ProverbEval / geez /gez-native-description.csv
israel's picture
Update geez/gez-native-description.csv
b05f715 verified
raw
history blame
54.7 kB
Proverb,Description
ለለአሐዱ በከመ ምግባሩ።,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡
ለሰብእ ጸሩ ሰብአ ቤቱ፡፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ
ለዘቦ ይሁብዎ፤ ወይዌስክዎ፤ ወለዘለ አልቦ አለሂ ቦ የህይድዎ፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡
አኮ በሲበት አላ በአእምሮ,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።
መጥወኒ እመጥወ,ስጠኝ እስጥህለሁ
ምዉት የሀውር ሀበ ምዉት,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል
ወእመ ሖርከ ብሔረ ባዕድ ኩን ከማሆሙ,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን
ዘበልዐ በአቅም የሀድር በሰላም,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል
ሀቡ ዘነጋሚ ለነጋሚ፤ ወዘእግዚአብሔር ለእግዜአብሔር,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ
ሀብ ለኩሉ ለዘሰአለክ,ለለመነህ ሁሉ ስጥ
ህብ ፍኖተከ ለእግዚአብሔር,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ
ሃይማኖት እንተ አልባቲ ምግባረ ሠናይ ምውት ይእቲ,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት
ህየንተ አበውኪ ተወልዱ ለኪ ደቂቅ,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ
ለልላነ አጓለእመሕያውሰ አልቦ ዘይክል አግርሮታ,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል
ለሰሚዕ እጹብ,ለሰሚው አስደናቂ
ለስሒት መኑ ይሴብዋ,ስህተትን ማን ያስተውላታል
ለእመ ረክብከ ሰብአ በፍኖት ኢትጻባሕ፤ ወለእመ ተጻብሐክ ኢታውስኦ,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት
ለአመ ብከ ህብ ወለእመ አልብከ ኀሊ,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን
ለእመ ብከ ጥበብ ጸሐፍ,ዕውቀት ካለህ ጻፍ
ለወሀቤ ዝናም ማየ ከልእዎም,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት
ለውሂብ ኢትጉጔእ ወውሂበከ ኢትናፍቅ,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት
ለዘመጽአ በለላም በዝ አባርኮ ወለዘመጽአ በኀኬት በዝ እዘተርኮ,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ
ዘመጽአ ኀቤየ ኢይሰድዶ፤ ወኢያወጽኦ አፍአ,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም
ዘቦ ይሁብዎ፤ ወይዌስክዎ፤ ወለዘለ አልቦ አለሂ ቦ የህይድዎ፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል
ለዘኢይሰቲ ወይነ ምንት ውእቱ ሕይወቱ,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?
ለዘየአምን ኩሉ ይትከሃል,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል
ለጠቢብሰ አሃቲ ቃል ትበቁእ,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል
ልሳነ እጓለ እመህያው ሐጽ ወኩናት,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው
ልደትሰ በኩሉ ልደት ጸውኡኒ በካልእ ዕለት,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ
ሎቱ ስብሐት,ምስጋና ለርሱ ይሁን
ሐለሙ ሕልመ ወአልቦ ዘረከቡ,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም
ሐንካስ በአግረ ዕውር ሖረ! ዕውርኒ በዐይነ ሐነካስ ነጸረ ወበክልዔሆሙ ወይንየ ተመዝበረ,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ
ሕሙማን ይፈቅድዎ ለዐቃቤ ሥራይ ወአኮ ጥዑያን,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡
ሕማማ ለዐይን ርዕየተ ጸላኢ,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ
ሕንጻ ወውሉድ ያዐብዩ ስመ,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ
ሕያዋን ይስእሉ ለሙታን፤ ሙታን ይስአሉ ለሕያዋን,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡
ሕይወት ወሞት ውስተ እደ ልሳን,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ
መምህራነ ኮኑ በበደወሉ፤ ፊደላተ በሆለቆ ኩሉ,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ
መምህር ወመገሥጽ ዘኢያደሉ ለገጽ,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት
መስዋዕቱ ለእግቢአቢሔር መንፈስ የዋህ,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው
መስገርትስ ተቀጥቀጠት ወንህነስ ድኅነ,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን
መኑ ከመ አምላከነ?,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?
መኑ ዘደመሮ ለብርሃን ምስለ ጽልመት?,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?
መኑ የአቁር እሳተ ውስተ ኅጽኑ?,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?
መንግሥት እንተ ትትናፈቅ በበይናቲሃ ኢተጸንእ,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም
መዐር ኢይጥዕሞ ለአድግ,ለአህያ ማር አይጥማትም
መዓተ ንጉሥ ከመ መልአክ ሞት,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል
መጋቢ እንበለ ሊሳይ፤ ጸባቲ እንበለ ማይ,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ
መጠኑ ለረድእ በከመ ሊቁ፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡
መጥወኒ አመጥወከ፡፡,ስጠኝ አለጥህለሁ
ማኅቶቱ ለሥጋክ ዐይንክ ውእቱ,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።
ማዕረሩ ብዙኅ ወገባሩ ህዳጥ,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡
ማይ ብዙኅ ኢይክል አጥፍአታ ለፊቅር፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም
ምሉዕ በኩለሄ,በሁሉ የተሟላ
ምሕረተ እፈቅድ ወአኮ መስዋዕተ,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።
ምንት ብክ ዘኢነሳእከ እም ካልዕከ?,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?
ምንዳቤያትሰ ኢኮና ርሁቃተ እምኔከ፤ አላ ይነቅአ እምታህተ እገሪከ፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡
ምክር ሠናይት ለኩሉ ዘይገብራ።,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት
ሞቱ ሰኃጥኣ ጸዋግ,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው
ሞታ ለነፍስ ርቅ እም አግዚብሔር፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ
ምውት የሐውር ኀበ ምውት፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡
ምኩራብ አነመት ፀምረ፤ ወቤተ ክርሰቲያን ተአጽፈቶ፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡
ሠናይ ለብእሲ መቅበርቱ ለእመ ኮነ በውስተ ርስቱ፡፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡
ሠናይ ብእሲ ያወጽኣ ለሠናይት፣ እም ሠናይት መዝገበ ልቡ፡፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡
ሠናይ እገሪሆሙ ለአለ ይዜንዉ ሠናየ ዜና፡፡,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡
ሣህል ወርትዕ ተራከባ፤ ጽድቅ ወሰላም ተሰዐማ።,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ
ሥርዉ ለኩሉ እኩይ፣፤ አፍቅሮ ንዋይ፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡
ሥጋ ትሄይላ ለነፍስ፤ በከዊነ ማኅደር፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች
ርቱዕ አበው ይዝግቡ ለውሉዶሙ፤ ወአኮ ውሉድ ለአዝማዲሆሙ,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም
ርኅቀተ ሀገር፤ ኢይከልኣ ለፍቅር፡፡,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት
ሰላም ለላም ለሰራቄ ቅኔ ናሁዳ፤ ዳር ዳሩን ኮርኩሞ፣ መሀሉን ሳይጎዳ፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን
ሰብአ ቤቱ ይጻረሮ ለለብእ,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡
ሰብአሰ ገጸ ይሬኢ፤ ወእግዚአብሔርሰ ልበ ይሬኢ፡፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡
ሰብእ አልብየ,ለው የለኝም፡፡
ሰብእ ወጣኒ፤ እግዚአብሔር ፈጻሚ,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡
ሰብእ ይሠምር በዘይጌይሶ ለሥጋሁ።,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡
ሰብእ ይቄድሶ ሰመካን፤ መካን ይቄድሶ ለሰብእ፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡
ሰብእ ይከብር በእንተ ልብሱ፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡
ሰንበት ተዐቢ እምኩሉ ዕለት፤ ወሰብእ ይከብር እም ዙሉ ፍጥረት፡፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡
ሰአሉ ወይትወህበክሙ፤ ኅሥሠ ወትረክቡ፤ ጐድኮጐዱ ወያርህዉ ለክሙ፡፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡
ሰይፍ ዘክልዔ አፉሁ፡,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡
ሲሲታ ስነፍስ ቃሰ እግዚአብሔር፡፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡
ስማዕ ወልድየ ሕገ አቡከ,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡
ስብሐት ለእግዚአብሔር!,እግዚአብሔር ይመስገን!
ስብዓ ይወድቅ ጻድቅ ወይትነሣአእ፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡
ሰታይ ወአንስት ያስሕታሆሙ ለመምህራን፡፡,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡
ሶበ ተሐውር ምስስ ፅድውከ ኅበ መልአክ ተዐረቅ በፍኖት,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ
ሶበ ትረክቦ ኃጢአቱ ይጸልኣ፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡
ሶበ ኢያሥራሕክምዋ ሰእጐልትየ እም ኢረከብክምዋ ሰአምሳልየ፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡
ቀዳሚሃ ለጥበብ ፈሪሃ አግዚአብሔር,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡
ቀዳሜ ሕይወቱ ሰሰብእ እክል ወማይ፣፤ ወይን ወሥርናይ,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡
ቀጥቅጥ መዝራዕቶ ሰኃጥእ ወሰእኩይ፡፡,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡
ቃለ መዋቲ ጽንዕት ይኣቲ፡፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡
ቅኑተ ይኩን ሃቁየክሙ ወኅትወ መኀትዊክሙ።፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።
ቅድመ አውጽእ ሠርዌ እም ዐይንክ,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡
ቅድመ ይባኡ ውስተ ኅርየት ይምሃርዎሙ ቃለ ሃይማኖት፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው
በስሐቅ ወበስላቅ ይበውእ ጸላኤ ሠናያት፡፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል
በሳምናዊት ዘመን ትሴኮስ ፍቅር፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡
በስምዐ ክልዔቱ ወሠለስቱ ይቀውም ኩሉ ነገር፡፡,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡
በቀዳሚ ጉየይ፤ ወበካልዕ ጉየይ፤ ወበሳልስ ተንሥእ ወተቃተል፡፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም
በብዙኅ ጻማ ሀሰወነ ንባእ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን
በትዕግስትክሙ ታጠርይዋ ለነፍስክሙ፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡
በአርምሞ ይመስል ጠቢብ፡፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡
በአይቴ ኀሊፈኪ ድጓ ተምሂረኪ?,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?
በከንቱ ዘነሳእክሙ ሀቡ በከንቱ፡፡,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡
በዘሠፈርክሙ ሎሙ ይሠፍሩ ለክሙ፡፡,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።
በዝ ግብርኪ፣ ተገደፍኪ፡፡,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡
በጽባሕ ዘተናገረ ኢይደግም በሠርክ፡፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡
በሞተ ዚአሁ ሀዮነ ቁስለነ፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡
ቢጽ ለቢጹ ይትራድዖ፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል
ቢጽ ምስለ ቢጹ።,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡
ባኡ እንተ ጸባብ አንቀጽ፡፡,በጠበበው በር ግቡ፡፡
ቤዛ ነፍሉ ለሰብእ ጥሪተ ብዕሉ,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው
ብላዕ በሐፈ ገጽከ,ጥረህ ግረህ ብላ
ብእሲ ማእምር ኀዘን ለነፍሱ,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም
ብአሲት አዛል (አዚዝ) አክሊል ለምታ,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት
ብእሲ እኩይ የኃብል አእርክተ,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል
ብእሲ ወብእሲት እሐዱ አካል እሙንቱ,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው
ብእሲ ጠዋይ ይልዕክ እከየ,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል
ብዙኃን መኳንንት እለ ወድቁ ውስተ ምድር ወቦ ባሕታዊ ዘተቄጸለ አክሊለ,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ
ብዙኃን አለ ወድቁ በሐጺን ወአኮ ከመ እለ ወድቁ በልሳን,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም
ብዙኃን ይመውኡ,ብዙዎች ያሸንፋሉ
ብዙኃን ጽዉኣን፤ ወኅዳጣን ኅሩያን,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡
ብየ ሥልጣን ላዕለ ኩሉ ዘኮነ ወአኮ ዙሉ ዘይበቁዓኒ,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም
ብፁዓት መካናት ዘኢወለዳ,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው
ብፁዓን ገባርያነ ሰሳም,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው
ብፁፅ ዘይሁብ አም ዘይነስእ,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው
ብፁዕ ዘይደበድባ ለከርሱ,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው
ቦ እለ ተሐርዩ እምከርሠ እሞሙ፡,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ
ቦ ጊዜ ለዙሉ,ለሁሉም ጊዜ አለው
ተልዒልየ ተትህትኩ፤ ወተመነንኩ፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ
ተሰአሎ ለአቡከ ይነግረከ፤ ወለሊቃውንቲከ ይዜንዉከ,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል
ተበአስ በአንተ ጽድቅ እስክ ለሞት,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል
ተንተንኩ ለወዲቅ፤ ወእግዚአብሔር አንሥአኒ,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ
ተአምሑ በበይናቲከሙ በአምሐ ቅድሳት,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ
ተዓቀብ አምጸላእትከ አሐደ ጊዜ ወተኣቀብ እም ፍቁርክ ፲፻ ጊዜያተ,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ
ተዘከሩ መኳንንቲክሙ፣ ዘነገሩከሙ ቃለ እግዚአብሔር,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ
ተገሃሥ እም እኩይ፤ ወግበር ሠናየ,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ
ተፋቀሩ በበይናቲከሙ,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ
ተፋቅሮሰ ፍጹም ሕግ,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው
ትበልዒ ወኢትጸግቢ,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም
ትንቢት ይቀድሞ ለነገር,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል
ትእቢትሰ ጸሩ ስሰክርስቶስ,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው
ትውልደ ጻድቃን ይትባረኩ,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ
ኅላፊ ንብረት፣ ክመ ጽላሎት,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው
ኀበ ሀሎ መዝገብክሙ ሀየ ይሄሉ ልብክሙ,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል
ኀበ ሀሎ ገደላ ሀየ ይትጋብኡ አንሰርት,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ
ሃዘን ለአብዳን፤ ወፍስሐ ለጠቢባን,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች
ኀጺን ለነጺን ይትባልሁ,ብረት ብረትን ይስስዋል
ኃይሉ ስስብእ በአምጣነ ቆሙ,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ
ኅዳጣን ይትጌበሩ፤ ወብዙኃን የዐርሩ,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ
ኅድጉ አበሳ ቢጽክሙ,የወንድማችሁን በደል ተዉለት
ኅድጋ ለመዓት ወግድፋ ለቁጥዓ,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት
ኅድግዎሙ ለሕጻናት ይምጽኡ ኀቤየ,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ
ኀድግዎሙጮ ለምጢዉታን፤ ይቅብሩ ምዉታኒሆሙ,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ
ነባህነ ነባህነ ከመ ዘኢነባህነ ኮነ,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን
ነገሥት ያፈቅሩ ጽልሕዋነ ወመደልዋነ,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።
ነገረ አማጽያን ኃየለነ,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን
ነገረ ዘርቅ,ተራ ወሬ አሉባልታ
ነፍስ ርኅብት መሪርኒ ጥዑመ ያስተርእያ,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።
ነፍስየ ትጻእ ምስለ ኢሎፍላውያን፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ
ነፍስ ጽግብት ጸቃውዓ መዓር ትሜንን,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች
ናሁ ሠናይ ወናሁ አዳም ሶበ ይፄልዉ አኃው ኅቡረ,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው
ንሕነ ነአምር ግብሮን ለቆራብት,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን
ንሥኣ ወብልዓ ለአእንታከቲ መጽሐፍ,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት
ንቃህ መዋቲ,የተኛህ ንቃ
ንባብ ይቀትል፤ ወትርጓሜ ያሐዩ፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል
ንነግርሂ ወኢንዘብጥ,እንናገራለን እንጅ እንማታም።
ንዋይ ከመ እግዜኡ,ገንዘብ እንደጌታው ነው
ንዋይከ በቅድሜከ፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡
ንግባአኬ ኀበ ጥንተ ነገር፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡
አልቦ በቁዔት በከሲተ ኅሊናየ,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡
አልቦ ክዱን ዞኢይትከለት፤ ወአልቦ ኅቡእዕ ዘኢያስተርኢ,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡
አልቦ ዘያበርህ ማኅቶተ ከመ ያንብራ ታህተ ከፈር፡፡,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡
አልቦ ዘይእህዝ እርፈ ወየሐርስ ድኅሪተ፡፡,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:
አልቦ ገብር ዘየዐቢ እም እግዚኡ፤ ወአልቦ ረድእ ዘየዐቢ እም ሊቁ፡,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡
አልቦ ገብር ዘይክል ተቀንዮ ለከልዔ አጋአእዝት፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡
አሐቲ ይእቲ ለእማ ።,ለእናቷ አንዲት ናት።
አሐደ ቀለመ ዘነገረከ ይኩን ከመ አቡከ፤ ክልዔተ ቀለመ ዘነገረከ ይኩን ከመ ፈጣሪከ፡፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡
አሐደ ይኩን ቃልክሙ፤ እመኒ እወ አወ ወእመኒ አልቦ አልቦ፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡
አቅረብኩ ለከ እሳተ ወማየ፣ ደይ እዴከ ኀበ ዘፈቀድከ,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.
አቅድሙ ስንቀከሙ፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።
አበውኒ ኢታስተቆጥዑ ውሉደክሙ፡፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ
አብዝኖ መጻሕፍት ያዘነግእ ልበ,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡
አብድ ይነውም በጊዜ ማአኣረር፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡
አነ አዐብዮ ሰአቡየ ዕዝን፣ ደኃራዊ ዘበቁልኩ ቀርን።,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡
አነ ዘጳውሎሰ፣ ወአነ ዘአጵሎስ፣ ወአነ ዘኬፋ፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።
አንብብዋ ለመልእክት፤ አም ጥንታ እስከ ተፍጻሜታ፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡
አንተ ኮኩህ!,አንተ መሠረት ነህ!
አንትሙስ ኅሱ እንተ አፍኣ ወእንተ ውሰጡስ የአምር አግዚአብሔር፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡
አንትሙ ተሐውሩ ግድመ ግድመ፤ አነኒ አሐውር ግድመ ግድመ፡፡፥,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡
አንፄዋ ለኅልፈታ አንፈ ፄሴሜት ታጹኑ።,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡
አክብር አባክ ወአመክከ፡,አባትና እናትህን አክብር፡፡
አኮ ለዘሮጸ ባህቱ ለዘበደረ፡፡,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡
አኮ በሲበት አላ በአአምሮ።,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡
አኩቴቶሙ ዕረፍቶሙ፤ ዕረፍቶሙ አኩቴቶሙ።፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡
አድኅን ርእስከ፡፡,ራስህን አድን።፡
አጽንእ ዘብከ ከመ አልቦ ዘይነሥእ አክሊሰከ፡፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡
አፉሁ ለጻድቅ ይትሜህር ጥበብ፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡
አፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስክ፡፡,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡
አፍትን ርእሰከ ለካህን፡፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡
አፍኒ ወልብኒ ኅቡረ ይእመኑ።,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡
አፍ ይጸውአ ለሞት፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡
ኢተህቡ ፍኖተ ለሠይጣን፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡
ኢታልምድዎ ወኢትክልእዎ፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡
ኢታትህት ርአስክ ለብእሲ አብድ,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡
ኢታንሥእ ዘኢያንበርከ፡፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡
ኢታንክር ዘንተ ዘይብእስ ሀሎ፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡
ኢታድልዉ ለገጸ ሰብአ፡፡,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡
ኢታፍቅሩ ወርቀ ወኢብሩረ፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡
ኢትህሚ ሰብአ ውስተ ቤትከ፤ አስመ ዖፈ ሰማይ ያወጽኦ ለነገርከ፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡
ኢትልበሱ ልብሰ ሐራ።,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።
ኢትማዖ ሰአኩይ በእኩይ፤ አላ በገቢረ ሠናይ፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡
ኢትርአይ ግርማ ርእየቱ ለኤልያብ፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡
ኢትርፍቅ ውስተ ርእስ ምርፋቅ፡፡,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።
ኢትስርቁ ትብል ወለሊከ ትሰርቅ፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡
ኢትስተይ ማይ እራቆ፤ አላ ቶስህ ወይን በአንተ ህማመ ከብድከ፡፡,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ
ኢትቁም አራቀክ ቅድመ ነቢየ አግዚአብሔር፤,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡
ኢትቅናዕ ላዕለ አኩያን፡፡,በክፉዎች አትቅና፡፡
ኢትኅድግ ዐርከክ ዘትካት፤ እስመ ኢይከውነክ ከማሁ ዐርከ ግብት፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው
ኢትንአዶ ሰለብእ ዘእንበሰ ትርዐይ ተፍጻሜቶ፡።፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡
ኢትኩኑ ከመ መደልዋን፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡
ኢትኩን ጻድቀ ፈድፋደ፤ ወኢትጠበብ ፈድፋደ፡፡,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡
ኢትክሉ ተቀንዮ ለአግዚአብሔር ወለንዋይ፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡
ኢትክሉ ተቀንዮ ለክልዔ አጋእዝት፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡
ኢትክል ተከብቶ ሀገር፤ እንተ ተሐንጸት መልእልተ ደብር,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡
ኢትዛለፍ በማእከለ ሊቃውንት፡፡,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡
ኢትግሥሠ መሲሃንየ ወኢታህስሙ ዲበ ነቢያትየ፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ
ኢትፍርህዎ ለሞት ፍርህዋ ለኃጢአት,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡
ኢትፍጽሞ ለብዕራይክከ ሶበ ታከይድ እክለክ፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡
ኢየኃድጋ ለሀገር ዘእንበለ አሐዱ ሔር፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡
ኢየአርሩ በለለ እም አስዋክ፤ ወኢይቀስሙ አስካለ እም አሜከላ፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡
ኢያስህትከ ላህያ ለብእሲት፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡
ኢይመውያ ሰሚዕ ለርእይ፡፤,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡
ኢይትፈቀድ ምክንያት ለኢአሚን፤ ዳዕሙ ይትፈቀድ ለአሚን,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡
ኢይከብር ነቢይ በሀገሩ፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡
ኢይድህን ንጉሥ በዝኀ ሠራዊቱ፡፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡
ኢይጥዕሞ መዓር ለአድግ ዘእንበለ እጉስታር፡፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡
ኢይፈቅድ ይንግርዎ ግኦእዞ ለሰብእ,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡
ኤፍሬም ይበልዖ ለምናሴ፤ ወምናሴ ይበልዖ ለኤፍሬም፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡
እለ መጥባሕተ ያነሥኡ በመጥባሕት ይመውቱ፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡
እለ ትነብሩ ተንሥኡ፡፡,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡
እለ ከርሦሙ አምላኮሙ።፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡
እለ ጻጹተ ትነጥፋ ወእለ ገመለ ትውህጡ።,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡
እመሰ ይትከሃለክሙ ምስለ ዙሉ ሰብእ ተእኅዉ፡፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡
እመሰ ጼው ለስሐ በምንት እንከ ይቄስምዎ?,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?
አመ ተናገርኩ ጽድቀ ሰብእ ዛቲ ዓለም ይጸልኡኒ፤ ወከመ ኢይንብብ ሀሰተ ኩነኔ ዚእከ ያፈርሃኒ፤ ወእም ኩሉሰ አርምሞ ይቴይስ ወይሜኒ፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡
እመ ወሀበ ብእሲ ኩሎ ንብረቶ ለፍቅር መንኖ አይሜንንዎ፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡
እመ ይሰድዱክሙ እም አሐቲ ሀገር ጉዩ ኀበ ካልዕታ፡,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ
እም ተናግሮ ይሄይስ አርምሞ፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡
እምነ መንግሥት የዐቢ ክህነት,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡
እምነ ረፃብ የሄይስ ኩይናት፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡
እም ንጉሥ እቡድ ይቴይስ ገብር ጠቢብ፡፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡
እም አሐዱ አፍ ይወጽኡ ቡራኬ ወመርገም፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡
እም እፈ በላዒ ወጽአ መብልዕ፤ ወእም አፈ ኃያል ተረክበ ጥዑም፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡
እም ከመ ተፈስሐ ልብ ይበርሀ ገጽ፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡
እም ከመ ኀዘነ ልብ ይዴምን ገጽ፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡
እም ድኅረ ሞቱ ለስብእ አልቦቱ ንስሐ፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡
እም ዙሉ ምግባረ ጽድቅ የዓጽብ ጽሙና፣ ወእም ኩሉ መዓርግ ይትሌዓል ብሕትውና።,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡
እስመ ሰውዳሴኒ ክንቱ ይልዕካ ዝሙት፡፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡
እስመ ልብሱ ለሥጋ ሞገሱ,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡
እስመ መብልዕ ወመስቴ ያስተፋቅር፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡
እስመ ስሙ ይመረሖ ኅበ ግብሩ፡፡,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡
እስመ በብዝኃ ጥበብ ብዙኅ ኀዘን፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡
እስመ በትህትና ረከበ ልዕልና፡፡,በትህትና ክብርን አገኘ፡
እስመ በአሐዱ ፍቁር ይስሀብ ካልኡ፡፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡
እስመ ተፋቅሮ ይደፍኖን ለኩሎን ኃጣውአ፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡
እስመ ነፍስ ተሐድር በደም፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡
እስመ ነፍስ ተዓጽብ እምሲሲት፤ ወሥጋ የዓጽብ እም ዓራዝ፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡
እስመ አልቦ ነገር ዘይስአኖ ሰእግዚአብሔር፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡
እስመ እም ቃልከ ትጸድቅ ወእም ቃልከ ትትኳነን፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡
እስመ እምተረፈ ልብ ይነበብ አፍ።፡,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡
እስመ ዘአፍቀረ ይጌሥጽ እግዚአብሔር፡፡,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡
እስመ ፍቅር ከመ ሞት ጽንእት ።,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡
እስመ ኩሉ ለቤቱ ይሄሊ።,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡
እስመ ኩሉ ጾሮ ይጸውር፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡
እስመ ቁር ወረሃብ ያረስዕ ጸሎተ፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡
እስከ ማዕዜኑ ተሐነከሱ በክልዔሆን ጌጋያቲክሙ?,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?
አቀትሎ ለኖላዊ ወይዘረዉ አባግዒሁ።፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡
እንበለ መከራ፤ ኢይትረከብ ጸጋ፡፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡
እንበለ ዝናም ደመና፤ እንበለ ንጽህ ምንኩስና:,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡
እንተ ኢትልህቅ ጣዕዋ ትመርሕ እማ፡፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡
እንዘ ቦ ልሂቅ ኢይትናገር ደቂቅ፡፡,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡
እንዘ ቦ ርሁብ ውስተ ቤትከ አታውጽእ አፍእ፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።
እኩይ ብእሲ ያወጽኣ ለእኪት እም እኪት መዝገበ ልቡ።,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል
እክል ያጸንእ ኃይለ ሰብእ።,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡
እድ ጽኑእ ብእሴ ያብዕል፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡
እግዚአብሔር ወኀበ ወአግዚአእብሔር ነሥአ፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡
እጽብሰ እጹብ ውእቱ፤ እሰመ ለእጹብ ትርጓሜ እልቦቱ፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡
ኦሆ በሀሊ፡፡,አሽ ባይ።
ከመዝ ንግሩ፤ ወከመ ዝ ግበሩ፡፡,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።
ከንቱ ውዳሴ፡፡,የማይገባ ምስጋና
ኩኑ ቅዱሳነ፤ እሰመ አነሂ ቅዱስ አነ።,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡
ኩኑ ከመ ይእዜ እለ ተወልዱ ሕጻናት,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።
ኩኑ ጠቢባነ ከመ እርእዌ ምድር፤ ወየዋሃነ ከመ ርግብ፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።
ኩን መሃይምነ እስከ ለሞት፡።,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡
ኩን ጠቢበ ለእድውከ,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።
ካህናቲከ ይለብሉ ጽድቀ።፡,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።
ካህን ይነብር በየማነ ንጉሥ፡፡,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡
ከቡር ሞቱ ለጻድቅ፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡
ከቡር እውስቦ በኩለሄ ወለምስካቡኒ አልቦቱ ስእበት፡፡,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡
ኮከብ እም ኮከብ ይሄይስ ክብሩ,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡
ወለሊሁ ሠይጣን ይትሜሰል ከመ መልአከ ብርሃን፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡
ወለእመ ሖርከ ብሔረ ባዕድ ኩን ከማሆሙ።፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን
ወለእመ ይለድድዱክሙ እም አሐቲ ሀገር ጉዩ ኅበ ካልዕታ፡፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡
ወለደቂቀ መንግሥትሰ ያወጽእዎሙ አፍኣ፡፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡
አግዚእ አእምሮ በጠጅ፣ እነወለቡ በደጅ፡፡,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡
ወሙጻኡ ለቅስት የሃልቅ በመሐላ፡፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡
ወቀላለ ኮነት ዘመንየ ከመ ነገረ ከየአንም፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡
ወቀደምትኒ ይከውኑ ድኅረ፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡
ወትወርድ አመጻሁ ዲበ ድማሁ፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡
ወነገረ ቢጽ ኢይጥዕሞ ስሰቢጹ፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡
ወነገርከ ያዔውቀከ፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡
ወኢይጻእ ዐቢይ ነገር እም አፉክሙ፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡
ወእምኩሉ የዐቢ ተፋቅሮ፡፡,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል
ወክልዔቴ ይስድድዎሙ ለእልፍ፡፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡
ወዘአዝለፊ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን፡፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡
ወያገብእ እሁ እኅዋሁ ለሞት፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል
ወይን ወማኅሌት ያስተፌስሁ አልባበ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡
ወይን ያስተፌስሕ ልበ ለብእ፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡
ወድሶ ለለብእ በዘይደሉ፡፡,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡
ወኩሉ ዘተጽሕፈ ሰተግሣጸ ዚእነ ተጽሕፈ፡፡,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።
ውሂብሰ እም ልማድ ውእቱ፡፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡
ውሂብሰ እም ረኪብ ውእቱ፡፡,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡
ውሂብ እም ድኅረ ስኢል እስረተ እድ ውእቱ፤ ወውሂብስ ቅድመ ስኢል ፈቲሐ እድ ውእቱ።,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡
ዐቃቤ ሥራይ ፈውስ ርእሰከ፡፡,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡
ዓስምስ ያፈቅር እሊእሁ፡፡,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡
ዕብን ዘመነንዋ ነደቅት፤ ወይእቲ ኮነት ውስተ ርእስ ማዕዘንት፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡
ዕውር ለዕውር ይትማርሑ ወይወድቁ ውስተ ግብ፡፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡
ዕውር ኢይባእ ውለተ ዝማሜ ወመሳጣ አይሠራዕ ጋሜ፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡
ዘላዕለ ነፍሱ ይኤብስ ለመኑ ኄረ ይከውን?,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?
ዘልህቀ በውስቴታ፤ የአምር ሥርዓታ፡፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡
በመሀሩክሙ ዕቀቡ ወዘከመ ምግባሮሙሰ ኢትግበሩ።,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡
ዘምር በመጠንከ,በልክ ዘምር!
ዘምስለ ጠዋይ ተጠዊ፤ ወምስለ ኅሩይ ኅሩየ ትከውን፡,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡
ዘረከበ ብአሲተ ሄርተ ረከበ ሞገስ፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡
ዘሰ በዐቅሙ ይበልዕ ጥዑይ ነፍሱ፡፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡
ዘበውሁድ ምዕመን በብዙኅኒ ምዕመን፡፡,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።
ዘቦ ብዙኅ ኢያትረፈ፤ ወዘቦ ውጉድ ኢያኅጸጸ።,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡
ዘተወክፈ ጻድቀ በስመ ጻድቅ፣ ዐስበ ጻድቅ ወእሴተ ጻድቅ ይረክብ፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡
ዘኀሠሠ ክልዔ ኢይረክብ አሐደ፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ
ዘኒ ትፈቅዱ ይግበሩ ለክሙ ሰብእ አንትሙኒ ግበሩ ሎሙ፤ ወዘኒ ኢትፈቅዱ ይግበሩ ብክሙ ኢትግበሩ ቦሙ,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡
ዘንስቲት ባቲ፤ ዕረፍት አልባቲ,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡
ዘአሀዙ ወርቀ ወዘኢአህዙ፣ ክልዓሆሙ ኅቡረ ተከዙ።፡,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡
ዘአልቦ ብእሲት ምንዱብ ውእቱ፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡
ዘአልቦ ኃጢአት ለይገራ፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡
ዘአልቦ ጽልቱጉት፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡
ዘአልዐለ ርእሶ የኃስር፤ ወዘአትሀተ ርአሶ ይከብር,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤
ከኢተሰምዐ ተሰምዐ፤ ዘኢተገብረ ተገብረ፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡
ዘኢተገብረ ለመላአክት ተገብረ ለካህናት፡፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ
ዘኢኮነ ዕድውክሙ ቢጽክሙ ውአቱ፡፡,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡
ዘኢይክል ሠሪዐ ቤቱ እፎ ያስተሐምም ቤተ አግዚአብሔር?,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?
ዘኢይፈቅድ ይትጌበር ኢይሴሰይ፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡
ዘእም ተረፈ ልብ ይነብብ አፍ፡፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡
ዘአግዚአብሔር አስተጻመረ ኢይፍልጥ ሰብእ፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡
ዘከዐወ ደመ ሰብኣ ይትከዐው ደሙ፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡
ዘክልዔ ልቡ ህዉክ ውአቱ።፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡
ዘወጠነ ይፌጽም፡።,የጀመረ ይፈጽም፡፡
ዘዐቀበ አስኪቶ የዐቅብ ህይወቶ፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡
ዘዘገኑ ወርቀ ወዘኢዘገኑ፤ ክሌዔሆሙ ኅቡረ ኀዘኑ።፡,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡
ዘየሐውር መርድአ የኀሥሥ ምክንያተ፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል
ዘየዓቅብ አፋሁ ይትመሐፀን ነፍሶ፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡
ዘያፈቅር ቢጾ ውስተ ብርሃን ይነብር ።,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።
ዘይትናገር ዘኢይደልዎ ይሰምዕ ዘይጸልኦ።፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡
ዘይከሪ ግበ ለቢጹ ይወድቅ ውስቴቱ፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡
ዘይወጽእ እም አፉሁ ለሰብእ ውእቱ ያረኩሶ።፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡
በድኅረ መጽአ ዐይነ አውጽአ፡፡,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡
ዘጸንአ ዴዴሃ ይበልዕ ፍሬሃ,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡
ዘጻመወ በዓለም የሐዩ ለዝሉፉ፡,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡
ዚአከ ለዚአየ፤ ዚአየ ለዚአከ፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡
ዛቲ ተግሣጽ ትኩነኒ እምዮም፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡
ዝልፎ ለጠቢብ ከመ ይዌስክ ጥበበ፤ ኢትዝልፎ ለአብድ ከመ ኢይጽላእከ፡፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡
ዝክረ ጻድቅ ለዓለም ይሄሉ።,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል
ዝ ኩሉ ሥርጋዌ በአንተ አሐዱ ነገር፡፡,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡
የሀጉል ርአሶ ዘኀልያነ ይነሥአ፡፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡
የአምነከ ሰብአ ሶበ ታሴኒ ሎቱ፡።,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡
ያኃሥረከ በአኅደርኮ፤ ወይዘረክየከ ዘለቃሕኮ፡፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡
ያዕቆብሃ አፍቀርኩ፤ ወኤሳውዛ ጸላእኩ,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡
ይቤ አጋግ «ከመ ዝኑ ሞት መሪር»,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡
ይብሉ «ሰላም ሰሳም!» ወአልቦ ስላም፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡
ይብል አብድ በልቡ አልቦ እግዚአብሔር,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡
ይብእስከ ረጊጽ ውስተ ቀኖት በሊህ።፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡
ይትወለወል ሰብእ እም ገዜ ልደቱ እስከ ጊዜ ሞቱ፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡
ይሄይስ ህዳጥ ዘበጽድቅ አምብዙኅ ብዕለ ኃጥአን,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡
ይሄይስ ብሂም እምነቢበ ሀሰት፡።,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡
ይሄይስ ብእሲ ዕጉስ እም ኃያል,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡
ይሄይስ ነዳይ ጥዑይ ሥጋሁ ወፍቱሕ ነፍሱ፤ እምነ ባዕል ዘድውይ ሥጋሁ ወእሱር ነፍሱ፡,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል
ይሄይሰ አሐዱ እም ፲ ፻፤ ወይሄይስ መዊት ዘእንበሰ ውሉድ እም ወሊድ ወልደ እኩየ፡፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡
ይሄይስ አርክ ቅሩብ እም እሁ ዘርቀ የኀድር።,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡
ይሄይስ ፍተ ሐምል ፍቅር ዘቦቱ አመግዝዕ ዘአልህምት፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡
ይኩን ኩሉ ብእሲ ፍጡነ ለሰሚዕ፤ ወጉንዱየ ለነቢብ ወለመዓት፡፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡
ይወድስከ አፈ ነኪር ወአኮ አፈ ዚአከ,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ
ይደልዎ ለዘያነብብ ይዝክር ስሞ ለበዓሰ መጽሐፍ,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡
ይደልዎ አስቡ ለዘይትቀነይ።፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡
ይጹም ዐይን፤ ይጹም ልሳን፤ ዕዚንኒ ይጹም።፡,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡
ድልዋኒክሙ ንበሩ!,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!
ድክምት ቃል ትሰብር አጽመ,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡
ገብአተኒ ወርቅየ፡፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡
ጊዜሁ ለመብልዕ ረሃብ ወለስትይ ጽምእ፡,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡
ጊዜ ሰአልኩከ ጸግወኒ ፍታ፤ እስመ ኢየአምር ስብእ ዘትወልድ ሳኒታ፡፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡
ጊዜ ገቢር ለእግዚአብሔር፡፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡
ጌሰምሰ ትሄሊ ለርእላ፡፡,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡
ግብር ዘአልቦ ምጣኔ ገዐር ውዕቱ፡፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡
ጠቢብ ገብር ይሜብል እግዚኡ፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡
ጥበብ ትትበደር እምወርቅ፡፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡
ጥበብ ትሄይስ እመኩሉ መዛግብት፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡
ጸላእተከሙ አፍቅሩ።,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡
ጸሎቱ ለመስተቀይም ኢውክፍት ቅድመ እግዚአብሔር፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም
ጸሎቱ ለመስተቀይም ከመ ዘርዕ ዘወድቀ ማዕከስ አስዋክ፡፡,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ
ጸጋ በዲበ ጸጋ፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡
ጻማ ከናፍር፡፡ ,ጉንጭ አልፋ፡፡
ጻድቅስ ይምሕር ወይሁብ፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡
ጽጋብ ያመጽእ ግብረ ቅንጻዌ! ወቅንጻዌ ያፈደፍድ ደዌ,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡
ፀሩ ለከርሥ አፍ፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡
ፈታሒ በጽድቅ ኩናኒ በርትዕ፡፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡
ፍሬ ከናፍር።,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡
ፍዳ ለኃጥአን ዕሴት ለጻድቃን፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡
ፓፓ ዘኢይስሕት፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡
ኩሉ ማእምር፣ ይገብር በምክር፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡
ኩሉ ቡሩክ፡፡,ሁሉ መልካም፡፡
ዙሉ ነፍስ ይሴብሖ ለእግዚአብሔር።,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡
ኩሉ ንጹሕ ለንጹሓን፡፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡
ኩሉ ከንቱ፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡
ኩሉ ዐረየ ወኅቡረ አለወ,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡
ዙሉ ዕፅ ዘኢይፈሪ ፍሬ ሠናየ ይትገዘም፤ ወውስተ እላት ይትወደይ፡፡,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡
ኩሉ ዘነፍስ፤ ይበሊ ከመ ልብስ፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡
ኩሉ ዘገብራ ለሠናይት ይረከብ ሠናየ፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡
ኩሉ ይሴኒ ሰአመ ንሴኒ ንህነ,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡
ኩሉ ይሄሊ ትካዘ ርእሱ፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡
ኩሉ ጻድቅ በጊዜ ርቱፅ፡፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡
ኩሎ አመክሩ ወዘሠናየ አጽንኡ,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።
ጐንዱየ እብጽሕ እገሪከ ኀበ እርከከ፤ ከመ ኢይጽገብከ፤ ወኢይጽላእክ፡፡,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡
ጉየያ ለፍትወተ ውርዙትከ፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡