ProverbEval / geez /geez_native_test_3.csv
israel's picture
Upload 5 files
e3808d9 verified
raw
history blame
167 kB
Proverb,A,B,C,D,Answer_Text,Answer_Letter
ለለአሐዱ በከመ ምግባሩ።,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,A
ለሰብእ ጸሩ ሰብአ ቤቱ፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,C
ለዘቦ ይሁብዎ፤ ወይዌስክዎ፤ ወለዘለ አልቦ አለሂ ቦ የህይድዎ፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,D
አኮ በሲበት አላ በአእምሮ,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,B
መጥወኒ እመጥወ,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ስጠኝ እስጥህለሁ,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,B
ምዉት የሀውር ሀበ ምዉት,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,የማይገባ ምስጋና,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,D
ወእመ ሖርከ ብሔረ ባዕድ ኩን ከማሆሙ,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,እግዚአብሔር ይመስገን!,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,A
ዘበልዐ በአቅም የሀድር በሰላም,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,C
ሀቡ ዘነጋሚ ለነጋሚ፤ ወዘእግዚአብሔር ለእግዜአብሔር,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,ራስህን አድን።፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,A
ሀብ ለኩሉ ለዘሰአለክ,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,B
ህብ ፍኖተከ ለእግዚአብሔር,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,C
ሃይማኖት እንተ አልባቲ ምግባረ ሠናይ ምውት ይእቲ,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,A
ህየንተ አበውኪ ተወልዱ ለኪ ደቂቅ,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,C
ለልላነ አጓለእመሕያውሰ አልቦ ዘይክል አግርሮታ,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,A
ለሰሚዕ እጹብ,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ለሰሚው አስደናቂ,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ለሰሚው አስደናቂ,C
ለስሒት መኑ ይሴብዋ,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ስህተትን ማን ያስተውላታል,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,ስህተትን ማን ያስተውላታል,B
ለእመ ረክብከ ሰብአ በፍኖት ኢትጻባሕ፤ ወለእመ ተጻብሐክ ኢታውስኦ,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,D
ለአመ ብከ ህብ ወለእመ አልብከ ኀሊ,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,B
ለእመ ብከ ጥበብ ጸሐፍ,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,C
ለወሀቤ ዝናም ማየ ከልእዎም,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,D
ለውሂብ ኢትጉጔእ ወውሂበከ ኢትናፍቅ,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,C
ለዘመጽአ በለላም በዝ አባርኮ ወለዘመጽአ በኀኬት በዝ እዘተርኮ,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,B
ዘመጽአ ኀቤየ ኢይሰድዶ፤ ወኢያወጽኦ አፍአ,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,C
ዘቦ ይሁብዎ፤ ወይዌስክዎ፤ ወለዘለ አልቦ አለሂ ቦ የህይድዎ፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,A
ለዘኢይሰቲ ወይነ ምንት ውእቱ ሕይወቱ,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,ለሰሚው አስደናቂ,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,B
ለዘየአምን ኩሉ ይትከሃል,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,B
ለጠቢብሰ አሃቲ ቃል ትበቁእ,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,C
ልሳነ እጓለ እመህያው ሐጽ ወኩናት,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,B
ልደትሰ በኩሉ ልደት ጸውኡኒ በካልእ ዕለት,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,B
ሎቱ ስብሐት,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ምስጋና ለርሱ ይሁን,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ምስጋና ለርሱ ይሁን,B
ሐለሙ ሕልመ ወአልቦ ዘረከቡ,የጀመረ ይፈጽም፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,C
ሐንካስ በአግረ ዕውር ሖረ! ዕውርኒ በዐይነ ሐነካስ ነጸረ ወበክልዔሆሙ ወይንየ ተመዝበረ,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,C
ሕሙማን ይፈቅድዎ ለዐቃቤ ሥራይ ወአኮ ጥዑያን,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,D
ሕማማ ለዐይን ርዕየተ ጸላኢ,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,C
ሕንጻ ወውሉድ ያዐብዩ ስመ,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,D
ሕያዋን ይስእሉ ለሙታን፤ ሙታን ይስአሉ ለሕያዋን,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,C
ሕይወት ወሞት ውስተ እደ ልሳን,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,C
መምህራነ ኮኑ በበደወሉ፤ ፊደላተ በሆለቆ ኩሉ,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,D
መምህር ወመገሥጽ ዘኢያደሉ ለገጽ,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,የተኛህ ንቃ,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,D
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,C
መስዋዕቱ ለእግቢአቢሔር መንፈስ የዋህ,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,D
መስገርትስ ተቀጥቀጠት ወንህነስ ድኅነ,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,C
መኑ ከመ አምላከነ?,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,A
መኑ ዘደመሮ ለብርሃን ምስለ ጽልመት?,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,D
መኑ የአቁር እሳተ ውስተ ኅጽኑ?,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,D
መንግሥት እንተ ትትናፈቅ በበይናቲሃ ኢተጸንእ,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,A
መዐር ኢይጥዕሞ ለአድግ,በክፉዎች አትቅና፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,ለአህያ ማር አይጥማትም,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ለአህያ ማር አይጥማትም,C
መዓተ ንጉሥ ከመ መልአክ ሞት,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,C
መጋቢ እንበለ ሊሳይ፤ ጸባቲ እንበለ ማይ,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,C
መጠኑ ለረድእ በከመ ሊቁ፡፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,B
መጥወኒ አመጥወከ፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,ስጠኝ አለጥህለሁ,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,ስጠኝ አለጥህለሁ,C
ማኅቶቱ ለሥጋክ ዐይንክ ውእቱ,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,B
ማዕረሩ ብዙኅ ወገባሩ ህዳጥ,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,ለሰሚው አስደናቂ,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,D
ማይ ብዙኅ ኢይክል አጥፍአታ ለፊቅር፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,A
ምሉዕ በኩለሄ,ጥረህ ግረህ ብላ,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,በሁሉ የተሟላ,በሁሉ የተሟላ,D
ምሕረተ እፈቅድ ወአኮ መስዋዕተ,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,A
ምንት ብክ ዘኢነሳእከ እም ካልዕከ?,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,D
ምንዳቤያትሰ ኢኮና ርሁቃተ እምኔከ፤ አላ ይነቅአ እምታህተ እገሪከ፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,A
ምክር ሠናይት ለኩሉ ዘይገብራ።,በልክ ዘምር!,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,C
ሞቱ ሰኃጥኣ ጸዋግ,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,B
ሞታ ለነፍስ ርቅ እም አግዚብሔር፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,A
ምውት የሐውር ኀበ ምውት፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,B
ምኩራብ አነመት ፀምረ፤ ወቤተ ክርሰቲያን ተአጽፈቶ፡፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,B
ሠናይ ለብእሲ መቅበርቱ ለእመ ኮነ በውስተ ርስቱ፡፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,A
ሠናይ ብእሲ ያወጽኣ ለሠናይት፣ እም ሠናይት መዝገበ ልቡ፡፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,በትህትና ክብርን አገኘ፡,ስጠኝ አለጥህለሁ,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,A
ሠናይ እገሪሆሙ ለአለ ይዜንዉ ሠናየ ዜና፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,ለው የለኝም፡፡,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,C
ሣህል ወርትዕ ተራከባ፤ ጽድቅ ወሰላም ተሰዐማ።,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,D
ሥርዉ ለኩሉ እኩይ፣፤ አፍቅሮ ንዋይ፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,A
ሥጋ ትሄይላ ለነፍስ፤ በከዊነ ማኅደር፡፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,C
ርቱዕ አበው ይዝግቡ ለውሉዶሙ፤ ወአኮ ውሉድ ለአዝማዲሆሙ,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,A
ርኅቀተ ሀገር፤ ኢይከልኣ ለፍቅር፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,D
ሰላም ለላም ለሰራቄ ቅኔ ናሁዳ፤ ዳር ዳሩን ኮርኩሞ፣ መሀሉን ሳይጎዳ፡,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,B
ሰብአ ቤቱ ይጻረሮ ለለብእ,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,A
ሰብአሰ ገጸ ይሬኢ፤ ወእግዚአብሔርሰ ልበ ይሬኢ፡፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,A
ሰብእ አልብየ,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,ለው የለኝም፡፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,ለው የለኝም፡፡,B
ሰብእ ወጣኒ፤ እግዚአብሔር ፈጻሚ,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,B
ሰብእ ይሠምር በዘይጌይሶ ለሥጋሁ።,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,B
ሰብእ ይቄድሶ ሰመካን፤ መካን ይቄድሶ ለሰብእ፡፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,B
ሰብእ ይከብር በእንተ ልብሱ፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,B
ሰንበት ተዐቢ እምኩሉ ዕለት፤ ወሰብእ ይከብር እም ዙሉ ፍጥረት፡፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,C
ሰአሉ ወይትወህበክሙ፤ ኅሥሠ ወትረክቡ፤ ጐድኮጐዱ ወያርህዉ ለክሙ፡፡,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,C
ሰይፍ ዘክልዔ አፉሁ፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,C
ሲሲታ ስነፍስ ቃሰ እግዚአብሔር፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,B
ስማዕ ወልድየ ሕገ አቡከ,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,C
ስብሐት ለእግዚአብሔር!,እግዚአብሔር ይመስገን!,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,A
ስብዓ ይወድቅ ጻድቅ ወይትነሣአእ፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,A
ሰታይ ወአንስት ያስሕታሆሙ ለመምህራን፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,C
ሶበ ተሐውር ምስስ ፅድውከ ኅበ መልአክ ተዐረቅ በፍኖት,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ለሰሚው አስደናቂ,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,A
ሶበ ትረክቦ ኃጢአቱ ይጸልኣ፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,A
ሶበ ኢያሥራሕክምዋ ሰእጐልትየ እም ኢረከብክምዋ ሰአምሳልየ፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,C
ቀዳሚሃ ለጥበብ ፈሪሃ አግዚአብሔር,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,A
ቀዳሜ ሕይወቱ ሰሰብእ እክል ወማይ፣፤ ወይን ወሥርናይ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,ለሁሉም ጊዜ አለው,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,B
ቀጥቅጥ መዝራዕቶ ሰኃጥእ ወሰእኩይ፡፡,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,A
ቃለ መዋቲ ጽንዕት ይኣቲ፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,C
ቅኑተ ይኩን ሃቁየክሙ ወኅትወ መኀትዊክሙ።፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,A
ቅድመ አውጽእ ሠርዌ እም ዐይንክ,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,B
ቅድመ ይባኡ ውስተ ኅርየት ይምሃርዎሙ ቃለ ሃይማኖት፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,D
በስሐቅ ወበስላቅ ይበውእ ጸላኤ ሠናያት፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,D
በሳምናዊት ዘመን ትሴኮስ ፍቅር፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,በሁሉ የተሟላ,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,C
በስምዐ ክልዔቱ ወሠለስቱ ይቀውም ኩሉ ነገር፡፡,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,A
በቀዳሚ ጉየይ፤ ወበካልዕ ጉየይ፤ ወበሳልስ ተንሥእ ወተቃተል፡፡,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,B
በብዙኅ ጻማ ሀሰወነ ንባእ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር፡፡,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,D
በትዕግስትክሙ ታጠርይዋ ለነፍስክሙ፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,D
በአርምሞ ይመስል ጠቢብ፡፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,A
በአይቴ ኀሊፈኪ ድጓ ተምሂረኪ?,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,B
በከንቱ ዘነሳእክሙ ሀቡ በከንቱ፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,ተራ ወሬ አሉባልታ,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,B
በዘሠፈርክሙ ሎሙ ይሠፍሩ ለክሙ፡፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,B
በዝ ግብርኪ፣ ተገደፍኪ፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,D
በጽባሕ ዘተናገረ ኢይደግም በሠርክ፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,D
በሞተ ዚአሁ ሀዮነ ቁስለነ፡፡,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,C
ቢጽ ለቢጹ ይትራድዖ፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,C
ቢጽ ምስለ ቢጹ።,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,B
ባኡ እንተ ጸባብ አንቀጽ፡፡,የተኛህ ንቃ,በጠበበው በር ግቡ፡፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,በጠበበው በር ግቡ፡፡,B
ቤዛ ነፍሉ ለሰብእ ጥሪተ ብዕሉ,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,A
ብላዕ በሐፈ ገጽከ,ጉንጭ አልፋ፡፡,ጥረህ ግረህ ብላ,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ጥረህ ግረህ ብላ,B
ብእሲ ማእምር ኀዘን ለነፍሱ,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,C
ብአሲት አዛል (አዚዝ) አክሊል ለምታ,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,A
ብእሲ እኩይ የኃብል አእርክተ,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,A
ብእሲ ወብእሲት እሐዱ አካል እሙንቱ,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,B
ብእሲ ጠዋይ ይልዕክ እከየ,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,C
ብዙኃን መኳንንት እለ ወድቁ ውስተ ምድር ወቦ ባሕታዊ ዘተቄጸለ አክሊለ,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,A
ብዙኃን አለ ወድቁ በሐጺን ወአኮ ከመ እለ ወድቁ በልሳን,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,B
ብዙኃን ይመውኡ,ብዙዎች ያሸንፋሉ,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,ብዙዎች ያሸንፋሉ,A
ብዙኃን ጽዉኣን፤ ወኅዳጣን ኅሩያን,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,A
ብየ ሥልጣን ላዕለ ኩሉ ዘኮነ ወአኮ ዙሉ ዘይበቁዓኒ,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,D
ብፁዓት መካናት ዘኢወለዳ,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,A
ብፁዓን ገባርያነ ሰሳም,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,B
ብፁፅ ዘይሁብ አም ዘይነስእ,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,D
ብፁዕ ዘይደበድባ ለከርሱ,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,C
ቦ እለ ተሐርዩ እምከርሠ እሞሙ፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,B
ቦ ጊዜ ለዙሉ,ለሁሉም ጊዜ አለው,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,ራስህን አድን።፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,A
ተልዒልየ ተትህትኩ፤ ወተመነንኩ፡,ለእናቷ አንዲት ናት።,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ገንዘብ እንደጌታው ነው,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,D
ተሰአሎ ለአቡከ ይነግረከ፤ ወለሊቃውንቲከ ይዜንዉከ,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,B
ተበአስ በአንተ ጽድቅ እስክ ለሞት,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,D
ተንተንኩ ለወዲቅ፤ ወእግዚአብሔር አንሥአኒ,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,C
ተአምሑ በበይናቲከሙ በአምሐ ቅድሳት,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,D
ተዓቀብ አምጸላእትከ አሐደ ጊዜ ወተኣቀብ እም ፍቁርክ ፲፻ ጊዜያተ,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,C
ተዘከሩ መኳንንቲክሙ፣ ዘነገሩከሙ ቃለ እግዚአብሔር,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,D
ተገሃሥ እም እኩይ፤ ወግበር ሠናየ,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,D
ተፋቀሩ በበይናቲከሙ,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,D
ተፋቅሮሰ ፍጹም ሕግ,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,D
ትበልዒ ወኢትጸግቢ,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,C
ትንቢት ይቀድሞ ለነገር,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,D
ትእቢትሰ ጸሩ ስሰክርስቶስ,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,A
ትውልደ ጻድቃን ይትባረኩ,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,D
ኅላፊ ንብረት፣ ክመ ጽላሎት,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,D
ኀበ ሀሎ መዝገብክሙ ሀየ ይሄሉ ልብክሙ,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,A
ኀበ ሀሎ ገደላ ሀየ ይትጋብኡ አንሰርት,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,ምስጋና ለርሱ ይሁን,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,A
ሃዘን ለአብዳን፤ ወፍስሐ ለጠቢባን,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,D
ኀጺን ለነጺን ይትባልሁ,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ብረት ብረትን ይስስዋል,ብረት ብረትን ይስስዋል,D
ኃይሉ ስስብእ በአምጣነ ቆሙ,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,D
ኅዳጣን ይትጌበሩ፤ ወብዙኃን የዐርሩ,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,D
ኅድጉ አበሳ ቢጽክሙ,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,B
ኅድጋ ለመዓት ወግድፋ ለቁጥዓ,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,A
ኅድግዎሙ ለሕጻናት ይምጽኡ ኀቤየ,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,በልክ ዘምር!,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,B
ኀድግዎሙጮ ለምጢዉታን፤ ይቅብሩ ምዉታኒሆሙ,ስህተትን ማን ያስተውላታል,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,C
ነባህነ ነባህነ ከመ ዘኢነባህነ ኮነ,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,D
ነገሥት ያፈቅሩ ጽልሕዋነ ወመደልዋነ,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,B
ነገረ አማጽያን ኃየለነ,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,B
ነገረ ዘርቅ,ተራ ወሬ አሉባልታ,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,ተራ ወሬ አሉባልታ,A
ነፍስ ርኅብት መሪርኒ ጥዑመ ያስተርእያ,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,B
ነፍስየ ትጻእ ምስለ ኢሎፍላውያን፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,C
ነፍስ ጽግብት ጸቃውዓ መዓር ትሜንን,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,A
ናሁ ሠናይ ወናሁ አዳም ሶበ ይፄልዉ አኃው ኅቡረ,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,D
ንሕነ ነአምር ግብሮን ለቆራብት,የተኛህ ንቃ,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,B
ንሥኣ ወብልዓ ለአእንታከቲ መጽሐፍ,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,B
ንቃህ መዋቲ,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,የተኛህ ንቃ,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,የተኛህ ንቃ,B
ንባብ ይቀትል፤ ወትርጓሜ ያሐዩ፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,C
ንነግርሂ ወኢንዘብጥ,በክፉዎች አትቅና፡፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,C
ንዋይ ከመ እግዜኡ,ስህተትን ማን ያስተውላታል,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,ገንዘብ እንደጌታው ነው,ገንዘብ እንደጌታው ነው,D
ንዋይከ በቅድሜከ፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,C
ንግባአኬ ኀበ ጥንተ ነገር፡፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,ብረት ብረትን ይስስዋል,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,B
አልቦ በቁዔት በከሲተ ኅሊናየ,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,ስጠኝ አለጥህለሁ,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ለእናቷ አንዲት ናት።,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,A
አልቦ ክዱን ዞኢይትከለት፤ ወአልቦ ኅቡእዕ ዘኢያስተርኢ,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,B
አልቦ ዘያበርህ ማኅቶተ ከመ ያንብራ ታህተ ከፈር፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,C
አልቦ ዘይእህዝ እርፈ ወየሐርስ ድኅሪተ፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,D
አልቦ ገብር ዘየዐቢ እም እግዚኡ፤ ወአልቦ ረድእ ዘየዐቢ እም ሊቁ፡,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,A
አልቦ ገብር ዘይክል ተቀንዮ ለከልዔ አጋአእዝት፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,B
አሐቲ ይእቲ ለእማ ።,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,ለእናቷ አንዲት ናት።,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ለእናቷ አንዲት ናት።,B
አሐደ ቀለመ ዘነገረከ ይኩን ከመ አቡከ፤ ክልዔተ ቀለመ ዘነገረከ ይኩን ከመ ፈጣሪከ፡፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,A
አሐደ ይኩን ቃልክሙ፤ እመኒ እወ አወ ወእመኒ አልቦ አልቦ፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,በጠበበው በር ግቡ፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,A
አቅረብኩ ለከ እሳተ ወማየ፣ ደይ እዴከ ኀበ ዘፈቀድከ,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,C
አቅድሙ ስንቀከሙ፡፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,D
አበውኒ ኢታስተቆጥዑ ውሉደክሙ፡፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,A
አብዝኖ መጻሕፍት ያዘነግእ ልበ,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,A
አብድ ይነውም በጊዜ ማአኣረር፡,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,D
አነ አዐብዮ ሰአቡየ ዕዝን፣ ደኃራዊ ዘበቁልኩ ቀርን።,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,C
አነ ዘጳውሎሰ፣ ወአነ ዘአጵሎስ፣ ወአነ ዘኬፋ፡፡,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,D
አንብብዋ ለመልእክት፤ አም ጥንታ እስከ ተፍጻሜታ፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,A
አንተ ኮኩህ!,ለእናቷ አንዲት ናት።,አንተ መሠረት ነህ!,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,አንተ መሠረት ነህ!,B
አንትሙስ ኅሱ እንተ አፍኣ ወእንተ ውሰጡስ የአምር አግዚአብሔር፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,አሽ ባይ።,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,A
አንትሙ ተሐውሩ ግድመ ግድመ፤ አነኒ አሐውር ግድመ ግድመ፡፡፥,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,C
አንፄዋ ለኅልፈታ አንፈ ፄሴሜት ታጹኑ።,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,C
አክብር አባክ ወአመክከ፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,አባትና እናትህን አክብር፡፡,አባትና እናትህን አክብር፡፡,D
አኮ ለዘሮጸ ባህቱ ለዘበደረ፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,B
አኮ በሲበት አላ በአአምሮ።,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ለአህያ ማር አይጥማትም,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,B
አኩቴቶሙ ዕረፍቶሙ፤ ዕረፍቶሙ አኩቴቶሙ።፡,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,B
አድኅን ርእስከ፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,ራስህን አድን።፡,ተራ ወሬ አሉባልታ,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ራስህን አድን።፡,B
አጽንእ ዘብከ ከመ አልቦ ዘይነሥእ አክሊሰከ፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,B
አፉሁ ለጻድቅ ይትሜህር ጥበብ፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,D
አፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስክ፡፡,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,C
አፍትን ርእሰከ ለካህን፡፡,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡,D
አፍኒ ወልብኒ ኅቡረ ይእመኑ።,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,C
አፍ ይጸውአ ለሞት፡፡,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,B
ኢተህቡ ፍኖተ ለሠይጣን፡,አባትና እናትህን አክብር፡፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,B
ኢታልምድዎ ወኢትክልእዎ፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,B
ኢታትህት ርአስክ ለብእሲ አብድ,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,B
ኢታንሥእ ዘኢያንበርከ፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,D
ኢታንክር ዘንተ ዘይብእስ ሀሎ፡፡,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,B
ኢታድልዉ ለገጸ ሰብአ፡፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,C
ኢታፍቅሩ ወርቀ ወኢብሩረ፡፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,C
ኢትህሚ ሰብአ ውስተ ቤትከ፤ አስመ ዖፈ ሰማይ ያወጽኦ ለነገርከ፡፡,ስጠኝ አለጥህለሁ,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,C
ኢትልበሱ ልብሰ ሐራ።,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,D
ኢትማዖ ሰአኩይ በእኩይ፤ አላ በገቢረ ሠናይ፡፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,C
ኢትርአይ ግርማ ርእየቱ ለኤልያብ፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,A
ኢትርፍቅ ውስተ ርእስ ምርፋቅ፡፡,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,A
ኢትስርቁ ትብል ወለሊከ ትሰርቅ፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,B
ኢትስተይ ማይ እራቆ፤ አላ ቶስህ ወይን በአንተ ህማመ ከብድከ፡፡,ለው የለኝም፡፡,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,C
ኢትቁም አራቀክ ቅድመ ነቢየ አግዚአብሔር፤,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,ጥረህ ግረህ ብላ,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,C
ኢትቅናዕ ላዕለ አኩያን፡፡,በክፉዎች አትቅና፡፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,በክፉዎች አትቅና፡፡,A
ኢትኅድግ ዐርከክ ዘትካት፤ እስመ ኢይከውነክ ከማሁ ዐርከ ግብት፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,B
ኢትንአዶ ሰለብእ ዘእንበሰ ትርዐይ ተፍጻሜቶ፡።፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,A
ኢትኩኑ ከመ መደልዋን፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,B
ኢትኩን ጻድቀ ፈድፋደ፤ ወኢትጠበብ ፈድፋደ፡፡,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,C
ኢትክሉ ተቀንዮ ለአግዚአብሔር ወለንዋይ፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,D
ኢትክሉ ተቀንዮ ለክልዔ አጋእዝት፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,A
ኢትክል ተከብቶ ሀገር፤ እንተ ተሐንጸት መልእልተ ደብር,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,D
ኢትዛለፍ በማእከለ ሊቃውንት፡፡,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,C
ኢትግሥሠ መሲሃንየ ወኢታህስሙ ዲበ ነቢያትየ፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,A
ኢትፍርህዎ ለሞት ፍርህዋ ለኃጢአት,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,C
ኢትፍጽሞ ለብዕራይክከ ሶበ ታከይድ እክለክ፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,C
ኢየኃድጋ ለሀገር ዘእንበለ አሐዱ ሔር፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,C
ኢየአርሩ በለለ እም አስዋክ፤ ወኢይቀስሙ አስካለ እም አሜከላ፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,C
ኢያስህትከ ላህያ ለብእሲት፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,A
ኢይመውያ ሰሚዕ ለርእይ፡፤,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,A
ኢይትፈቀድ ምክንያት ለኢአሚን፤ ዳዕሙ ይትፈቀድ ለአሚን,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,C
ኢይከብር ነቢይ በሀገሩ፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,C
ኢይድህን ንጉሥ በዝኀ ሠራዊቱ፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,D
ኢይጥዕሞ መዓር ለአድግ ዘእንበለ እጉስታር፡፡,ለአህያ ማር አይጥማትም,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,C
ኢይፈቅድ ይንግርዎ ግኦእዞ ለሰብእ,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,B
ኤፍሬም ይበልዖ ለምናሴ፤ ወምናሴ ይበልዖ ለኤፍሬም፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,D
እለ መጥባሕተ ያነሥኡ በመጥባሕት ይመውቱ፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,D
እለ ትነብሩ ተንሥኡ፡፡,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,A
እለ ከርሦሙ አምላኮሙ።፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,D
እለ ጻጹተ ትነጥፋ ወእለ ገመለ ትውህጡ።,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,B
እመሰ ይትከሃለክሙ ምስለ ዙሉ ሰብእ ተእኅዉ፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,D
እመሰ ጼው ለስሐ በምንት እንከ ይቄስምዎ?,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,ገንዘብ እንደጌታው ነው,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,B
አመ ተናገርኩ ጽድቀ ሰብእ ዛቲ ዓለም ይጸልኡኒ፤ ወከመ ኢይንብብ ሀሰተ ኩነኔ ዚእከ ያፈርሃኒ፤ ወእም ኩሉሰ አርምሞ ይቴይስ ወይሜኒ፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,C
እመ ወሀበ ብእሲ ኩሎ ንብረቶ ለፍቅር መንኖ አይሜንንዎ፡፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,C
እመ ይሰድዱክሙ እም አሐቲ ሀገር ጉዩ ኀበ ካልዕታ፡,ምስጋና ለርሱ ይሁን,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,C
እም ተናግሮ ይሄይስ አርምሞ፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,D
እምነ መንግሥት የዐቢ ክህነት,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,B
እምነ ረፃብ የሄይስ ኩይናት፡፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,B
እም ንጉሥ እቡድ ይቴይስ ገብር ጠቢብ፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,B
እም አሐዱ አፍ ይወጽኡ ቡራኬ ወመርገም፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ለአህያ ማር አይጥማትም,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,B
እም እፈ በላዒ ወጽአ መብልዕ፤ ወእም አፈ ኃያል ተረክበ ጥዑም፡፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,B
እም ከመ ተፈስሐ ልብ ይበርሀ ገጽ፡፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,D
እም ከመ ኀዘነ ልብ ይዴምን ገጽ፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,B
እም ድኅረ ሞቱ ለስብእ አልቦቱ ንስሐ፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,C
እም ዙሉ ምግባረ ጽድቅ የዓጽብ ጽሙና፣ ወእም ኩሉ መዓርግ ይትሌዓል ብሕትውና።,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,A
እስመ ሰውዳሴኒ ክንቱ ይልዕካ ዝሙት፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,C
እስመ ልብሱ ለሥጋ ሞገሱ,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,B
እስመ መብልዕ ወመስቴ ያስተፋቅር፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,B
እስመ ስሙ ይመረሖ ኅበ ግብሩ፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,B
እስመ በብዝኃ ጥበብ ብዙኅ ኀዘን፡፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,C
እስመ በትህትና ረከበ ልዕልና፡፡,በትህትና ክብርን አገኘ፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,በትህትና ክብርን አገኘ፡,A
እስመ በአሐዱ ፍቁር ይስሀብ ካልኡ፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,D
እስመ ተፋቅሮ ይደፍኖን ለኩሎን ኃጣውአ፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,D
እስመ ነፍስ ተሐድር በደም፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,A
እስመ ነፍስ ተዓጽብ እምሲሲት፤ ወሥጋ የዓጽብ እም ዓራዝ፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,A
እስመ አልቦ ነገር ዘይስአኖ ሰእግዚአብሔር፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,C
እስመ እም ቃልከ ትጸድቅ ወእም ቃልከ ትትኳነን፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,A
እስመ እምተረፈ ልብ ይነበብ አፍ።፡,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,A
እስመ ዘአፍቀረ ይጌሥጽ እግዚአብሔር፡፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,C
እስመ ፍቅር ከመ ሞት ጽንእት ።,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,D
እስመ ኩሉ ለቤቱ ይሄሊ።,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,B
እስመ ኩሉ ጾሮ ይጸውር፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,A
እስመ ቁር ወረሃብ ያረስዕ ጸሎተ፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,D
እስከ ማዕዜኑ ተሐነከሱ በክልዔሆን ጌጋያቲክሙ?,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,B
አቀትሎ ለኖላዊ ወይዘረዉ አባግዒሁ።፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,B
እንበለ መከራ፤ ኢይትረከብ ጸጋ፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,C
እንበለ ዝናም ደመና፤ እንበለ ንጽህ ምንኩስና:,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,A
እንተ ኢትልህቅ ጣዕዋ ትመርሕ እማ፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,B
እንዘ ቦ ልሂቅ ኢይትናገር ደቂቅ፡፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,የተኛህ ንቃ,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,D
እንዘ ቦ ርሁብ ውስተ ቤትከ አታውጽእ አፍእ፡፡,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,D
እኩይ ብእሲ ያወጽኣ ለእኪት እም እኪት መዝገበ ልቡ።,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,B
እክል ያጸንእ ኃይለ ሰብእ።,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,C
እድ ጽኑእ ብእሴ ያብዕል፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,C
እግዚአብሔር ወኀበ ወአግዚአእብሔር ነሥአ፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,A
እጽብሰ እጹብ ውእቱ፤ እሰመ ለእጹብ ትርጓሜ እልቦቱ፡፡,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,ለሰሚው አስደናቂ,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,C
ኦሆ በሀሊ፡፡,አሽ ባይ።,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,አሽ ባይ።,A
ከመዝ ንግሩ፤ ወከመ ዝ ግበሩ፡፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,D
ከንቱ ውዳሴ፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,የማይገባ ምስጋና,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,የማይገባ ምስጋና,C
ኩኑ ቅዱሳነ፤ እሰመ አነሂ ቅዱስ አነ።,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,C
ኩኑ ከመ ይእዜ እለ ተወልዱ ሕጻናት,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,B
ኩኑ ጠቢባነ ከመ እርእዌ ምድር፤ ወየዋሃነ ከመ ርግብ፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,A
ኩን መሃይምነ እስከ ለሞት፡።,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,C
ኩን ጠቢበ ለእድውከ,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,ብረት ብረትን ይስስዋል,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,A
ካህናቲከ ይለብሉ ጽድቀ።፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,D
ካህን ይነብር በየማነ ንጉሥ፡፡,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,A
ከቡር ሞቱ ለጻድቅ፡፡,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,B
ከቡር እውስቦ በኩለሄ ወለምስካቡኒ አልቦቱ ስእበት፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,D
ኮከብ እም ኮከብ ይሄይስ ክብሩ,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,A
ወለሊሁ ሠይጣን ይትሜሰል ከመ መልአከ ብርሃን፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,B
ወለእመ ሖርከ ብሔረ ባዕድ ኩን ከማሆሙ።፡,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,D
ወለእመ ይለድድዱክሙ እም አሐቲ ሀገር ጉዩ ኅበ ካልዕታ፡፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,A
ወለደቂቀ መንግሥትሰ ያወጽእዎሙ አፍኣ፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,B
አግዚእ አእምሮ በጠጅ፣ እነወለቡ በደጅ፡፡,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,A
ወሙጻኡ ለቅስት የሃልቅ በመሐላ፡፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,A
ወቀላለ ኮነት ዘመንየ ከመ ነገረ ከየአንም፡፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,D
ወቀደምትኒ ይከውኑ ድኅረ፡፡,በክፉዎች አትቅና፡፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,C
ወትወርድ አመጻሁ ዲበ ድማሁ፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,D
ወነገረ ቢጽ ኢይጥዕሞ ስሰቢጹ፡፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,C
ወነገርከ ያዔውቀከ፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,ስህተትን ማን ያስተውላታል,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,B
ወኢይጻእ ዐቢይ ነገር እም አፉክሙ፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,ምስጋና ለርሱ ይሁን,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,A
ወእምኩሉ የዐቢ ተፋቅሮ፡፡,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,B
ወክልዔቴ ይስድድዎሙ ለእልፍ፡፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,C
ወዘአዝለፊ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,B
ወያገብእ እሁ እኅዋሁ ለሞት፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,C
ወይን ወማኅሌት ያስተፌስሁ አልባበ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,A
ወይን ያስተፌስሕ ልበ ለብእ፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,A
ወድሶ ለለብእ በዘይደሉ፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,ለሁሉም ጊዜ አለው,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,B
ወኩሉ ዘተጽሕፈ ሰተግሣጸ ዚእነ ተጽሕፈ፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,D
ውሂብሰ እም ልማድ ውእቱ፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,ምስጋና ለርሱ ይሁን,አንተ መሠረት ነህ!,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,B
ውሂብሰ እም ረኪብ ውእቱ፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,D
ውሂብ እም ድኅረ ስኢል እስረተ እድ ውእቱ፤ ወውሂብስ ቅድመ ስኢል ፈቲሐ እድ ውእቱ።,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,A
ዐቃቤ ሥራይ ፈውስ ርእሰከ፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,ለሰሚው አስደናቂ,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,C
ዓስምስ ያፈቅር እሊእሁ፡፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,B
ዕብን ዘመነንዋ ነደቅት፤ ወይእቲ ኮነት ውስተ ርእስ ማዕዘንት፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,C
ዕውር ለዕውር ይትማርሑ ወይወድቁ ውስተ ግብ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,B
ዕውር ኢይባእ ውለተ ዝማሜ ወመሳጣ አይሠራዕ ጋሜ፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,B
ዘላዕለ ነፍሱ ይኤብስ ለመኑ ኄረ ይከውን?,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,C
ዘልህቀ በውስቴታ፤ የአምር ሥርዓታ፡፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,B
በመሀሩክሙ ዕቀቡ ወዘከመ ምግባሮሙሰ ኢትግበሩ።,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,D
ዘምር በመጠንከ,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,በልክ ዘምር!,በልክ ዘምር!,D
ዘምስለ ጠዋይ ተጠዊ፤ ወምስለ ኅሩይ ኅሩየ ትከውን፡,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,C
ዘረከበ ብአሲተ ሄርተ ረከበ ሞገስ፡፡,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,D
ዘሰ በዐቅሙ ይበልዕ ጥዑይ ነፍሱ፡፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,D
ዘበውሁድ ምዕመን በብዙኅኒ ምዕመን፡፡,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,C
ዘቦ ብዙኅ ኢያትረፈ፤ ወዘቦ ውጉድ ኢያኅጸጸ።,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,B
ዘተወክፈ ጻድቀ በስመ ጻድቅ፣ ዐስበ ጻድቅ ወእሴተ ጻድቅ ይረክብ፡፡,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,B
ዘኀሠሠ ክልዔ ኢይረክብ አሐደ፡፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,C
ዘኒ ትፈቅዱ ይግበሩ ለክሙ ሰብእ አንትሙኒ ግበሩ ሎሙ፤ ወዘኒ ኢትፈቅዱ ይግበሩ ብክሙ ኢትግበሩ ቦሙ,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,C
ዘንስቲት ባቲ፤ ዕረፍት አልባቲ,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,A
ዘአሀዙ ወርቀ ወዘኢአህዙ፣ ክልዓሆሙ ኅቡረ ተከዙ።፡,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,አሽ ባይ።,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,A
ዘአልቦ ብእሲት ምንዱብ ውእቱ፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,A
ዘአልቦ ኃጢአት ለይገራ፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,A
ዘአልቦ ጽልቱጉት፡፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,ማስመስል የሌለበት፡፡,የጀመረ ይፈጽም፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,C
ዘአልዐለ ርእሶ የኃስር፤ ወዘአትሀተ ርአሶ ይከብር,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,C
ከኢተሰምዐ ተሰምዐ፤ ዘኢተገብረ ተገብረ፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,A
ዘኢተገብረ ለመላአክት ተገብረ ለካህናት፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,ለሰሚው አስደናቂ,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,C
ዘኢኮነ ዕድውክሙ ቢጽክሙ ውአቱ፡፡,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,D
ዘኢይክል ሠሪዐ ቤቱ እፎ ያስተሐምም ቤተ አግዚአብሔር?,አባትና እናትህን አክብር፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,D
ዘኢይፈቅድ ይትጌበር ኢይሴሰይ፡፡,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,D
ዘእም ተረፈ ልብ ይነብብ አፍ፡፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,D
ዘአግዚአብሔር አስተጻመረ ኢይፍልጥ ሰብእ፡፡,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,B
ዘከዐወ ደመ ሰብኣ ይትከዐው ደሙ፡፡,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,ለእናቷ አንዲት ናት።,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,B
ዘክልዔ ልቡ ህዉክ ውአቱ።፡,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,C
ዘወጠነ ይፌጽም፡።,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,በሁሉ የተሟላ,የጀመረ ይፈጽም፡፡,የጀመረ ይፈጽም፡፡,D
ዘዐቀበ አስኪቶ የዐቅብ ህይወቶ፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,A
ዘዘገኑ ወርቀ ወዘኢዘገኑ፤ ክሌዔሆሙ ኅቡረ ኀዘኑ።፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,B
ዘየሐውር መርድአ የኀሥሥ ምክንያተ፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,A
ዘየዓቅብ አፋሁ ይትመሐፀን ነፍሶ፡፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,B
ዘያፈቅር ቢጾ ውስተ ብርሃን ይነብር ።,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,B
ዘይትናገር ዘኢይደልዎ ይሰምዕ ዘይጸልኦ።፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,C
ዘይከሪ ግበ ለቢጹ ይወድቅ ውስቴቱ፡፡,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,B
ዘይወጽእ እም አፉሁ ለሰብእ ውእቱ ያረኩሶ።፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,A
በድኅረ መጽአ ዐይነ አውጽአ፡፡,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,C
ዘጸንአ ዴዴሃ ይበልዕ ፍሬሃ,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,A
ዘጻመወ በዓለም የሐዩ ለዝሉፉ፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,B
ዚአከ ለዚአየ፤ ዚአየ ለዚአከ፡፡,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,B
ዛቲ ተግሣጽ ትኩነኒ እምዮም፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,A
ዝልፎ ለጠቢብ ከመ ይዌስክ ጥበበ፤ ኢትዝልፎ ለአብድ ከመ ኢይጽላእከ፡፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,D
ዝክረ ጻድቅ ለዓለም ይሄሉ።,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,ምስጋና ለርሱ ይሁን,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,B
ዝ ኩሉ ሥርጋዌ በአንተ አሐዱ ነገር፡፡,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,B
የሀጉል ርአሶ ዘኀልያነ ይነሥአ፡፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,B
የአምነከ ሰብአ ሶበ ታሴኒ ሎቱ፡።,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,A
ያኃሥረከ በአኅደርኮ፤ ወይዘረክየከ ዘለቃሕኮ፡፡,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,C
ያዕቆብሃ አፍቀርኩ፤ ወኤሳውዛ ጸላእኩ,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,C
ይቤ አጋግ «ከመ ዝኑ ሞት መሪር»,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,C
ይብሉ «ሰላም ሰሳም!» ወአልቦ ስላም፡፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,D
ይብል አብድ በልቡ አልቦ እግዚአብሔር,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,A
ይብእስከ ረጊጽ ውስተ ቀኖት በሊህ።፡,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,B
ይትወለወል ሰብእ እም ገዜ ልደቱ እስከ ጊዜ ሞቱ፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,A
ይሄይስ ህዳጥ ዘበጽድቅ አምብዙኅ ብዕለ ኃጥአን,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,D
ይሄይስ ብሂም እምነቢበ ሀሰት፡።,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,A
ይሄይስ ብእሲ ዕጉስ እም ኃያል,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,B
ይሄይስ ነዳይ ጥዑይ ሥጋሁ ወፍቱሕ ነፍሱ፤ እምነ ባዕል ዘድውይ ሥጋሁ ወእሱር ነፍሱ፡,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,ስጠኝ እስጥህለሁ,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ማስመስል የሌለበት፡፡,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,C
ይሄይሰ አሐዱ እም ፲ ፻፤ ወይሄይስ መዊት ዘእንበሰ ውሉድ እም ወሊድ ወልደ እኩየ፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,B
ይሄይስ አርክ ቅሩብ እም እሁ ዘርቀ የኀድር።,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,A
ይሄይስ ፍተ ሐምል ፍቅር ዘቦቱ አመግዝዕ ዘአልህምት፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,A
ይኩን ኩሉ ብእሲ ፍጡነ ለሰሚዕ፤ ወጉንዱየ ለነቢብ ወለመዓት፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,D
ይወድስከ አፈ ነኪር ወአኮ አፈ ዚአከ,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,C
ይደልዎ ለዘያነብብ ይዝክር ስሞ ለበዓሰ መጽሐፍ,እግዚአብሔር ይመስገን!,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,D
ይደልዎ አስቡ ለዘይትቀነይ።፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,C
ይጹም ዐይን፤ ይጹም ልሳን፤ ዕዚንኒ ይጹም።፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,D
ድልዋኒክሙ ንበሩ!,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,C
ድክምት ቃል ትሰብር አጽመ,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,ብዙዎች ያሸንፋሉ,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,D
ገብአተኒ ወርቅየ፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,B
ጊዜሁ ለመብልዕ ረሃብ ወለስትይ ጽምእ፡,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,ለእናቷ አንዲት ናት።,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,A
ጊዜ ሰአልኩከ ጸግወኒ ፍታ፤ እስመ ኢየአምር ስብእ ዘትወልድ ሳኒታ፡፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,A
ጊዜ ገቢር ለእግዚአብሔር፡፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,D
ጌሰምሰ ትሄሊ ለርእላ፡፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,D
ግብር ዘአልቦ ምጣኔ ገዐር ውዕቱ፡፡,አንተ መሠረት ነህ!,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,B
ጠቢብ ገብር ይሜብል እግዚኡ፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,B
ጥበብ ትትበደር እምወርቅ፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,D
ጥበብ ትሄይስ እመኩሉ መዛግብት፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,D
ጸላእተከሙ አፍቅሩ።,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,D
ጸሎቱ ለመስተቀይም ኢውክፍት ቅድመ እግዚአብሔር፡,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,B
ጸሎቱ ለመስተቀይም ከመ ዘርዕ ዘወድቀ ማዕከስ አስዋክ፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,B
ጸጋ በዲበ ጸጋ፡፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,D
ጻማ ከናፍር፡፡ ,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,B
ጻድቅስ ይምሕር ወይሁብ፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,C
ጽጋብ ያመጽእ ግብረ ቅንጻዌ! ወቅንጻዌ ያፈደፍድ ደዌ,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,C
ፀሩ ለከርሥ አፍ፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ጥረህ ግረህ ብላ,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,D
ፈታሒ በጽድቅ ኩናኒ በርትዕ፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,D
ፍሬ ከናፍር።,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,D
ፍዳ ለኃጥአን ዕሴት ለጻድቃን፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,C
ፓፓ ዘኢይስሕት፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,C
ኩሉ ማእምር፣ ይገብር በምክር፡፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,B
ኩሉ ቡሩክ፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,D
ዙሉ ነፍስ ይሴብሖ ለእግዚአብሔር።,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,D
ኩሉ ንጹሕ ለንጹሓን፡፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,B
ኩሉ ከንቱ፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,A
ኩሉ ዐረየ ወኅቡረ አለወ,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,A
ዙሉ ዕፅ ዘኢይፈሪ ፍሬ ሠናየ ይትገዘም፤ ወውስተ እላት ይትወደይ፡፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,D
ኩሉ ዘነፍስ፤ ይበሊ ከመ ልብስ፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,D
ኩሉ ዘገብራ ለሠናይት ይረከብ ሠናየ፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,C
ኩሉ ይሴኒ ሰአመ ንሴኒ ንህነ,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,A
ኩሉ ይሄሊ ትካዘ ርእሱ፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,A
ኩሉ ጻድቅ በጊዜ ርቱፅ፡፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,A
ኩሎ አመክሩ ወዘሠናየ አጽንኡ,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,D
ጐንዱየ እብጽሕ እገሪከ ኀበ እርከከ፤ ከመ ኢይጽገብከ፤ ወኢይጽላእክ፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,B
ጉየያ ለፍትወተ ውርዙትከ፡፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,D