File size: 166,160 Bytes
e3808d9 |
1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14 15 16 17 18 19 20 21 22 23 24 25 26 27 28 29 30 31 32 33 34 35 36 37 38 39 40 41 42 43 44 45 46 47 48 49 50 51 52 53 54 55 56 57 58 59 60 61 62 63 64 65 66 67 68 69 70 71 72 73 74 75 76 77 78 79 80 81 82 83 84 85 86 87 88 89 90 91 92 93 94 95 96 97 98 99 100 101 102 103 104 105 106 107 108 109 110 111 112 113 114 115 116 117 118 119 120 121 122 123 124 125 126 127 128 129 130 131 132 133 134 135 136 137 138 139 140 141 142 143 144 145 146 147 148 149 150 151 152 153 154 155 156 157 158 159 160 161 162 163 164 165 166 167 168 169 170 171 172 173 174 175 176 177 178 179 180 181 182 183 184 185 186 187 188 189 190 191 192 193 194 195 196 197 198 199 200 201 202 203 204 205 206 207 208 209 210 211 212 213 214 215 216 217 218 219 220 221 222 223 224 225 226 227 228 229 230 231 232 233 234 235 236 237 238 239 240 241 242 243 244 245 246 247 248 249 250 251 252 253 254 255 256 257 258 259 260 261 262 263 264 265 266 267 268 269 270 271 272 273 274 275 276 277 278 279 280 281 282 283 284 285 286 287 288 289 290 291 292 293 294 295 296 297 298 299 300 301 302 303 304 305 306 307 308 309 310 311 312 313 314 315 316 317 318 319 320 321 322 323 324 325 326 327 328 329 330 331 332 333 334 335 336 337 338 339 340 341 342 343 344 345 346 347 348 349 350 351 352 353 354 355 356 357 358 359 360 361 362 363 364 365 366 367 368 369 370 371 372 373 374 375 376 377 378 379 380 381 382 383 384 385 386 387 388 389 390 391 392 393 394 395 396 397 398 399 400 401 402 403 404 405 406 407 408 409 410 411 412 413 414 415 416 417 418 419 420 421 422 423 424 425 426 427 428 429 430 431 432 433 434 435 436 |
Proverb,A,B,C,D,Answer_Text,Answer_Letter
ለለአሐዱ በከመ ምግባሩ።,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,B
ለሰብእ ጸሩ ሰብአ ቤቱ፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,C
ለዘቦ ይሁብዎ፤ ወይዌስክዎ፤ ወለዘለ አልቦ አለሂ ቦ የህይድዎ፡፡,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,D
አኮ በሲበት አላ በአእምሮ,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,A
መጥወኒ እመጥወ,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ስጠኝ እስጥህለሁ,B
ምዉት የሀውር ሀበ ምዉት,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,A
ወእመ ሖርከ ብሔረ ባዕድ ኩን ከማሆሙ,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,ጥረህ ግረህ ብላ,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,C
ዘበልዐ በአቅም የሀድር በሰላም,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,A
ሀቡ ዘነጋሚ ለነጋሚ፤ ወዘእግዚአብሔር ለእግዜአብሔር,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,C
ሀብ ለኩሉ ለዘሰአለክ,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,C
ህብ ፍኖተከ ለእግዚአብሔር,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,ስጠኝ አለጥህለሁ,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,መንገድህን ለእግዚአብሔር አደራ ሰጥ,A
ሃይማኖት እንተ አልባቲ ምግባረ ሠናይ ምውት ይእቲ,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,D
ህየንተ አበውኪ ተወልዱ ለኪ ደቂቅ,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,D
ለልላነ አጓለእመሕያውሰ አልቦ ዘይክል አግርሮታ,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ምላስ ይተባል፤ ጥርስ ይወጋል,C
ለሰሚዕ እጹብ,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,ለሰሚው አስደናቂ,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,ለሰሚው አስደናቂ,B
ለስሒት መኑ ይሴብዋ,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ስህተትን ማን ያስተውላታል,C
ለእመ ረክብከ ሰብአ በፍኖት ኢትጻባሕ፤ ወለእመ ተጻብሐክ ኢታውስኦ,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,B
ለአመ ብከ ህብ ወለእመ አልብከ ኀሊ,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,ካለህ ስጥ ከሌለህ እዘን,D
ለእመ ብከ ጥበብ ጸሐፍ,ብረት ብረትን ይስስዋል,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,C
ለወሀቤ ዝናም ማየ ከልእዎም,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,C
ለውሂብ ኢትጉጔእ ወውሂበከ ኢትናፍቅ,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,የተኛህ ንቃ,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,A
ለዘመጽአ በለላም በዝ አባርኮ ወለዘመጽአ በኀኬት በዝ እዘተርኮ,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,በለላም የመጣውን በዚህ እባርከዋለሁ፤ በክፋት የመጣውን በዚህ እዘተርከዋለሁ,D
ዘመጽአ ኀቤየ ኢይሰድዶ፤ ወኢያወጽኦ አፍአ,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,B
ዘቦ ይሁብዎ፤ ወይዌስክዎ፤ ወለዘለ አልቦ አለሂ ቦ የህይድዎ፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,D
ለዘኢይሰቲ ወይነ ምንት ውእቱ ሕይወቱ,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,D
ለዘየአምን ኩሉ ይትከሃል,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,C
ለጠቢብሰ አሃቲ ቃል ትበቁእ,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,B
ልሳነ እጓለ እመህያው ሐጽ ወኩናት,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,D
ልደትሰ በኩሉ ልደት ጸውኡኒ በካልእ ዕለት,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,B
ሎቱ ስብሐት,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ምስጋና ለርሱ ይሁን,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ምስጋና ለርሱ ይሁን,C
ሐለሙ ሕልመ ወአልቦ ዘረከቡ,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,C
ሐንካስ በአግረ ዕውር ሖረ! ዕውርኒ በዐይነ ሐነካስ ነጸረ ወበክልዔሆሙ ወይንየ ተመዝበረ,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,A
ሕሙማን ይፈቅድዎ ለዐቃቤ ሥራይ ወአኮ ጥዑያን,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,ተራ ወሬ አሉባልታ,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,C
ሕማማ ለዐይን ርዕየተ ጸላኢ,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,A
ሕንጻ ወውሉድ ያዐብዩ ስመ,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,B
ሕያዋን ይስእሉ ለሙታን፤ ሙታን ይስአሉ ለሕያዋን,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,C
ሕይወት ወሞት ውስተ እደ ልሳን,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,B
መምህራነ ኮኑ በበደወሉ፤ ፊደላተ በሆለቆ ኩሉ,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,B
መምህር ወመገሥጽ ዘኢያደሉ ለገጽ,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,ፊት አይቶ የማያዳላ መምርና መካሪ,A
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,B
መስዋዕቱ ለእግቢአቢሔር መንፈስ የዋህ,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,የእግዚአብሔር መስዋዕቱ ቅን መንፈስ ነው,A
መስገርትስ ተቀጥቀጠት ወንህነስ ድኅነ,ብረት ብረትን ይስስዋል,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,C
መኑ ከመ አምላከነ?,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,D
መኑ ዘደመሮ ለብርሃን ምስለ ጽልመት?,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,B
መኑ የአቁር እሳተ ውስተ ኅጽኑ?,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,B
መንግሥት እንተ ትትናፈቅ በበይናቲሃ ኢተጸንእ,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,C
መዐር ኢይጥዕሞ ለአድግ,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,ለአህያ ማር አይጥማትም,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,ለአህያ ማር አይጥማትም,B
መዓተ ንጉሥ ከመ መልአክ ሞት,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,የንጉሥ ቁጣ፣፤ የመልአከ ሞት ያህል ያሰፈራል,A
መጋቢ እንበለ ሊሳይ፤ ጸባቲ እንበለ ማይ,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,B
መጠኑ ለረድእ በከመ ሊቁ፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,D
መጥወኒ አመጥወከ፡፡,ስጠኝ አለጥህለሁ,ራስህን አድን።፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ስጠኝ አለጥህለሁ,A
ማኅቶቱ ለሥጋክ ዐይንክ ውእቱ,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,D
ማዕረሩ ብዙኅ ወገባሩ ህዳጥ,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,በሁሉ የተሟላ,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,A
ማይ ብዙኅ ኢይክል አጥፍአታ ለፊቅር፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,A
ምሉዕ በኩለሄ,በሁሉ የተሟላ,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,በሁሉ የተሟላ,A
ምሕረተ እፈቅድ ወአኮ መስዋዕተ,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,B
ምንት ብክ ዘኢነሳእከ እም ካልዕከ?,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,በትህትና ክብርን አገኘ፡,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,A
ምንዳቤያትሰ ኢኮና ርሁቃተ እምኔከ፤ አላ ይነቅአ እምታህተ እገሪከ፡,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,C
ምክር ሠናይት ለኩሉ ዘይገብራ።,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,B
ሞቱ ሰኃጥኣ ጸዋግ,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,D
ሞታ ለነፍስ ርቅ እም አግዚብሔር፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,C
ምውት የሐውር ኀበ ምውት፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,በጎ ሥራ ያልተሠራባት ፃይማኖት የሞተች ናት,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,C
ምኩራብ አነመት ፀምረ፤ ወቤተ ክርሰቲያን ተአጽፈቶ፡፡,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,B
ሠናይ ለብእሲ መቅበርቱ ለእመ ኮነ በውስተ ርስቱ፡፡,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,D
ሠናይ ብእሲ ያወጽኣ ለሠናይት፣ እም ሠናይት መዝገበ ልቡ፡፡,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,C
ሠናይ እገሪሆሙ ለአለ ይዜንዉ ሠናየ ዜና፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,D
ሣህል ወርትዕ ተራከባ፤ ጽድቅ ወሰላም ተሰዐማ።,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,D
ሥርዉ ለኩሉ እኩይ፣፤ አፍቅሮ ንዋይ፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,B
ሥጋ ትሄይላ ለነፍስ፤ በከዊነ ማኅደር፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,B
ርቱዕ አበው ይዝግቡ ለውሉዶሙ፤ ወአኮ ውሉድ ለአዝማዲሆሙ,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,C
ርኅቀተ ሀገር፤ ኢይከልኣ ለፍቅር፡፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,አሽ ባይ።,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,B
ሰላም ለላም ለሰራቄ ቅኔ ናሁዳ፤ ዳር ዳሩን ኮርኩሞ፣ መሀሉን ሳይጎዳ፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,C
ሰብአ ቤቱ ይጻረሮ ለለብእ,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ለእያንዳንዱ እንደሥራው፡፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,ሰውን የገንዛ ቤተሰቡ ይቃወመዋል፡፡,A
ሰብአሰ ገጸ ይሬኢ፤ ወእግዚአብሔርሰ ልበ ይሬኢ፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,D
ሰብእ አልብየ,ለው የለኝም፡፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,ገንዘብ እንደጌታው ነው,ለው የለኝም፡፡,A
ሰብእ ወጣኒ፤ እግዚአብሔር ፈጻሚ,የተኛህ ንቃ,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,C
ሰብእ ይሠምር በዘይጌይሶ ለሥጋሁ።,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,D
ሰብእ ይቄድሶ ሰመካን፤ መካን ይቄድሶ ለሰብእ፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,D
ሰብእ ይከብር በእንተ ልብሱ፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,D
ሰንበት ተዐቢ እምኩሉ ዕለት፤ ወሰብእ ይከብር እም ዙሉ ፍጥረት፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,C
ሰአሉ ወይትወህበክሙ፤ ኅሥሠ ወትረክቡ፤ ጐድኮጐዱ ወያርህዉ ለክሙ፡፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,D
ሰይፍ ዘክልዔ አፉሁ፡,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,A
ሲሲታ ስነፍስ ቃሰ እግዚአብሔር፡፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,A
ስማዕ ወልድየ ሕገ አቡከ,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,C
ስብሐት ለእግዚአብሔር!,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,እግዚአብሔር ይመስገን!,C
ስብዓ ይወድቅ ጻድቅ ወይትነሣአእ፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,የማይገባ ምስጋና,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,A
ሰታይ ወአንስት ያስሕታሆሙ ለመምህራን፡፡,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,የማይገባ ምስጋና,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,A
ሶበ ተሐውር ምስስ ፅድውከ ኅበ መልአክ ተዐረቅ በፍኖት,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,ወደ ዳኛ በምትሄድበት ገዜ፣ በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ታረቅ,A
ሶበ ትረክቦ ኃጢአቱ ይጸልኣ፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,ጥፋቱን ሲያውቃት ይሰቀቃታል፡፡,A
ሶበ ኢያሥራሕክምዋ ሰእጐልትየ እም ኢረከብክምዋ ሰአምሳልየ፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,A
ቀዳሚሃ ለጥበብ ፈሪሃ አግዚአብሔር,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,D
ቀዳሜ ሕይወቱ ሰሰብእ እክል ወማይ፣፤ ወይን ወሥርናይ,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,ገንዘብ እንደጌታው ነው,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,A
ቀጥቅጥ መዝራዕቶ ሰኃጥእ ወሰእኩይ፡፡,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ክፉና ተንኮለኛን ሰው ድቅቅ ስብርብር ማድረግ ነው፡፡,C
ቃለ መዋቲ ጽንዕት ይኣቲ፡፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ሁሉ መልካም፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,D
ቅኑተ ይኩን ሃቁየክሙ ወኅትወ መኀትዊክሙ።፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,A
ቅድመ አውጽእ ሠርዌ እም ዐይንክ,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,C
ቅድመ ይባኡ ውስተ ኅርየት ይምሃርዎሙ ቃለ ሃይማኖት፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,D
በስሐቅ ወበስላቅ ይበውእ ጸላኤ ሠናያት፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,D
በሳምናዊት ዘመን ትሴኮስ ፍቅር፡፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,B
በስምዐ ክልዔቱ ወሠለስቱ ይቀውም ኩሉ ነገር፡፡,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,A
በቀዳሚ ጉየይ፤ ወበካልዕ ጉየይ፤ ወበሳልስ ተንሥእ ወተቃተል፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,D
በብዙኅ ጻማ ሀሰወነ ንባእ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,A
በትዕግስትክሙ ታጠርይዋ ለነፍስክሙ፡፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,በመታገሳችሁ ነፍሳችሁን ታድናላችሁ፡፡,C
በአርምሞ ይመስል ጠቢብ፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,የሰው አፍ እንደ ተሳለ ጦር ነው,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,B
በአይቴ ኀሊፈኪ ድጓ ተምሂረኪ?,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,A
በከንቱ ዘነሳእክሙ ሀቡ በከንቱ፡፡,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,B
በዘሠፈርክሙ ሎሙ ይሠፍሩ ለክሙ፡፡,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,A
በዝ ግብርኪ፣ ተገደፍኪ፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,በዚህ ሥራሽ፤ ወጥተሽ ወደቅሽ፡፡,D
በጽባሕ ዘተናገረ ኢይደግም በሠርክ፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,D
በሞተ ዚአሁ ሀዮነ ቁስለነ፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,ለው የለኝም፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,A
ቢጽ ለቢጹ ይትራድዖ፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,A
ቢጽ ምስለ ቢጹ።,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,C
ባኡ እንተ ጸባብ አንቀጽ፡፡,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,ራስህን አድን።፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,በጠበበው በር ግቡ፡፡,በጠበበው በር ግቡ፡፡,D
ቤዛ ነፍሉ ለሰብእ ጥሪተ ብዕሉ,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,D
ብላዕ በሐፈ ገጽከ,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,ጥረህ ግረህ ብላ,ጥረህ ግረህ ብላ,D
ብእሲ ማእምር ኀዘን ለነፍሱ,ለአህያ ማር አይጥማትም,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,B
ብአሲት አዛል (አዚዝ) አክሊል ለምታ,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,D
ብእሲ እኩይ የኃብል አእርክተ,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,D
ብእሲ ወብእሲት እሐዱ አካል እሙንቱ,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,C
ብእሲ ጠዋይ ይልዕክ እከየ,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,A
ብዙኃን መኳንንት እለ ወድቁ ውስተ ምድር ወቦ ባሕታዊ ዘተቄጸለ አክሊለ,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,C
ብዙኃን አለ ወድቁ በሐጺን ወአኮ ከመ እለ ወድቁ በልሳን,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ስጠኝ አለጥህለሁ,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,A
ብዙኃን ይመውኡ,ብዙዎች ያሸንፋሉ,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,በጦር ተደብድበው የወደቁ ብዙዎች ናቸው፤ ነገር ግን በነገረ ሠሪ አንደበት እንደጠፉት አይሆኑም,ብዙዎች ያሸንፋሉ,A
ብዙኃን ጽዉኣን፤ ወኅዳጣን ኅሩያን,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,B
ብየ ሥልጣን ላዕለ ኩሉ ዘኮነ ወአኮ ዙሉ ዘይበቁዓኒ,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,C
ብፁዓት መካናት ዘኢወለዳ,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,ነገር ሁሉ በሁለትና በሦስት ምሥክሮች ይጸናል።፡,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,D
ብፁዓን ገባርያነ ሰሳም,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው,B
ብፁፅ ዘይሁብ አም ዘይነስእ,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,በዚህ ዓለም በመከራ የወደቁ ባለሥልጣኖች ብዙ ናቸው! ዘውድ የተቀዳጀ ባሕታዊም አለ,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ በፁዕ ነው,A
ብፁዕ ዘይደበድባ ለከርሱ,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,D
ቦ እለ ተሐርዩ እምከርሠ እሞሙ፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,D
ቦ ጊዜ ለዙሉ,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ለሁሉም ጊዜ አለው,ለሁሉም ጊዜ አለው,D
ተልዒልየ ተትህትኩ፤ ወተመነንኩ፡,ብዙዎች ያሸንፋሉ,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,C
ተሰአሎ ለአቡከ ይነግረከ፤ ወለሊቃውንቲከ ይዜንዉከ,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,C
ተበአስ በአንተ ጽድቅ እስክ ለሞት,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,B
ተንተንኩ ለወዲቅ፤ ወእግዚአብሔር አንሥአኒ,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,ጥረህ ግረህ ብላ,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ልወድቅ ተንገዳገድኩ፤ እግዚአብሔር ግን አነሣኝ,A
ተአምሑ በበይናቲከሙ በአምሐ ቅድሳት,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,A
ተዓቀብ አምጸላእትከ አሐደ ጊዜ ወተኣቀብ እም ፍቁርክ ፲፻ ጊዜያተ,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,A
ተዘከሩ መኳንንቲክሙ፣ ዘነገሩከሙ ቃለ እግዚአብሔር,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,D
ተገሃሥ እም እኩይ፤ ወግበር ሠናየ,ለሰሚው አስደናቂ,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ብረት ብረትን ይስስዋል,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,C
ተፋቀሩ በበይናቲከሙ,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,ለው የለኝም፡፡,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,A
ተፋቅሮሰ ፍጹም ሕግ,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,B
ትበልዒ ወኢትጸግቢ,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,D
ትንቢት ይቀድሞ ለነገር,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,D
ትእቢትሰ ጸሩ ስሰክርስቶስ,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,B
ትውልደ ጻድቃን ይትባረኩ,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,አባትና እናትህን አክብር፡፡,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,C
ኅላፊ ንብረት፣ ክመ ጽላሎት,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,ሀብት እንደ ጥላ አላፊ ነው,C
ኀበ ሀሎ መዝገብክሙ ሀየ ይሄሉ ልብክሙ,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁም ይገኛል,B
ኀበ ሀሎ ገደላ ሀየ ይትጋብኡ አንሰርት,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,ጥንብ ባስበት አሞሮች ይሰበሰባሉ,B
ሃዘን ለአብዳን፤ ወፍስሐ ለጠቢባን,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,B
ኀጺን ለነጺን ይትባልሁ,ብረት ብረትን ይስስዋል,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,A
ኃይሉ ስስብእ በአምጣነ ቆሙ,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,የስው ኃይሉ በቁመቱ ልክ,C
ኅዳጣን ይትጌበሩ፤ ወብዙኃን የዐርሩ,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,B
ኅድጉ አበሳ ቢጽክሙ,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,D
ኅድጋ ለመዓት ወግድፋ ለቁጥዓ,ሁሉ መልካም፡፡,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,B
ኅድግዎሙ ለሕጻናት ይምጽኡ ኀቤየ,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ሕጻናትን ተዉአቸው ወደኔ ይምጡ,B
ኀድግዎሙጮ ለምጢዉታን፤ ይቅብሩ ምዉታኒሆሙ,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,A
ነባህነ ነባህነ ከመ ዘኢነባህነ ኮነ,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,ጮህን ጮህን አንዳልጮህን ሆን,A
ነገሥት ያፈቅሩ ጽልሕዋነ ወመደልዋነ,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,B
ነገረ አማጽያን ኃየለነ,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,D
ነገረ ዘርቅ,ምስጋና ለርሱ ይሁን,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,ተራ ወሬ አሉባልታ,ተራ ወሬ አሉባልታ,D
ነፍስ ርኅብት መሪርኒ ጥዑመ ያስተርእያ,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,የተራበች ነፍስ መራራው ሁሉ ጣፋጭ ይመሰላታል።,D
ነፍስየ ትጻእ ምስለ ኢሎፍላውያን፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,ከኢሎፍኣውያን ጋር ነፍሴ ትውጣ,D
ነፍስ ጽግብት ጸቃውዓ መዓር ትሜንን,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,A
ናሁ ሠናይ ወናሁ አዳም ሶበ ይፄልዉ አኃው ኅቡረ,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,B
ንሕነ ነአምር ግብሮን ለቆራብት,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ምስጋና ለርሱ ይሁን,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,B
ንሥኣ ወብልዓ ለአእንታከቲ መጽሐፍ,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,A
ንቃህ መዋቲ,የተኛህ ንቃ,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ሁሰት አፍ፤ ያለው ሠይፍ፡፡,የተኛህ ንቃ,A
ንባብ ይቀትል፤ ወትርጓሜ ያሐዩ፡,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,B
ንነግርሂ ወኢንዘብጥ,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,በልክ ዘምር!,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,B
ንዋይ ከመ እግዜኡ,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ገንዘብ እንደጌታው ነው,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ገንዘብ እንደጌታው ነው,B
ንዋይከ በቅድሜከ፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ማስመስል የሌለበት፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,C
ንግባአኬ ኀበ ጥንተ ነገር፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,የቂሳርን ለቁሳር፤ የእግኢአብሔርን ለአግዚአብሔር ስጡ,አንተ መሠረት ነህ!,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,A
አልቦ በቁዔት በከሲተ ኅሊናየ,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,በትህትና ክብርን አገኘ፡,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,B
አልቦ ክዱን ዞኢይትከለት፤ ወአልቦ ኅቡእዕ ዘኢያስተርኢ,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,B
አልቦ ዘያበርህ ማኅቶተ ከመ ያንብራ ታህተ ከፈር፡፡,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ስጠኝ አለጥህለሁ,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,A
አልቦ ዘይእህዝ እርፈ ወየሐርስ ድኅሪተ፡፡,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,ሆድ አምላኩዎች፡፡,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,A
አልቦ ገብር ዘየዐቢ እም እግዚኡ፤ ወአልቦ ረድእ ዘየዐቢ እም ሊቁ፡,የኃጢአተኛ አሟሟት የከፋ ነው,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,B
አልቦ ገብር ዘይክል ተቀንዮ ለከልዔ አጋአእዝት፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,C
አሐቲ ይእቲ ለእማ ።,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,ለእናቷ አንዲት ናት።,ለእናቷ አንዲት ናት።,D
አሐደ ቀለመ ዘነገረከ ይኩን ከመ አቡከ፤ ክልዔተ ቀለመ ዘነገረከ ይኩን ከመ ፈጣሪከ፡፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,ለው የለኝም፡፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,D
አሐደ ይኩን ቃልክሙ፤ እመኒ እወ አወ ወእመኒ አልቦ አልቦ፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,A
አቅረብኩ ለከ እሳተ ወማየ፣ ደይ እዴከ ኀበ ዘፈቀድከ,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,C
አቅድሙ ስንቀከሙ፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,C
አበውኒ ኢታስተቆጥዑ ውሉደክሙ፡፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,ህይወትም ሞትም በአፍ ይመጣሉ,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,A
አብዝኖ መጻሕፍት ያዘነግእ ልበ,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,በመጀመሪያውና በሁለተኛው ሽሽ፣ በሶስተኛው ግን ተነስተህ ተፋለም,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,C
አብድ ይነውም በጊዜ ማአኣረር፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,A
አነ አዐብዮ ሰአቡየ ዕዝን፣ ደኃራዊ ዘበቁልኩ ቀርን።,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,በኋላ የበቀልኩ ቀንድ አባቴን ጆሮን እበልጠዋለሁ፡፡,D
አነ ዘጳውሎሰ፣ ወአነ ዘአጵሎስ፣ ወአነ ዘኬፋ፡፡,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,C
አንብብዋ ለመልእክት፤ አም ጥንታ እስከ ተፍጻሜታ፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,መልአክቲቱን ከመጀመሪያዋ እሰከ መጨረሻዋ አንብቧት፡፡,C
አንተ ኮኩህ!,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,አንተ መሠረት ነህ!,ብረት ብረትን ይስስዋል,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,አንተ መሠረት ነህ!,B
አንትሙስ ኅሱ እንተ አፍኣ ወእንተ ውሰጡስ የአምር አግዚአብሔር፡፡,ትቢተኛ የክርስቶሰ ጠሳት ነው,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,D
አንትሙ ተሐውሩ ግድመ ግድመ፤ አነኒ አሐውር ግድመ ግድመ፡፡፥,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,A
አንፄዋ ለኅልፈታ አንፈ ፄሴሜት ታጹኑ።,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫ ታሸታለች፡፡,C
አክብር አባክ ወአመክከ፡,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,አባትና እናትህን አክብር፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,አባትና እናትህን አክብር፡፡,C
አኮ ለዘሮጸ ባህቱ ለዘበደረ፡፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,በስምንተኛው ሽህ ፍቅር ትቀዘቅዛለች፡፡,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,C
አኮ በሲበት አላ በአአምሮ።,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ከጌታው የሚበልጥ አገልጋይ፤ ከመምሩ የሚበልጥ ተማሪ የለም፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,D
አኩቴቶሙ ዕረፍቶሙ፤ ዕረፍቶሙ አኩቴቶሙ።፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,C
አድኅን ርእስከ፡፡,ራስህን አድን።፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ራስህን አድን።፡,A
አጽንእ ዘብከ ከመ አልቦ ዘይነሥእ አክሊሰከ፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,B
አፉሁ ለጻድቅ ይትሜህር ጥበብ፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,A
አፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስክ፡፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,D
አፍትን ርእሰከ ለካህን፡፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡,C
አፍኒ ወልብኒ ኅቡረ ይእመኑ።,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,በሮጠ አይደለም በቀደመ እንጅ፡፡,ሰንበት ከዕሰታት፣ ሰው ከፍጥረታት፣ ሁሉ ይበልጣሉ፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,A
አፍ ይጸውአ ለሞት፡፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,B
ኢተህቡ ፍኖተ ለሠይጣን፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,B
ኢታልምድዎ ወኢትክልእዎ፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ራስህን አድን።፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,B
ኢታትህት ርአስክ ለብእሲ አብድ,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,B
ኢታንሥእ ዘኢያንበርከ፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,C
ኢታንክር ዘንተ ዘይብእስ ሀሎ፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,የባስ አለና ይህን አታድንቅ፡,A
ኢታድልዉ ለገጸ ሰብአ፡፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,ገንዘብ እንደጌታው ነው,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,B
ኢታፍቅሩ ወርቀ ወኢብሩረ፡፡,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,D
ኢትህሚ ሰብአ ውስተ ቤትከ፤ አስመ ዖፈ ሰማይ ያወጽኦ ለነገርከ፡፡,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,D
ኢትልበሱ ልብሰ ሐራ።,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል፡፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,C
ኢትማዖ ሰአኩይ በእኩይ፤ አላ በገቢረ ሠናይ፡፡,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,C
ኢትርአይ ግርማ ርእየቱ ለኤልያብ፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,ለሰነፍ ለው ራስከን ዝቅ አታድርግ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,A
ኢትርፍቅ ውስተ ርእስ ምርፋቅ፡፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል እንጅ፡፡,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,D
ኢትስርቁ ትብል ወለሊከ ትሰርቅ፡፡,መጠጥና ሴቶች መምህራንን ያስቷቸዋል፡፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,D
ኢትስተይ ማይ እራቆ፤ አላ ቶስህ ወይን በአንተ ህማመ ከብድከ፡፡,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,ራስህን አድን።፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,A
ኢትቁም አራቀክ ቅድመ ነቢየ አግዚአብሔር፤,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,የማይገባ ምስጋና,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,B
ኢትቅናዕ ላዕለ አኩያን፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,በክፉዎች አትቅና፡፡,በክፉዎች አትቅና፡፡,D
ኢትኅድግ ዐርከክ ዘትካት፤ እስመ ኢይከውነክ ከማሁ ዐርከ ግብት፡፡,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,C
ኢትንአዶ ሰለብእ ዘእንበሰ ትርዐይ ተፍጻሜቶ፡።፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,A
ኢትኩኑ ከመ መደልዋን፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,ምኩራብ ግምጃ ፈተለች፤ ቤተክርስቲያን ለበሰችው፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,C
ኢትኩን ጻድቀ ፈድፋደ፤ ወኢትጠበብ ፈድፋደ፡፡,ለው የለኝም፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,C
ኢትክሉ ተቀንዮ ለአግዚአብሔር ወለንዋይ፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,A
ኢትክሉ ተቀንዮ ለክልዔ አጋእዝት፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,D
ኢትክል ተከብቶ ሀገር፤ እንተ ተሐንጸት መልእልተ ደብር,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,B
ኢትዛለፍ በማእከለ ሊቃውንት፡፡,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ለለመነህ ሁሉ ስጥ,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,B
ኢትግሥሠ መሲሃንየ ወኢታህስሙ ዲበ ነቢያትየ፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,አሽ ባይ።,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,A
ኢትፍርህዎ ለሞት ፍርህዋ ለኃጢአት,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,B
ኢትፍጽሞ ለብዕራይክከ ሶበ ታከይድ እክለክ፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,የእግዚአብሔርን ቃል የነገሯችሁን፤ አስተማሪዎቻችሁን አስታውሱ,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,D
ኢየኃድጋ ለሀገር ዘእንበለ አሐዱ ሔር፡፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,B
ኢየአርሩ በለለ እም አስዋክ፤ ወኢይቀስሙ አስካለ እም አሜከላ፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,ሙት፣ ወደ ሙት ይሄዳል፡፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,A
ኢያስህትከ ላህያ ለብእሲት፡፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ብስጭትን ተዋት፤ ቁጣንም ጣላት,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,A
ኢይመውያ ሰሚዕ ለርእይ፡፤,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,C
ኢይትፈቀድ ምክንያት ለኢአሚን፤ ዳዕሙ ይትፈቀድ ለአሚን,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,D
ኢይከብር ነቢይ በሀገሩ፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,A
ኢይድህን ንጉሥ በዝኀ ሠራዊቱ፡፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,C
ኢይጥዕሞ መዓር ለአድግ ዘእንበለ እጉስታር፡፡,በጥጃዬ ባላረሳችሁ፤ የእንቁቅልሼን ፍች ባላወቃችሁ፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,B
ኢይፈቅድ ይንግርዎ ግኦእዞ ለሰብእ,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,B
ኤፍሬም ይበልዖ ለምናሴ፤ ወምናሴ ይበልዖ ለኤፍሬም፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው,ወንድም ወንድሙን ያጠፋዋል፡፡,B
እለ መጥባሕተ ያነሥኡ በመጥባሕት ይመውቱ፡፡,ሌላ አገር ብትሔድ፤ እንደነሱው ሁን,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,በሾተል የገደሉ፣ በሾተል ይሞታሉ፡፡,D
እለ ትነብሩ ተንሥኡ፡፡,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,አባትና እናትህን አክብር፡፡,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,A
እለ ከርሦሙ አምላኮሙ።፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ሆድ አምላኩዎች፡፡,D
እለ ጻጹተ ትነጥፋ ወእለ ገመለ ትውህጡ።,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,D
እመሰ ይትከሃለክሙ ምስለ ዙሉ ሰብእ ተእኅዉ፡፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,D
እመሰ ጼው ለስሐ በምንት እንከ ይቄስምዎ?,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,ልጄ ሆይ! ያባትህን ትእዛዝ ስማ፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,B
አመ ተናገርኩ ጽድቀ ሰብእ ዛቲ ዓለም ይጸልኡኒ፤ ወከመ ኢይንብብ ሀሰተ ኩነኔ ዚእከ ያፈርሃኒ፤ ወእም ኩሉሰ አርምሞ ይቴይስ ወይሜኒ፡፡,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,A
እመ ወሀበ ብእሲ ኩሎ ንብረቶ ለፍቅር መንኖ አይሜንንዎ፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ድርጊትን ትንቢት ይቀድመዋል,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,C
እመ ይሰድዱክሙ እም አሐቲ ሀገር ጉዩ ኀበ ካልዕታ፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,ሰውነቱን የሚንከባከባት ብፁዕ ነው,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,C
እም ተናግሮ ይሄይስ አርምሞ፡,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,D
እምነ መንግሥት የዐቢ ክህነት,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,የሥጋህ መብራት ዐይንህ ነው።,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,B
እምነ ረፃብ የሄይስ ኩይናት፡፡,ጨው አልጫ ቢሆን በምን ያጣፍጡታል?,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,የደግ ሰው አፍ ጥበብን ይማራል፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,B
እም ንጉሥ እቡድ ይቴይስ ገብር ጠቢብ፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,ያይን በሽታዋ፣ ጠላትን ማየቷ,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,C
እም አሐዱ አፍ ይወጽኡ ቡራኬ ወመርገም፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,D
እም እፈ በላዒ ወጽአ መብልዕ፤ ወእም አፈ ኃያል ተረክበ ጥዑም፡፡,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,B
እም ከመ ተፈስሐ ልብ ይበርሀ ገጽ፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,ልብ ሲደስት ፊት ይበራል፡፡,D
እም ከመ ኀዘነ ልብ ይዴምን ገጽ፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,ወይን የማይጠጣ ሰው ምን ሕይወት አሰው?,ልብ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል።፡,C
እም ድኅረ ሞቱ ለስብእ አልቦቱ ንስሐ፡፡,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,ስው ከሞተ ንስሐ የሰውም፡,A
እም ዙሉ ምግባረ ጽድቅ የዓጽብ ጽሙና፣ ወእም ኩሉ መዓርግ ይትሌዓል ብሕትውና።,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,ከጽድቅ ሥራ ሁሉ ጭምተኝነት፣ ከማዕረግም ሁሉ ምንኩስና ይበልጣሉ፡፡,D
እስመ ሰውዳሴኒ ክንቱ ይልዕካ ዝሙት፡፡,እሳትን በጭኑ ማን ይሸከማል?,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,ውዳሴ ከንቱን ዝሙት ይልካታል፡፡,B
እስመ ልብሱ ለሥጋ ሞገሱ,ጓደኛ ከጓደኛው፡፡,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,D
እስመ መብልዕ ወመስቴ ያስተፋቅር፡፡,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,እግዚአብሔር ይመስገን!,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,B
እስመ ስሙ ይመረሖ ኅበ ግብሩ፡፡,እንናገራለን እንጅ እንማታም።,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,C
እስመ በብዝኃ ጥበብ ብዙኅ ኀዘን፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,ራስህን አድን።፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,C
እስመ በትህትና ረከበ ልዕልና፡፡,ጥቂቶች ይሠራሉ፤ ብዙዎች ይስበስባሉ,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,በትህትና ክብርን አገኘ፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,በትህትና ክብርን አገኘ፡,C
እስመ በአሐዱ ፍቁር ይስሀብ ካልኡ፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,D
እስመ ተፋቅሮ ይደፍኖን ለኩሎን ኃጣውአ፡፡,የጀመረ ይፈጽም፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,D
እስመ ነፍስ ተሐድር በደም፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,ነፍስ በደም ታድራለች፡፡,A
እስመ ነፍስ ተዓጽብ እምሲሲት፤ ወሥጋ የዓጽብ እም ዓራዝ፡፡,እነሆ ወንድሞች ተባብረው ሲኖሩ መልካም ነው,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,B
እስመ አልቦ ነገር ዘይስአኖ ሰእግዚአብሔር፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,የወንድማችሁን በደል ተዉለት,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,D
እስመ እም ቃልከ ትጸድቅ ወእም ቃልከ ትትኳነን፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ተራ ወሬ አሉባልታ,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,በአነጋገርሀ ይፈረድብሀል፤ ወይም ይፈረድልሀል፡፡,A
እስመ እምተረፈ ልብ ይነበብ አፍ።፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,ለሠይጣን በር አትስጡት፡፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,B
እስመ ዘአፍቀረ ይጌሥጽ እግዚአብሔር፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,ከመናገር ዝም ማለት ይሻሳል፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,D
እስመ ፍቅር ከመ ሞት ጽንእት ።,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,B
እስመ ኩሉ ለቤቱ ይሄሊ።,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,የተቀመጣቸችሁ ተነው፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,D
እስመ ኩሉ ጾሮ ይጸውር፡፡,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,የልቤን ብናገር ጥቅም የለውም፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,C
እስመ ቁር ወረሃብ ያረስዕ ጸሎተ፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ብርድና ረሃብ ጸሎትን ያስረሳል፡፡,C
እስከ ማዕዜኑ ተሐነከሱ በክልዔሆን ጌጋያቲክሙ?,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,B
አቀትሎ ለኖላዊ ወይዘረዉ አባግዒሁ።፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,ግመልን የምትውጡ፣ ትንኝን የምታጠሩ፡፡,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,A
እንበለ መከራ፤ ኢይትረከብ ጸጋ፡፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,ያሰመከራ ጸጋ፤ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም፡፡,B
እንበለ ዝናም ደመና፤ እንበለ ንጽህ ምንኩስና:,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,B
እንተ ኢትልህቅ ጣዕዋ ትመርሕ እማ፡፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,A
እንዘ ቦ ልሂቅ ኢይትናገር ደቂቅ፡፡,ሁሉ ተፈቅዶልኛል፤ ሁሉ ግን አይጠቅመኝም,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,አዋቂ ሽማግሌ እያለ ልጅ አይናገርም፡፡,C
እንዘ ቦ ርሁብ ውስተ ቤትከ አታውጽእ አፍእ፡፡,ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ ታገኛላችሁ፤ እንኳኩ ይከፈትላችቷል፡፡,በተራራ ላይ የተሠራች ህገር መሠወር አትችልም፡፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,D
እኩይ ብእሲ ያወጽኣ ለእኪት እም እኪት መዝገበ ልቡ።,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,B
እክል ያጸንእ ኃይለ ሰብእ።,በሰጣችኋቸው ልክ ይስጧችኋል።,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,እህል (ምግብ) የለውን ኃይል ያጠነክራል፡፡,C
እድ ጽኑእ ብእሴ ያብዕል፡፡,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,D
እግዚአብሔር ወኀበ ወአግዚአእብሔር ነሥአ፡፡,ስጠኝ እስጥህለሁ,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,እግዚአብሔር ለጠ፤ እግዚአብሔር ነሳ፡፡,D
እጽብሰ እጹብ ውእቱ፤ እሰመ ለእጹብ ትርጓሜ እልቦቱ፡፡,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,እጹብ እጹብ ነው ለእጹብ ትርጉም የለውም፡፡,D
ኦሆ በሀሊ፡፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ፍቅር እንደሞት ጽኑ ናት፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,አሽ ባይ።,አሽ ባይ።,D
ከመዝ ንግሩ፤ ወከመ ዝ ግበሩ፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ሀዘን ለሰነፎች፣ ደስታ ለብልሆች,እንዲህ ንገሩ፤ እንዲህ ሥሩ።,B
ከንቱ ውዳሴ፡፡,የማይገባ ምስጋና,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,የማይገባ ምስጋና,A
ኩኑ ቅዱሳነ፤ እሰመ አነሂ ቅዱስ አነ።,አፍም ልብም በአንድነት ይመኑ፡፡,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,በየት አልፈሽ ድጓ ተማርሽ?,እኔ ቅዱስ እንደሆንኩ እናንተም ቅዱሶች ሁኑ፡፡,B
ኩኑ ከመ ይእዜ እለ ተወልዱ ሕጻናት,አንተ መሠረት ነህ!,ሆድ አምላኩዎች፡፡,አንካሳ በዕውሩ አግር ሄደ፤ ዕውሩም በአንካሳው ዐይን አየ፤ በሁለቱም አታከልቴ ተመዘበረ,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,ዛሬ እንደ ተወለዱ ሕጻናት ሁኑ።,D
ኩኑ ጠቢባነ ከመ እርእዌ ምድር፤ ወየዋሃነ ከመ ርግብ፡፡,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,መኸሩ ብዙ ሠራተኛው ጥቂት፡፡,የጠገበች ነፍስ የማር ወለሳ ትረግጣስች,ብረት ብረትን ይስስዋል,እንደ እባብ ብልህ፤ እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ።,A
ኩን መሃይምነ እስከ ለሞት፡።,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,እለከሞት ድረስ የታመንከ ሁን፡፡,B
ኩን ጠቢበ ለእድውከ,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,በጎ ሰው ከበጎ ልቡ በጎ ነገርን ያወጣል፡,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,D
ካህናቲከ ይለብሉ ጽድቀ።፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,ከናታቸው ማህጸን ጀምሮ የተመረጡ አሉ,ሁሉም ለቤቱ ያስባል፡፡,ካህናቶችህ ጽድቅን የጎናጸፋሉ።,B
ካህን ይነብር በየማነ ንጉሥ፡፡,ኦኔ የጳውሎስ፣ አኔ የአጵሎሰ፣ አኔ የኬፋ።,አባትህን ጠይቀው ይነግርሃል,ማስመስል የሌለበት፡፡,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,D
ከቡር ሞቱ ለጻድቅ፡፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,የደግ ሰው ሞት የከበረ ነው፡፡,B
ከቡር እውስቦ በኩለሄ ወለምስካቡኒ አልቦቱ ስእበት፡፡,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,ተራ ወሬ አሉባልታ,እህልና ውሃ ወይንና ስንዴ ለሰው ሕይወት፣ መሠረት ናቸው፡፡,መጋባት በሁሉም ዘንድ ከቡር፤ መኝታውም ቅፃዱስ ነው፡፡,B
ኮከብ እም ኮከብ ይሄይስ ክብሩ,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,ብርሃን ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,በክብሩ ኮከብ ከኮከብ ይበልጣል፡፡,A
ወለሊሁ ሠይጣን ይትሜሰል ከመ መልአከ ብርሃን፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,ሞትን አትፍሩት፤ ኃጢአትን እንጀ፡፡,ሳይጣን ራሱ የብርፃን መልእከን እስኪመሰል ይለወጣል፡፡,B
ወለእመ ሖርከ ብሔረ ባዕድ ኩን ከማሆሙ።፡,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,C
ወለእመ ይለድድዱክሙ እም አሐቲ ሀገር ጉዩ ኅበ ካልዕታ፡፡,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,D
ወለደቂቀ መንግሥትሰ ያወጽእዎሙ አፍኣ፡፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,A
አግዚእ አእምሮ በጠጅ፣ እነወለቡ በደጅ፡፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,C
ወሙጻኡ ለቅስት የሃልቅ በመሐላ፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ስህተትን ማን ያስተውላታል,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,C
ወቀላለ ኮነት ዘመንየ ከመ ነገረ ከየአንም፡፡,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,ዘመኔ ከሸማኔ መወርወሪያ ይልቅ ይቸኩላል፡፡,D
ወቀደምትኒ ይከውኑ ድኅረ፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,B
ወትወርድ አመጻሁ ዲበ ድማሁ፡፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,ቤትህ ውስጥ እንኳ ቢሆን ሰውን አትማ፤ ነገርህን የሰማይ ወፍ ያወጣብህልና፡፡,ክፋቱ በራሉ ላይ ትደርሳለች፡፡,C
ወነገረ ቢጽ ኢይጥዕሞ ስሰቢጹ፡፡,የልደት ድግስ በሁሉም ነው፤ ሌላ ቀን ጥሩኝ,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,B
ወነገርከ ያዔውቀከ፡፡,ስንቃችሁን አስቀድሙ።,መብራት አብርቶ እንቅብ የሚደፋባት የለም፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,D
ወኢይጻእ ዐቢይ ነገር እም አፉክሙ፡፡,መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,እህልክን ስትወቃ የሚያበራየውን በሬ አፍ አትለጉመው፡፡,ስው ስለፍቅር ንብረቱን ሁሉ ቢሰጥ ፈጽሞ አይንቁትም፡፡,ክፉ ነገር ካፋችሁ አይውጣ፡፡,B
ወእምኩሉ የዐቢ ተፋቅሮ፡፡,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,በልኩ የበላ ስላማዊ ዕንቅልፍ ይተኛል,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ዝም በማለቱ ብልህ ይመስላል፡፡,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,A
ወክልዔቴ ይስድድዎሙ ለእልፍ፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,D
ወዘአዝለፊ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን፡፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,A
ወያገብእ እሁ እኅዋሁ ለሞት፡,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ባልና ሚስት አንድ ከካል ናቸው,ወንድም ወንድሙን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል,B
ወይን ወማኅሌት ያስተፌስሁ አልባበ፡፡,ሙታንን ተዉአቸው፤ ሙታኖቻቸውን ይቅበሩ,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,B
ወይን ያስተፌስሕ ልበ ለብእ፡፡,እርስ በርሷ የምትለያይ መንግሥት አትጸናም,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,D
ወድሶ ለለብእ በዘይደሉ፡፡,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,ለሁለት ጌቶች መገዛት አትችሉም፡፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,ስውን በሚገባው አመስግነው፡፡,A
ወኩሉ ዘተጽሕፈ ሰተግሣጸ ዚእነ ተጽሕፈ፡፡,የኢያልያብን ግርማ ሞገስ አትይ፡፡,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,አንተ መሠረት ነህ!,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,D
ውሂብሰ እም ልማድ ውእቱ፡፡,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,ላሰተዋይ ሰው አንድ ቃል ይበቃዋል,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,ከአሾህ በለስን አይለቅሙም፤ ከደንደርም ወይንን አይቆርጠም፡፡,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,C
ውሂብሰ እም ረኪብ ውእቱ፡፡,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,B
ውሂብ እም ድኅረ ስኢል እስረተ እድ ውእቱ፤ ወውሂብስ ቅድመ ስኢል ፈቲሐ እድ ውእቱ።,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,B
ዐቃቤ ሥራይ ፈውስ ርእሰከ፡፡,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,ምሕረትን እወዳለሁ፤ መስዋዕትን አይደለም።,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,ባለ መድኃኒት ሆይ! ራስህን ፈውስ፡፡,A
ዓስምስ ያፈቅር እሊእሁ፡፡,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,ጥረህ ግረህ ብላ,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,C
ዕብን ዘመነንዋ ነደቅት፤ ወይእቲ ኮነት ውስተ ርእስ ማዕዘንት፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,በመጀመሪያ ባንተ ዐይን ያለውን ግንድ አውጣ፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,የማይገለጥ ሽሸግ የማይታይ ሥውር የለም፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,A
ዕውር ለዕውር ይትማርሑ ወይወድቁ ውስተ ግብ፡፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ምግብና መጠጥ ያዋድዳል፡፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ዕውር ዕውርን ቢመራ ተያይዞ ገደል፡፡,A
ዕውር ኢይባእ ውለተ ዝማሜ ወመሳጣ አይሠራዕ ጋሜ፡፡,ወይንና ማኅሌት ልብን ያስደስታሉ፡፡,እንደ እግዚአብሕር ያላ ማን አለ?,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ወደ እግዚአብሔር መንግሥት፣ በብዙ ድካም እንገባለን,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,C
ዘላዕለ ነፍሱ ይኤብስ ለመኑ ኄረ ይከውን?,ክፉን በክፉ አታሸንፈው መልካም በመሥራት እንጅ፡፡,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,ዓለም የራሱ የሆኑትን ይወዳል፡፡,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,B
ዘልህቀ በውስቴታ፤ የአምር ሥርዓታ፡፡,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,B
በመሀሩክሙ ዕቀቡ ወዘከመ ምግባሮሙሰ ኢትግበሩ።,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,ነቢይ በሀገሩ አይከበርም፡፡,ያስተማሯችሁን ተግብሩ፤ የሚሠሩትን ግን አትሥሩ፡፡,B
ዘምር በመጠንከ,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,በልክ ዘምር!,በልክ ዘምር!,D
ዘምስለ ጠዋይ ተጠዊ፤ ወምስለ ኅሩይ ኅሩየ ትከውን፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,D
ዘረከበ ብአሲተ ሄርተ ረከበ ሞገስ፡፡,ውሃ ብቻ አትጠጣ፤ ስለሆድህ ህመም ትንሽ ወይን ጨምር እንጅ,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ከመሾማቸው በፊት የሃይማኖትን ቃል ያስተምሯቸው,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,B
ዘሰ በዐቅሙ ይበልዕ ጥዑይ ነፍሱ፡፡,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,A
ዘበውሁድ ምዕመን በብዙኅኒ ምዕመን፡፡,በጥበብ መብዛት ትካዜ ይበዛል፡፡,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,D
ዘቦ ብዙኅ ኢያትረፈ፤ ወዘቦ ውጉድ ኢያኅጸጸ።,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,ላለው ይለጡታል፣ ይጨምሩለታልም፡፡ የሌለውን ግን ያለውንም እንኳን ይነጥቁታል,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,D
ዘተወክፈ ጻድቀ በስመ ጻድቅ፣ ዐስበ ጻድቅ ወእሴተ ጻድቅ ይረክብ፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,ጻድቁን በጻድቁ ስም የተቀበለ የጻድቁን ዋጋ ያገኛል፡፡,D
ዘኀሠሠ ክልዔ ኢይረክብ አሐደ፡፡,ከረሀብ ጦርነት ይሻሳል፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,ያለዝናብ ደመና፤ ያሰንጽህና መንኩስና፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,ሁለት የሻ አንድም አያገኝ,B
ዘኒ ትፈቅዱ ይግበሩ ለክሙ ሰብእ አንትሙኒ ግበሩ ሎሙ፤ ወዘኒ ኢትፈቅዱ ይግበሩ ብክሙ ኢትግበሩ ቦሙ,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,መስጠት ከማግኘት ይመጣል፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,ዕውር አይዘም፣ መላጣ ጋሜ አይሠራ፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,C
ዘንስቲት ባቲ፤ ዕረፍት አልባቲ,ጥረህ ግረህ ብላ,ሰው ይጀምራል፣ እግዚአብሔር ይፈጽማል፡,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,ልብስ ለሰውነት ክብሩ ነው፡፡,ትንሽ ያላት፣፤ ዕንቅልፍ የላት፡፡,C
ዘአሀዙ ወርቀ ወዘኢአህዙ፣ ክልዓሆሙ ኅቡረ ተከዙ።፡,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,እጅግ ጻድቅ እጅግም ጠቢብ አትሁን፡፡,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,ወርቅ የያዙትም ሆኑ ያልያዙት በአንድነት አዘኑ።፡,A
ዘአልቦ ብእሲት ምንዱብ ውእቱ፡፡,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,D
ዘአልቦ ኃጢአት ለይገራ፡፡,በእግዚአብሔር ሰው ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፡፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,ላህያ ገለባ እንጅ ማር እይጥማትም፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,D
ዘአልቦ ጽልቱጉት፡፡,ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትሹትን አድርጉላቸው፤ ቢያደርጉባችሁ የምትጠሱትንም አታድርጉባቸው፡፡,ሌላ አገር ብትሄድ እንደ እነሱው ሁን,ገንዘብ እንደጌታው ነው,ማስመስል የሌለበት፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,D
ዘአልዐለ ርእሶ የኃስር፤ ወዘአትሀተ ርአሶ ይከብር,ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,ከጠማማ ጋር ጠማማ ከቀና ጋር ቀና ትሆናለህ፡፡,ቢቻላችሁስ ከሰዉ ሁሉ ጋር ተወዳጁ፡፡,ራሱን ከፍ ከፍ ያደረገ ይዋረዳል፤,B
ከኢተሰምዐ ተሰምዐ፤ ዘኢተገብረ ተገብረ፡፡,ከልብ ሞልቶ የተረፈውን እፍ ይናገራል፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,ያልተለማ ተለማ፤ ያልተደረገ ተደረገ፡፡,D
ዘኢተገብረ ለመላአክት ተገብረ ለካህናት፡፡,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ገዥዎች ግብዞችንና ሸንጋዮችን ይወዳሉ።,ለመላእክት ያልተደረገው ለካህናት ተደረገ,B
ዘኢኮነ ዕድውክሙ ቢጽክሙ ውአቱ፡፡,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,ከበላተኛ መብል ወጣ፤ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ፡፡,የማይቃወመን እርሱ ከኛ ጋር ነው፡፡,B
ዘኢይክል ሠሪዐ ቤቱ እፎ ያስተሐምም ቤተ አግዚአብሔር?,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,በጠበበው በር ግቡ፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,B
ዘኢይፈቅድ ይትጌበር ኢይሴሰይ፡፡,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,ለሁለት ጌቶች ሊገዛ የሚችል አገልጋይ የለም፡፡,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,ትጥቃችሁ የጠበቀ መብራታችሁ የበራ ይሁን።,ሊሠራ የማይወድ አይብላ፡፡,C
ዘእም ተረፈ ልብ ይነብብ አፍ፡፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,አንድ ቀለም የነገረህ እንደ አባትህ፣ ሁለት ቀለም የነገረህ እንደ ፈጣሪህ ይሁንልህ፡፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ከልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራል፡፡,C
ዘአግዚአብሔር አስተጻመረ ኢይፍልጥ ሰብእ፡፡,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየው፡፡,C
ዘከዐወ ደመ ሰብኣ ይትከዐው ደሙ፡፡,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳዋል,መስማት ማየትን አያሸንፍም፡፡,ለአውነት እስከ ሞት ድረስ ተጋደል,የሰው ደም ያፈሰሰ ደሙ ይፈሳል።፡,A
ዘክልዔ ልቡ ህዉክ ውአቱ።፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,በሁሉ የተሟላ,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,D
ዘወጠነ ይፌጽም፡።,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,የጀመረ ይፈጽም፡፡,መጻሕፍትን በብዛት ማንበብ ዝንጉነትን ያመጣል፡፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,የጀመረ ይፈጽም፡፡,B
ዘዐቀበ አስኪቶ የዐቅብ ህይወቶ፡፡,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,ድንገተኛ ወዳጅ እንደሱ አይሆንልህምና የቀድሞ ወዳጅህን አትተው,ብዙ ውሃ ፍቅርን አያጠፋትም,እሳትና ውፃ አቀረብኩልህ፤ እጅህን ወደምትሻው ስደድ፡፡.,ህፍረተ ሥጋውን የጠበቀ፣ ህይወቱን ጠበቀ፡፡,A
ዘዘገኑ ወርቀ ወዘኢዘገኑ፤ ክሌዔሆሙ ኅቡረ ኀዘኑ።፡,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,የሰው ጠላቱ፣ ቤተሰቡ,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,A
ዘየሐውር መርድአ የኀሥሥ ምክንያተ፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,ማደሪያ በመሆኗ፤ ሥጋ ነፍስን ትጨቁናታለች,ከክፋት ራቅ፤ መልካምንም አድርግ,ካሀን በንጉሥ ቀኝ ይቀመጣል፡፡,የሚሄድ ተማሪ ምክንያት ይሻል,A
ዘየዓቅብ አፋሁ ይትመሐፀን ነፍሶ፡፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,በአንዱ ፍቅር ሌላው ይሳባል፡,አፉን የሚጠብቅ ነፍሱን ይጠብቃል፡፡,A
ዘያፈቅር ቢጾ ውስተ ብርሃን ይነብር ።,ገንዘብህን ከፊትህ አትለይ፡፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,በትንሹ የታመነ በብዙዉም ይታመናል።,ወርቅ ያገኙም አዘኑ፤ ያላገኙም አዘኑ፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,B
ዘይትናገር ዘኢይደልዎ ይሰምዕ ዘይጸልኦ።፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,እናንተ የላዩን መርምሩ፤ የውስጡን እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,የማይገባውን የሚናገር የማይወደውን ይሰማል፡፡,C
ዘይከሪ ግበ ለቢጹ ይወድቅ ውስቴቱ፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,ኃጢአት የሌለበት ይውገራት፡፡,ንባብ ይገላል፤ ትርጓሜ ያድናል,የሰው ፊት አይታችሁ አታዳሉ፡፡,ለጓደኛው ጉድጓድ የሚቆፍር ራሉ ይወድቅበታል፡፡,A
ዘይወጽእ እም አፉሁ ለሰብእ ውእቱ ያረኩሶ።፡,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,ከቤትህ ራብተኛ እያለ ውጭ አውጥተህ አትስጥ።,ካፉ የሚወጣው ስውን ያረክሰዋል፡፡,C
በድኅረ መጽአ ዐይነ አውጽአ፡፡,ያለ ምግብ መጋቢ የለ ውሃ ዋናተኛ,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,በተቀደሰ ስላምታ እጅ ተነሳሱ,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,C
ዘጸንአ ዴዴሃ ይበልዕ ፍሬሃ,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,የክፉ ተግባር ሁሉ ሥሩ የገንዘብ ፍቅር ነው፡፡,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,B
ዘጻመወ በዓለም የሐዩ ለዝሉፉ፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,C
ዚአከ ለዚአየ፤ ዚአየ ለዚአከ፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,ፍቅር በደልን ሁሉ ይፍቃል፡፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,አንተ ለኔ እኔ ላንተ፡፡,D
ዛቲ ተግሣጽ ትኩነኒ እምዮም፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,ከዛሬ ጀምሮ ይች ተግሣጽ ትዝ ትበለኝ፡፡,D
ዝልፎ ለጠቢብ ከመ ይዌስክ ጥበበ፤ ኢትዝልፎ ለአብድ ከመ ኢይጽላእከ፡፡,ክፉ ስው ከክፉ ልቡ ክፋቱን ያወጣታል,ሰው በልብሉ ይከበራል፡፡,ሁሉም እዳውን ይሸከማል፡፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,ብልህን ገሥጸው ጥበብን ይጨምራል፤ ሞኝን አትገሥጸው አንተኑ ይጠላሃል፡,D
ዝክረ ጻድቅ ለዓለም ይሄሉ።,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,ትበያለሽ ግን አትጠግቢም,ሕልም አለሙ፣ ያገኙት ነገር ግን የለም,የደግ ሰው ሥራ ለዘላስም ይኖራል,B
ዝ ኩሉ ሥርጋዌ በአንተ አሐዱ ነገር፡፡,አናጢዎች የናቋት ድንጋይ እርሷ የማዕዘን ራስ ሆነች፡፡,ሰው ፊትን እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል፡፡,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,ይህ ሁሉ መሽሞንሞን ለላንድ ጉዳይ ነው፡፡,C
የሀጉል ርአሶ ዘኀልያነ ይነሥአ፡፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,ፊደል የቆጠሩ ሁሉ፤ በያካባቢው አስተማሪዎች ሆኑ,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,ወደኔ የመጣውን ወደ ውጭ አላወጣውም,መማለጃን የሚጠላ በሕይወት ይኖራል፡፡,C
የአምነከ ሰብአ ሶበ ታሴኒ ሎቱ፡።,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,ብዙ ያለው አልተረፈውም፤ ትንሽ ያለውም አልጎደለበትም፡፡,ሰው ስትውልለት እምነት ይጥልብሃል፡፡,A
ያኃሥረከ በአኅደርኮ፤ ወይዘረክየከ ዘለቃሕኮ፡፡,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ቀነጣጥቦ ለሚሰርቅ የቅኔ ሌባ ሰላም ይሁን,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,B
ያዕቆብሃ አፍቀርኩ፤ ወኤሳውዛ ጸላእኩ,በዚህ ዓለም የደከመ ለዘላለም ህያው ይሆናል፡፡,የደጋግ ሰዎች ልጆች ይባረካሉ,እውነት እንዳልናገር የዚህ ዓለም ሰዎች ይጠሉኛል፤ ሀሰትም እንዳልናገር ፍርድህ ያስፈራኛል፡፡ ከሁሉም ዝምታ ይሻለኛል፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,D
ይቤ አጋግ «ከመ ዝኑ ሞት መሪር»,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,ክፉ.ሰው በነገር ሥራ ወዳጆችን ይለያያል,የሰው መቃብሩ፣፤ በአገሩ ቢሆን መልካም ነው፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,D
ይብሉ «ሰላም ሰሳም!» ወአልቦ ስላም፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ደጅ የጠና ፍሬውን ይበላል፡፡,«ሰላም ስላም!» ይሳሱ ሰላም ግን የላቸውም፡፡,A
ይብል አብድ በልቡ አልቦ እግዚአብሔር,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል።,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ሰነፍ በልቡ አምላከ የለም ይላል፡፡,B
ይብእስከ ረጊጽ ውስተ ቀኖት በሊህ።፡,በመንገድ ካገኘኸው ጋራ አትጣላ እሱ ነገር ቢፈልግህም አትመልስለት,እርፍ ይዞ ወደ ኋላ የሚያርስ የለም:,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,D
ይትወለወል ሰብእ እም ገዜ ልደቱ እስከ ጊዜ ሞቱ፡፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,ራስህን ለካህን አሳይ፡,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ሰው አሰኪሞት ድረሰ ሲያመነታ ይኖራል፡፡,C
ይሄይስ ህዳጥ ዘበጽድቅ አምብዙኅ ብዕለ ኃጥአን,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,አስተዋይ ሰው ያዝንበት እያጣም,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,በዓመፅ ከተሰበሰበው ከብዙው፤ በሥራ የተገኘው ትንሹ ይበቃል፡,C
ይሄይስ ብሂም እምነቢበ ሀሰት፡።,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተተኩልሽ,ያሳደርከው ያዋርድሀል፤ ያበደርከው ይሰድብሀል፡፡,ውሸት ከመናገር ዲዳነት ይሻላል።፡,B
ይሄይስ ብእሲ ዕጉስ እም ኃያል,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ከኃይለኛ፤ ይሻላል ትዕግሥተኛ፡፡,C
ይሄይስ ነዳይ ጥዑይ ሥጋሁ ወፍቱሕ ነፍሱ፤ እምነ ባዕል ዘድውይ ሥጋሁ ወእሱር ነፍሱ፡,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,ከላይኛው መቀመጫ አትቀመጥ።,ወላጆች ለልጆች እንጅ፤ ልጆች ለወላጆች ሀብት ሊያከማቹ አይችሉም,ተከብሬ ሳበቃ ተዋረድኩ,ሰውነቱ ከታመመና ሆዱ ከታሰረ ባለጸጋ ሰውነቱ ጤነኛ የሆነና ሆዱ የተከፈተ ደሀ ይሻላል,A
ይሄይሰ አሐዱ እም ፲ ፻፤ ወይሄይስ መዊት ዘእንበሰ ውሉድ እም ወሊድ ወልደ እኩየ፡፡,ከሁሉም ፍቅር ይበልጣል,ከቤተ መንግሥት ቤተ ክህነት ይበልጣል፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,ባለመድኃኒቱን በሽተኞች ይፈልጉታል ጤነኞች አይሹትም፡,ከሺዎች ይልቅ እንድ አዋቂ ልጅ ይሻላል፤ ከፉ ከመውለድም ሳይወልዱ መሞት ይሻላል፡፡,C
ይሄይስ አርክ ቅሩብ እም እሁ ዘርቀ የኀድር።,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,የሕይወት መሠረትና የድኅነት መገኛ ማርያም ናት,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,ሃብት ለሰው ቤዛው ነው,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,C
ይሄይስ ፍተ ሐምል ፍቅር ዘቦቱ አመግዝዕ ዘአልህምት፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,ጥረህ ግረህ ብላ,ለባለንጋራህ ብልህ ሁንበት፡።,ያዕቆብን ወደድኩ፤ ኤሳውን ግን ጠላሁ፡፡,የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት ጥል ባበት የሰባ ፍሪዳ ከመብላት ይሻላል፡፡,A
ይኩን ኩሉ ብእሲ ፍጡነ ለሰሚዕ፤ ወጉንዱየ ለነቢብ ወለመዓት፡፡,አንተ መሠረት ነህ!,ሆድ አምላኩዎች፡፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,ለው ሁሉ ለማዳመጥ ፈጣን፤ ለመናገርና ለቁጣ ግን የዘገየ ይሁን፡,D
ይወድስከ አፈ ነኪር ወአኮ አፈ ዚአከ,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,እርግማንና ምርቃት ከእንድ አፍ ይወጣሉ፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,B
ይደልዎ ለዘያነብብ ይዝክር ስሞ ለበዓሰ መጽሐፍ,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፡፡,ሰውን መጨረሻውን ሳታይ አታመስግነው፡,አንባቢ የባለ መጸሐፉን ስም ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡,A
ይደልዎ አስቡ ለዘይትቀነይ።፡,በሽበት አይደለም፤ በማስተዋል ነው እንጅ።,እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻል።፡,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,D
ይጹም ዐይን፤ ይጹም ልሳን፤ ዕዚንኒ ይጹም።፡,የተጻፈው ሁሉ እኛ አድንመከርበት ተጻፈ።,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,ዐይን ይጹም፤ አፍ ይጹም፤ ጆሮም ይጹም፡፡,D
ድልዋኒክሙ ንበሩ!,ያልወለዱ ብፁዓት ናቸው,ችግሮችህ ሩቆች አይደሉም፤ ከአንተው ከራስህ ይመነጫሉ አእንጅ።፡,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,ተዘጋጅታችሁ ኑሩ!,D
ድክምት ቃል ትሰብር አጽመ,መጥኖ የሚበላ፣ ጤውነቱ ጤና፡፡,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,የነፍስ ምግቧ የእግዚአብሔር ቃል ነው፡፡,የተለሳለስች ቃል እጥንት ትለብራለች፡፡,B
ገብአተኒ ወርቅየ፡፡,እረኛውን እገድለዋለሁ፤ በጎቹም ይበተናሉ፡፡,የመንግሥትንም ልጆች ወደ ውጭ ይጥሏቸዋል፡፡,ክፉ መንፈስ በሳቅ በስላቅ ይገባል,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,ገንዘቤን አገኘኋት፡፡,D
ጊዜሁ ለመብልዕ ረሃብ ወለስትይ ጽምእ፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,ሁሰቱ ሺህዎቹን ያሳድዷቸዋል፡፡,መልእክተኞቼን አታስጨንቁ፤ በነቢያቶቼም ላይ ከፉ አታድርጉ,የመመገቢያ ጊዜው መራብ፣ የመጠጫም ጊዜው መጠማት ነው፡፡,B
ጊዜ ሰአልኩከ ጸግወኒ ፍታ፤ እስመ ኢየአምር ስብእ ዘትወልድ ሳኒታ፡፡,ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የሰም፡፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,ሥጋ (ስውነት) ከልብስ ነፍስም ከምግብ ይበልጣሉ፡፡,የስው ልጅ ነገ የሚሆነውን አያውቅምና በለመንኩህ ጊዜ የዕለት እንጀራየን ስጠኘኝ፡,B
ጊዜ ገቢር ለእግዚአብሔር፡፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,የባልንጀራው ሃሰብ ለባልንጀራው አይጥመውም፡፡,የማታድግ ጥጃ እናቷን ትመራለች፡፡,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,እግዚአብሔር የሥራ ጌዜ አለው፡፡,A
ጌሰምሰ ትሄሊ ለርእላ፡፡,ከተለመኑ በኋሳ መስጠት እጅ መታሠር፤ ሳይለመኑ መስጠት ልግስና ነው፡፡,የሰውን ማንነቱን አንዲነግሩት አይሻም፡፡,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,የራሱን ቤት በሥርዓት ያላደራጀ ቤተ አግዚአብሔርን እንዴት ያስተዳድራል?,ነገ ሰለ ራሷ ታስባለች፡,C
ግብር ዘአልቦ ምጣኔ ገዐር ውዕቱ፡፡,ወደ ቀደመው ነገር አንመለሰ፡፡,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ዕውቀት ካለህ ጻፍ,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,C
ጠቢብ ገብር ይሜብል እግዚኡ፡,አታስለምዱት፤ አትከልክሉት፡፡,መልካም ዚና የሚነግሩ አብሣሪዎች፣ እግሮቻቸው ያማሩ ናቸው፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,የትጉህ እጅ ታበለጽገዋለች፡፡,ጥበበኛ ባሪያ ጌታውን ይገዛል፡፡,C
ጥበብ ትትበደር እምወርቅ፡፡,የመውጊያውን ብረት ብትረግጥ ለአንተው ይብስብሃል፡,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,ወጥመድ ተሠበረች፤ እኛ ግን አመለጥን,የሀገር ርቀት፣ ፍቅርን አያስቀራት,ከገንዘብ ጥበብ ትመረጣለች፡፡,B
ጥበብ ትሄይስ እመኩሉ መዛግብት፡፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,ጠማማ ለው ክፋትን ከሁሉ ያደርሳል,ከሀብት ሁሉ ጥበብ ትበልጣለች፡፡,C
ጸላእተከሙ አፍቅሩ።,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,አባትና እናትህን አክብር፡፡,ጠላቶቻችሁን ውደዱ።፡,B
ጸሎቱ ለመስተቀይም ኢውክፍት ቅድመ እግዚአብሔር፡,አፍ ሞትን ይጠራል፡፡,ጧት የተናገረውን ማታ አያስታውሰውም፡,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,ካንዱ አገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌካው ሽሹ,የቂመኛ ጸሎት በአግዚአብሔር ፊት ተቀባይነት የለውም,C
ጸሎቱ ለመስተቀይም ከመ ዘርዕ ዘወድቀ ማዕከስ አስዋክ፡፡,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,ሀገርን ያለ አንድ ቸር ለው አይተዋትም፡፡,ከስው ያልወስድከው ምን አለህ?,ከጠላትህ አንድ ጊዜ፣ ከወዳጅህ ሽህ ጊዜ ተጠንቀቅ,የቂመኛ ጸሎት ከእሾህ ላይ እነደ ወደቀው ዘር ነወ,A
ጸጋ በዲበ ጸጋ፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,በሊቃውንቱ መካከል አትጥቀስ፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,ሀገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ፤ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ፡፡,በጸጋ ላይ ጸጋ፡፡,C
ጻማ ከናፍር፡፡ ,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,የነፍስ ሞቷ፤ ከእግዚአብሔር መራቋ,ጉንጭ አልፋ፡፡,ጻድቅ ሰባት ጌዜ ቢወድቅ ሰባት ጌዜ ይነሣል፡፡,ጉንጭ አልፋ፡፡,C
ጻድቅስ ይምሕር ወይሁብ፡,ለመስጠት አትቸኩል፤ ሰጥተህም አትጸጸት,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ደግ ይራራል፤ ይሰጣልም፡፡,B
ጽጋብ ያመጽእ ግብረ ቅንጻዌ! ወቅንጻዌ ያፈደፍድ ደዌ,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,ግንብና (ሕንጻ) ልጅ፤ ስምን ያስጠራሉ,ከርክር በመሐላ ይዘጋል፡፡,ለሚተገብራት፤ ምከር መልካም ናት,ጥጋብ ያዘልላል፤ ዝላይም ለከፋ ሕመም ያጋልጣል፡፡,A
ፀሩ ለከርሥ አፍ፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ያሉት ለሞቱት ይጸልያሉ፤ የሞቱት ያሉትን ያስባሉ፡፡,ከሩቅ ዘመድ የቅርብ ጎረቤት፡፡,የሆድ ጠላቱ አፍ ነው፡,A
ፈታሒ በጽድቅ ኩናኒ በርትዕ፡፡,ራሉን የሚነፍግ ለማን ቸር ይሆናል?,ገንዘብ እንደጌታው ነው,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,ቅንነትና ይቅርታ ተገናኙ እውነትና ሰላም ተሰማሙ,እውነት ፈራጅ ቅን ገዥ፡፡,C
ፍሬ ከናፍር።,ለሠራተኛ ደመወዙ የገባዋል፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,በርሱ ሞት እኛ ተፈወስን፡፡,ወይን ጠጅ የሰውን ልብ ያስደስታል፡፡,የንግግር ፍሬ ቃል፡፡,B
ፍዳ ለኃጥአን ዕሴት ለጻድቃን፡፡,ብረት ብረትን ይስስዋል,የቆራቢዎችን ተግባር እኛ እናውቃለን,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,ለኃጥእን ቅጣት፤ ለጻድቃን ሽልማት፡፡,C
ፓፓ ዘኢይስሕት፡፡,ያላስቀመጥከውን አታንሣ፡፡,በሁለት ሃሳብ እለከ መቸ ታነከሳሳችሁ?,መስጠት ከመልመድ ይመጣል፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,ፓፓዉ አይሳቱም፡፡,D
ኩሉ ማእምር፣ ይገብር በምክር፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,ቃላችሁ አንድ ይሁን፤ አዎ ከሆነ አዎ አይደለም ከሆነም አይደለም በሉ፡፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ሚስት የሌለው የተበደለ ነው፡፡,ዐዋቂዎች ሁሉ ተማክረው ይሠራሉ፡፡,A
ኩሉ ቡሩክ፡፡,እንደግብዞች አትሁኑ፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,ለማመን እንጅ ላለማመን ምክንያት አያሻም፡፡,ሁሉ መልካም፡፡,B
ዙሉ ነፍስ ይሴብሖ ለእግዚአብሔር።,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,ካንዱ ሀገር ቢያሳድዷችሁ ወደ ሌላው ሽሹ።፡,ነፍስ ሁሉ እግዚእብሔርን ያመሰግናል፡፡,B
ኩሉ ንጹሕ ለንጹሓን፡፡,አነጋገርህ ማንነትህን ይገልጽብሃል፡፡,ሰነፍ በአዝመራ (በሥራ) ጊዜ ይተኛል፡፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,የሴት ውበቷ አያታልህ፡፡,ለንጹሖች ሁሉም ንጹሕ ነው፡,C
ኩሉ ከንቱ፡፡,አትስረቁ ትላለህ፤ አንተ ግን ትዘርፋሰህ፡፡,የተማሪ ደረጃው (ከብሩ) እንደ መምሩ ነው፡፡,የነገረኞች ወሬ በጠበጠን,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,ሁሉም ከንቱ ነው፡፡,D
ኩሉ ዐረየ ወኅቡረ አለወ,ሰው ሰሥጋው የሚጠቅመውን ይወዳል፡፡,ብርና ወርቅን አትውደዱ፡፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ለሚያምን ሁሉ ይቻላል,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,C
ዙሉ ዕፅ ዘኢይፈሪ ፍሬ ሠናየ ይትገዘም፤ ወውስተ እላት ይትወደይ፡፡,የሙት ቃል አይሻርም፡፡,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡,አንካ ይችን መጽሐፍ ብላት,መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል፡,B
ኩሉ ዘነፍስ፤ ይበሊ ከመ ልብስ፡፡,«በውነት ሞት አንዲህ መራር ነውን» አጋግ፡፡,የተጠሩ ብዙዎች፤ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው።፡,ቸር ሚስት ያገኘ በረከትን አገኘ፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,ሰው ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃል፡፡,D
ኩሉ ዘገብራ ለሠናይት ይረከብ ሠናየ፡,እረፍታችው ማመስገናቸው፤ ማመስገናቸው አረፍታቸው ነው፡፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,ሁሉም ተባበሮ ከፋ፡፡,ስሙ ወደ ሥራው ይመራዋል፡፡,መልካም የሠራ መልካም ነገር ያገኛል፡፡,B
ኩሉ ይሴኒ ሰአመ ንሴኒ ንህነ,ለሁሉም ጊዜ አለው,ያለ ዋጋ የተቀበላችሁትን ያስ ዋጋ ስጡ፡,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,የማይገባችሁን ልብስ አትልበሱ።,እኛ ጥሩ ከሆን ሁሉም ነገር ጥሩ ይሆናል፡፡,C
ኩሉ ይሄሊ ትካዘ ርእሱ፡፡,ከሰነፍ ንጉሥ ብልሀ አገልጋይ ይሻካል።፡,ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል፡፡,አባቶች ልጆቻችሁን አታስቆጡ,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,ሁሉም የራሱን ጭንቅ ያሰባል፡፡,D
ኩሉ ጻድቅ በጊዜ ርቱፅ፡፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,ጸጋህን ማንም እንዳይወስድብህ፣ ያለህን አጥብቀህ ያዝ፡፡,ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም፡፡,በውስጧ ያደገ ሥርዓቷን ያውቃል፡፡,መልካም ጊዜ ሁሉም ደግ ይሆናል፡፡,A
ኩሎ አመክሩ ወዘሠናየ አጽንኡ,መንታ ልብ ያሰው የታወከ ነው፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,ራስክን አታወድስ! ሌላው ያመስግንህ እንጂ,እናንተ ግራ ግራውን ትሄደሳችሁ፤ እኔም ግራ ግራውን እሄዳለሁ፡፡,ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ።,B
ጐንዱየ እብጽሕ እገሪከ ኀበ እርከከ፤ ከመ ኢይጽገብከ፤ ወኢይጽላእክ፡፡,ማስመስል የሌለበት፡፡,ለዝናብ ጌታ ውሃ ነሱት,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,ሰው ቦታን ያሰከብረዋል፤ ቦታም ሰውን ያሰከብረዋል፡፡,እንዳይሰለችህ፣ እንዳይጠላህም የባልንጀራህን ቤት አታዘውትር፡፡,C
ጉየያ ለፍትወተ ውርዙትከ፡፡,ከኋላ የመጣ ዐይን አወጣ፡፡,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,ልክ የሌለው ሥራ ብክነት ነው፡,ሙት ወደ ሙት ይሄዳል,የወጣትነት ፍላጎትህን ሽሻት፡፡,B
|