚአብሔር፡፡,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,B
እስመ ፍቅር ከመ ሞት ጽንእት ።,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,D
እስመ ኩሉ ለቤቱ ይሄሊ።,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,C
እስመ ኩሉ ጾሮ ይጸውር፡፡,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,B
እስመ ቁር ወረሃብ ያረስዕ ጸሎተ፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,B
እስከ ማዕዜኑ ተሐነከሱ በክልዔሆን ጌጋያቲክሙ?,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,ማስመስል የሌለበት፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,A
አቀትሎ ለኖላዊ ወይዘረዉ አባግዒሁ።፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,C
እንበለ መከራ፤ ኢይትረከብ ጸጋ፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,B
እንበለ ዝናም ደመና፤ እንበለ ንጽህ ምንኩስና:,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,C
እንተ ኢትልህቅ ጣዕዋ ትመርሕ እማ፡፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,D
እንዘ ቦ ልሂቅ ኢይትናገር ደቂቅ፡፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,C
እንዘ ቦ ርሁብ ውስተ ቤትከ አታውጽእ አፍእ፡፡,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,B
እኩይ ብእሲ ያወጽኣ ለእኪት እም እኪት መዝገበ ልቡ።,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,A
እክል ያጸንእ ኃይለ ሰብእ።,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,A
እድ ጽኑእ ብእሴ ያብዕል፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,A
እግዚአብሔር ወኀበ ወአግዚአእብሔር ነሥአ፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,A
እጽብሰ እጹብ ውእቱ፤ እሰመ ለእጹብ ትርጓሜ እልቦቱ፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,B
ኦሆ በሀሊ፡፡,አሽ ባይ።,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,አሽ ባይ።,A
ከመዝ ንግሩ፤ ወከመ ዝ ግበሩ፡፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,D
ከንቱ ውዳሴ፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,የማይገባ ምስጋና,ለእናቷ አንዲት ናት።,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,የማይገባ ምስጋና,B
ኩኑ ቅዱሳነ፤ እሰመ አነሂ ቅዱስ አነ።,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,A
ኩኑ ከመ ይእዜ እለ ተወልዱ ሕጻናት,አባትና እናትህን አክብር፡፡,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,B
ኩኑ ጠቢባነ ከመ እርእዌ ምድር፤ ወየዋሃነ ከመ ርግብ፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,D
ኩን መሃይምነ እስከ ለሞት፡።,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,C
ኩን ጠቢበ ለእድውከ,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ጥረህ ግረህ ብላ,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,D
ካህናቲከ ይለብሉ ጽድቀ።፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,B
ካህን ይነብር በየማነ ንጉሥ፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,C
ከቡር ሞቱ ለጻድቅ፡፡,ለው የለኝም፡፡,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,D
ከቡር እውስቦ በኩለሄ ወለምስካቡኒ አልቦቱ ስእበት፡፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,D
ኮከብ እም ኮከብ ይሄይስ ክብሩ,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,D
ወለሊሁ ሠይጣን ይትሜሰል ከመ መልአከ ብርሃን፡፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,በጠበበው በር ግቡ፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,B
ወለእመ ሖርከ ብሔረ ባዕድ ኩን ከማሆሙ።፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,C
ወለእመ ይለድድዱክሙ እም አሐቲ ሀገር ጉዩ ኅበ ካልዕታ፡፡,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,D
ወለደቂቀ መንግሥትሰ ያወጽእዎሙ አፍኣ፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,C
አግዚእ አእምሮ በጠጅ፣ እነወለቡ በደጅ፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,B
ወሙጻኡ ለቅስት የሃልቅ በመሐላ፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,B
ወቀላለ ኮነት ዘመንየ ከመ ነገረ ከየአንም፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,C
ወቀደምትኒ ይከውኑ ድኅረ፡፡,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,B
ወትወርድ አመጻሁ ዲበ ድማሁ፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,D
ወነገረ ቢጽ ኢይጥዕሞ ስሰቢጹ፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,A
ወነገርከ ያዔውቀከ፡፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,D
ወኢይጻእ ዐቢይ ነገር እም አፉክሙ፡፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,C
ወእምኩሉ የዐቢ ተፋቅሮ፡፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,D
ወክልዔቴ ይስድድዎሙ ለእልፍ፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,C
ወዘአዝለፊ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን፡፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,C
ወያገብእ እሁ እኅዋሁ ለሞት፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,B
ወይን ወማኅሌት ያስተፌስሁ አልባበ፡፡,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,B
ወይን ያስተፌስሕ ልበ ለብእ፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,A
ወድሶ ለለብእ በዘይደሉ፡፡,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,C
ወኩሉ ዘተጽሕፈ ሰተግሣጸ ዚእነ ተጽሕፈ፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,D
ውሂብሰ እም ልማድ ውእቱ፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,B
ውሂብሰ እም ረኪብ ውእቱ፡፡,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,B
ውሂብ እም ድኅረ ስኢል እስረተ እድ ውእቱ፤ ወውሂብስ ቅድመ ስኢል ፈቲሐ እድ ውእቱ።,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,B
ዐቃቤ ሥራይ ፈውስ ርእሰከ፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,C
ዓስምስ ያፈቅር እሊእሁ፡፡,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,C
ዕብን ዘመነንዋ ነደቅት፤ ወይእቲ ኮነት ውስተ ርእስ ማዕዘንት፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,C
ዕውር ለዕውር ይትማርሑ ወይወድቁ ውስተ ግብ፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,C
ዕውር ኢይባእ ውለተ ዝማሜ ወመሳጣ አይሠራዕ ጋሜ፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,C
ዘላዕለ ነፍሱ ይኤብስ ለመኑ ኄረ ይከውን?,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,B
ዘልህቀ በውስቴታ፤ የአምር ሥርዓታ፡፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,A
በመሀሩክሙ ዕቀቡ ወዘከመ ምግባሮሙሰ ኢትግበሩ።,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,B
ዘምር በመጠንከ,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,በልክ ዘምር!,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,በልክ ዘምር!,C
ዘምስለ ጠዋይ ተጠዊ፤ ወምስለ ኅሩይ ኅሩየ ትከውን፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,በክፉዎች አትቅና፡፡,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,D
ዘረከበ ብአሲተ ሄርተ ረከበ ሞገስ፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,A
ዘሰ በዐቅሙ ይበልዕ ጥዑይ ነፍሱ፡፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,C
ዘበውሁድ ምዕመን በብዙኅኒ ምዕመን፡፡,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,C
ዘቦ ብዙኅ ኢያትረፈ፤ ወዘቦ ውጉድ ኢያኅጸጸ።,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,ራስህን አድን።፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,D
ዘተወክፈ ጻድቀ በስመ ጻድቅ፣ ዐስበ ጻድቅ ወእሴተ ጻድቅ ይረክብ፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,A
ዘኀሠሠ ክልዔ ኢይረክብ አሐደ፡፡,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,D
ዘኒ ትፈቅዱ ይግበሩ ለክሙ ሰብእ አንትሙኒ ግበሩ ሎሙ፤ ወዘኒ ኢትፈቅዱ ይግበሩ ብክሙ ኢትግበሩ ቦሙ,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,D
ዘንስቲት ባቲ፤ ዕረፍት አልባቲ,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ምስጋና ለርሱ ይሁን,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,B
ዘአሀዙ ወርቀ ወዘኢአህዙ፣ ክልዓሆሙ ኅቡረ ተከዙ።፡,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,D
ዘአልቦ ብእሲት ምንዱብ ውእቱ፡፡,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,C
ዘአልቦ ኃጢአት ለይገራ፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,D
ዘአልቦ ጽልቱጉት፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,A
ዘአልዐለ ርእሶ የኃስር፤ ወዘአትሀተ ርአሶ ይከብር,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,D
ከኢተሰምዐ ተሰምዐ፤ ዘኢተገብረ ተገብረ፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,A
ዘኢተገብረ ለመላአክት ተገብረ ለካህናት፡፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,A
ዘኢኮነ ዕድውክሙ ቢጽክሙ ውአቱ፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,D
ዘኢይክል ሠሪዐ ቤቱ እፎ ያስተሐምም ቤተ አግዚአብሔር?,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,A
ዘኢይፈቅድ ይትጌበር ኢይሴሰይ፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,A
ዘእም ተረፈ ልብ ይነብብ አፍ፡፡,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,D
ዘአግዚአብሔር አስተጻመረ ኢይፍልጥ ሰብእ፡፡,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,D
ዘከዐወ ደመ ሰብኣ ይትከዐው ደሙ፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,A
ዘክልዔ ልቡ ህዉክ ውአቱ።፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,B
ዘወጠነ ይፌጽም፡።,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,የጀመረ ይፈጽም፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,የጀመረ ይፈጽም፡፡,C
ዘዐቀበ አስኪቶ የዐቅብ ህይወቶ፡፡,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,C
ዘዘገኑ ወርቀ ወዘኢዘገኑ፤ ክሌዔሆሙ ኅቡረ ኀዘኑ።፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,C
ዘየሐውር መርድአ የኀሥሥ ምክንያተ፡፡,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,C
ዘየዓቅብ አፋሁ ይትመሐፀን ነፍሶ፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,A
ዘያፈቅር ቢጾ ውስተ ብርሃን ይነብር ።,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,B
ዘይትናገር ዘኢይደልዎ ይሰምዕ ዘይጸልኦ።፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,B
ዘይከሪ ግበ ለቢጹ ይወድቅ ውስቴቱ፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,A
ዘይወጽእ እም አፉሁ ለሰብእ ውእቱ ያረኩሶ።፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,D
በድኅረ መጽአ ዐይነ አውጽአ፡፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,C
ዘጸንአ ዴዴሃ ይበልዕ ፍሬሃ,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,D
ዘጻመወ በዓለም የሐዩ ለዝሉፉ፡,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ምስጋና ለርሱ ይሁን,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,A
ዚአከ ለዚአየ፤ ዚአየ ለዚአከ፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,A
ዛቲ ተግሣጽ ትኩነኒ እምዮም፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,A
ዝልፎ ለጠቢብ ከመ ይዌስክ ጥበበ፤ ኢትዝልፎ ለአብድ ከመ ኢይጽላእከ፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,B
ዝክረ ጻድቅ ለዓለም ይሄሉ።,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,ለሰሚው አስደናቂ,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,C
ዝ ኩሉ ሥርጋዌ በአንተ አሐዱ ነገር፡፡,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,A
የሀጉል ርአሶ ዘኀልያነ ይነሥአ፡፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,D
የአምነከ ሰብአ ሶበ ታሴኒ ሎቱ፡።,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,B
ያኃሥረከ በአኅደርኮ፤ ወይዘረክየከ ዘለቃሕኮ፡፡,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,B
ያዕቆብሃ አፍቀርኩ፤ ወኤሳውዛ ጸላእኩ,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,D
ይቤ አጋግ «ከመ ዝኑ ሞት መሪር»,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,C
ይብሉ «ሰላም ሰሳም!» ወአልቦ ስላም፡፡,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,B
ይብል አብድ በልቡ አልቦ እግዚአብሔር,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,A
ይብእስከ ረጊጽ ውስተ ቀኖት በሊህ።፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,B
ይትወለወል ሰብእ እም ገዜ ልደቱ እስከ ጊዜ ሞቱ፡፡,የጀመረ ይፈጽም፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,D
ይሄይስ ህዳጥ ዘበጽድቅ አምብዙኅ ብዕለ ኃጥአን,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,D
ይሄይስ ብሂም እምነቢበ ሀሰት፡።,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,A
ይሄይስ ብእሲ ዕጉስ እም ኃያል,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,C
ይሄይስ ነዳይ ጥዑይ ሥጋሁ ወፍቱሕ ነፍሱ፤ እምነ ባዕል ዘድውይ ሥጋሁ ወእሱር ነፍሱ፡,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,አባትና እናትህን አክብር፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,A
ይሄይሰ አሐዱ እም ፲ ፻፤ ወይሄይስ መዊት ዘእንበሰ ውሉድ እም ወሊድ ወልደ እኩየ፡፡,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,D
ይሄይስ አርክ ቅሩብ እም እሁ ዘርቀ የኀድር።,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,A
ይሄይስ ፍተ ሐምል ፍቅር ዘቦቱ አመግዝዕ ዘአልህምት፡፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,C
ይኩን ኩሉ ብእሲ ፍጡነ ለሰሚዕ፤ ወጉንዱየ ለነቢብ ወለመዓት፡፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,B
ይወድስከ አፈ ነኪር ወአኮ አፈ ዚአከ,አሽ ባይ።,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,D
ይደልዎ ለዘያነብብ ይዝክር ስሞ ለበዓሰ መጽሐፍ,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ገንዘብ እንደጌታው ነው,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,A
ይደልዎ አስቡ ለዘይትቀነይ።፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,B
ይጹም ዐይን፤ ይጹም ልሳን፤ ዕዚንኒ ይጹም።፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,C
ድልዋኒክሙ ንበሩ!,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ራስህን አድን።፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,B
ድክምት ቃል ትሰብር አጽመ,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,A
ገብአተኒ ወርቅየ፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,ራስህን አድን።፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,C
ጊዜሁ ለመብልዕ ረሃብ ወለስትይ ጽምእ፡,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,C
ጊዜ ሰአልኩከ ጸግወኒ ፍታ፤ እስመ ኢየአምር ስብእ ዘትወልድ ሳኒታ፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ለሁሉም ጊዜ አለው,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,B
ጊዜ ገቢር ለእግዚአብሔር፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,D
ጌሰምሰ ትሄሊ ለርእላ፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,B
ግብር ዘአልቦ ምጣኔ ገዐር ውዕቱ፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,D
ጠቢብ ገብር ይሜብል እግዚኡ፡,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,D
ጥበብ ትትበደር እምወርቅ፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,D
ጥበብ ትሄይስ እመኩሉ መዛግብት፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,አሽ ባይ።,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,C
ጸላእተከሙ አፍቅሩ።,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,B
ጸሎቱ ለመስተቀይም ኢውክፍት ቅድመ እግዚአብሔር፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,A
ጸሎቱ ለመስተቀይም ከመ ዘርዕ ዘወድቀ ማዕከስ አስዋክ፡፡,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,A
ጸጋ በዲበ ጸጋ፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,ምስጋና ለርሱ ይሁን,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,C
ጻማ ከናፍር፡፡ ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,C
ጻድቅስ ይምሕር ወይሁብ፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,B
ጽጋብ ያመጽእ ግብረ ቅንጻዌ! ወቅንጻዌ ያፈደፍድ ደዌ,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,B
ፀሩ ለከርሥ አፍ፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,A
ፈታሒ በጽድቅ ኩናኒ በርትዕ፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,D
ፍሬ ከናፍር።,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,D
ፍዳ ለኃጥአን ዕሴት ለጻድቃን፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,A
ፓፓ ዘኢይስሕት፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,D
ኩሉ ማእምር፣ ይገብር በምክር፡፡,ተራ ወሬ አሉባልታ,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ጥረህ ግረህ ብላ,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,B
ኩሉ ቡሩክ፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,B
ዙሉ ነፍስ ይሴብሖ ለእግዚአብሔር።,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,A
ኩሉ ንጹሕ ለንጹሓን፡፡,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,D
ኩሉ ከንቱ፡፡,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,C
ኩሉ ዐረየ ወኅቡረ አለወ,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,A
ዙሉ ዕፅ ዘኢይፈሪ ፍሬ ሠናየ ይትገዘም፤ ወውስተ እላት ይትወደይ፡፡,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,B
ኩሉ ዘነፍስ፤ ይበሊ ከመ ልብስ፡፡,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,D
ኩሉ ዘገብራ ለሠናይት ይረከብ ሠናየ፡,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,B
ኩሉ ይሴኒ ሰአመ ንሴኒ ንህነ,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,A
ኩሉ ይሄሊ ትካዘ ርእሱ፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,A
ኩሉ ጻድቅ በጊዜ ርቱፅ፡፡,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,B
ኩሎ አመክሩ ወዘሠናየ አጽንኡ,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,C
ጐንዱየ እብጽሕ እገሪከ ኀበ እርከከ፤ ከመ ኢይጽገብከ፤ ወኢይጽላእክ፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,D
ጉየያ ለፍትወተ ውርዙትከ፡፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,D